መዝናኛዎችን በምልክት ቋንቋ የመደገፍ ጥረት

መስማት የተሳናቸው ወገኖች ማንኛውንም ነገር መሥራት እንደሚችሉ ለማሳየት ሥራውን የጀመረው ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ነው:: መስማት የተሳናቸው የወጣቶች የውዝዋዜ እና የቴአትር ክበብ የሚል ስያሜ ይዞ የወረዳዎችን ደጃፍ መርገጥ ጀመረ:: ‹‹መሥራት እንችላለን፤ አሠሩን!›› ብሎ... Read more »

 በማስተማር ዘዴዋ የብዙዎችን ቀልብ የሳበችው መምህርት ዙፋን

የተወለደችው አዲስ አበባ በተለምዶ አፍንጮ በር አካባቢ ነው፡፡ ተማሪ በነበረችበት ወቅት በቴአትር፣በውዝዋዜ እና በመሳሰሉት በክበባት ውስጥ ንቁ ተሳታፊ ነበረች፡፡ ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተመርቃለች፡፡ በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በሀሌሉያ ቅድመ አንደኛ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት... Read more »

ጥቅል ሕግ ለአካል ጉዳተኞች

 አካል ጉዳተኞች በመሠረተ ልማት ችግር፣ ትምህርት፣ በሥራ እና በሌሎች የአካታችነት እጦት ሳቢያ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተስፏቸው ሲገደብ በስፋት ይስተዋላል። ልዩ ችሎታቸውን ተጠቅሞ ከራሳቸው አልፈው ሀገር እንዲጠቅሙ የማድረጉ ሥራም የተቀዛቀዘ እንደሆነ ብዙዎችን... Read more »

አብርሆት – ለልበ ብርሃኖች

በዓለም ከ46 ሚሊዮን ሰዎች በላይ ዓይነ ሥውራን መሆናቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ:: 235 ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ ከፊል የእይታ ችግር ያለባቸው ናቸው:: በኢትዮጵያ ቁጥሩን ይህን ያህል ነው ብሎ ለማስቀመጥ ጥናቶች ባይኖሩም ቁጥሩ ቀላል እንደማይሆን ግን... Read more »

 ሽልማቱን እንደማነቃቂያ

 መምህር ያደታ ኢማና በመድኃኒዓለም ሁለተኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት መምህር ናቸው፡፡ ለ35 ዓመታት በመምህርነት ሙያ አገልግለዋል። መምህሩ ለሦስት ዓመታት ብቻ ነበር ጉዳት ሳይደርስባቸው ተማሪዎች ያስተማሩት። በጊዜ ሂደት ግን የአጥንት ካንሰር በሽታ አጋጠማቸው።... Read more »

 የጉራማይሌ ቋንቋ ተፅእኖ

ከሰው ልጅ የመግባቢያ መሳሪያዎች ውስጥ አንዱ የንግግር ቋንቋ ነው። የንግግር ቋንቋ መቼና የት እንደተጀመረ በእርግጠኝነት የሚያስረዳ መረጃ ባይኖርም ከሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሂደት ጋር የተሳሰረ እንደሆነ ይነገራል። በአሁኑ ወቅት ቋንቋ ከሉዓላዊነት ጋር... Read more »

 ወጣቶችና የበጎ ፍቃድ አገልግሎት

ቃልኪዳን ሽመልስ ውልደቷና እድገቷ አዲስ አበባ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የትምህርት ዘርፍ ተመርቃለች፡፡ ትምህርቱን ፈልጋው እና መርጣው ነው የተማረችው፡፡ ቃልኪዳን በከፊል የማየት ችግር አለባት፡፡ ከርቀት ማየት... Read more »

 የአካል ጉዳተኛውን ችግር ለማቅለል የተቋቋመው ማዕከል

አካል ጉዳተኛነት በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ ችግሮች ሊመጣ እንደሚችል እሙን ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገራችን በየጊዜው በሚከሰተው የመኪና እና መሰል አደጋዎች፣ በግጭት እንዲሁም በሌሎች ሰው ሠራሽ ችግሮች ምክንያት የአካል ጉዳተኛው ቁጥር ከፍ ሊል... Read more »

ትኩረት የሚሻው የብሬል መጽሐፍት ተደራሽነት

ሞገስ ጌትነት ይባላል፡፡ በከፊል የእይታ ችግር አለበት፡፡ ከዓመታት በፊት ለዐይነ ሥውራን የሚሆን ሁለት የብሬል ቤተ መጽሐፍትን በየካቲት 12 እና በጥቁር አንባሳ ትምህርት ቤት አቋቁሟል። በዚህም ከዘጠነኛ ክፍል እስከ 12 ክፍል ያሉ አይነ... Read more »

ወጣቱን ከሱስ የመታደግ ጠንካራ ጅምር

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የትምባሆ ምርት የመጠቀም ምጣኔን በተመለከተ በተካሄደው ‹GATS Ethiopia 2016› ሀገራዊ ጥናት መሠረት 29ነጥብ3 በመቶ፣ ወይም ስድስት ነጥብ አምስት ሚሊየን የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ለደባል አጫሽነት መጋለጣቸውን ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።... Read more »