የኢትዮጵያ ሚና ከፓን አፍሪካኒዝም እስከ አፍሪካ ኅብረት እንዴት ይገለጻል ?

በቅኝ አገዛዝ ስር የነበሩ የአፍሪካ ሀገራትን ነጻ የማውጣት ዋና ዓላማን አንግቦ በ 32 ነጻ የአፍሪካ ሀገራት የተመሰረተው ድርጅቱ ዛሬ 55 ሀገራትን በአባልነት አቅፏል:: ድርጅቱ ከምስረታው ጀምሮ እንደ ደቡብ አፍሪካና ዚምባብዌ ያሉ በቅኝ... Read more »

የስንዴ ምርቱ ለምን የዋጋ መረጋጋት አልፈጠረም?

ከዓመታት በፊት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ስንዴ የሚባል ነገር ኢትዮጵያ እንዳይገባ ካደረግን ሰባ ፐርሰንት የኢትዮጵያ ችግር ይራገፋል። የኢትዮጵያ ችግር የእርዳታ ስንዴ ነው። ከእርዳታ ስንዴ ጋር በሽታ ይመጣል። ከእርዳታ ስንዴ ጋር... Read more »

 “ዘንድሮ በጅማ ዞን ከአንድ ሔክታር 131 ኩንታል ሩዝ ተገኝቷል”

መሐመድጣሃ አባፊጣ የጅማ ዞን ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ግብርና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ፣ ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ምርቶችን ለማግኘት እና የሥራ እድልን ለመፍጠር ወሳኝ የሆነ ዘርፍ ነው፡፡ በተለይ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋና መሠረት በመሆኑ መንግሥት... Read more »

የባሕር በር ስምምነቱ – ለጋራ ተጠቃሚነት

ከወራት በፊት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያውያን ስለ ቀይ ባሕርም ሆነ የባሕር በር ጉዳይ ላይ ዝምታን ከመምረጥ ይልቅ መወያየቱ እና እርስ በእርስ መነጋገሩ አስፈላጊ እንደሆነ መናገራቸው ይታወቃል:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ... Read more »

አርብቶ አደሩ በእንስሳት ሀብቱ እንዴት ተጠቃሚ ይሁን ?

ውሃ እና ግጦሽ ፍለጋ ከብቶቹን ይዞ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው አርብቶ አደር ዛሬም በአየር መዛባት ምክንያት ከሚያጋጥመው ድርቅ እንስሳቱን ለመታደግ ቀዬውን ለቆ ይሄዳል። በአካባቢ ላይ የሚከሰቱ ግጭቶችም የአርብቶ አደሩ ሌላው ፈተና ነው። እንስሳቱን... Read more »

የዕለት ተዕለት የሕይወት መርሆዎች ልናደርጋቸው የተገቡ የጥምቀት እሴቶቻችን

በዓለ ጥምቀት ከመንፈሳዊ ይዘቱ ባሻገር አብሮነትን፣ አንድነትን የሚያጠናከሩ ማኅበራዊ እሴቶችም አሉት። የሰላም ተምሳሌት ሆኖም ይገለጻል። በቱሪዝም ኢንዱስትሪ ዘርፍም ቱሪስቶችን ከተለያዩ የዓለም ሀገራት በመሳብ የምጣኔ ሀብት ምንጭም ጭምር ነው። የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ለሀገሪቱ እድገት... Read more »

ለፈጣንና ተከታታይ እድገት – የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ

ኢትዮጵያ ከጊዜ ወደጊዜ በአፍሪካም ሆነ በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነቷ እየጎለበተ መጥቷል። በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እያስመዘገበች ያለው ስኬት ብዙዎቹ አገራት በራቸውን ያለአንዳች ማቅማማት እንዲከፍቱላትም ምክንያት ሆኗል። አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ትኩረት... Read more »

 በውስን ወቅቶች ተገድቦ የሚገኘውን የቱሪስቶች ፍሰት ለመለወጥ ምን ይደረግ?

የገና በዓልን በላልይበላ፣የጥምቀት በዓልን ደግሞ በጎንደር፣ በዓላቱና አካባቢዎቹ ተነጣጥለው የማይታዩ ናቸው። በእነዚህ የበዓላት ወቅት አስጎብኝ ድርጅቶች፣ሆቴልቤቶች፣መዝናኛዎች፣ ባህላዊ አልበሳትና ጌጣጌጥ መሸጫዎች፣ ሌሎችም ተያያዥ ሥራዎችን የሚሰሩ ሁሉ በዚህ ወቅት በስፋት ስለሚንቀሳቀሱ ቱሪዝሙ ይነቃቃል። እንደ... Read more »

 ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽኑ ተደራሽነት

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ መተግበር ከተጀመረ አጭር ጊዜ ቢሆንም፣ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን በማስፋፋት ረገድ ብዙ ሥራዎች እየተሰሩ ናቸው፤ ይህን ተከትሎም ለውጦች መመዝገብ ጀምረዋል። የዲጂታል ፋይናንስን በማሳደግ ረገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተከናወኑ ያሉ... Read more »

 ቅርሶች ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኙ ከማድረግ ባሻገር

ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ከሚዳሰሱ ቅርሶች መካከል ተፈጥሯዊ የሰሜን ተራሮች ፓርክና የጊዲዮ ባህላዊ መልከዓ ምድር፤ ከማይዳሰሱ ቅርሶች መካከል ደግሞ የሸዋሊድ በተባበሩት መንግሥታት የባህል፣ የሳይንስና ትምህርት ድርጅት (ዩኔስኮ) ማስመዝገቧ ይታወሳል። ከዚህ ቀደም የተመዘገቡትን ጨምሮ... Read more »