የመንግሥት ግዥከጥሬ ገንዘብ ወደ ዲጅታል አሠራር

ኢትዮጵያን ሙሉ ለሙሉ ወደ ዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ለማስገባት በሚደረገው ጥረት አበረታች ለውጦች እየመጡ መሆናቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። መንግሥት አቅም በፈቀደ መልኩ ዘመናዊ የክፍያ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ዲጅታል ኢትዮጵያን በ2025 ዕውን... Read more »

አቅርቦትን በማስፋትና ህገወጥነትን በመቆጣጠር የኑሮ ውድነትን የማረጋጋት ስራ

ዓለም አቀፋዊና አገራዊ በሆኑ በርካታ ምክንያቶች የተነሳ በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት የሸማቹን አቅም በእጅጉ እየተፈታተነው ይገኛል። መንግሥት ይህን መሰረታዊ ችግር ለመፍታት የተለያዩ መንገዶችን ቀይሶ መስራቱን አጠናክሮ ቀጥሏል። ለእዚህም የኑሮ ውድነቱን ሊያረግቡ... Read more »

ለዘመናዊ የግብይት ሥርዓት- የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርሻ

 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አገልግሎቱን ለማሻሻልና የተሳለጠ ለማድረግ፤ ምርት አቅራቢውን፣ ላኪውን፣ የሕብረት ሥራ ማህበራትንና አርሶ አደሩን በአንድነት ለማገልገል እየሰራ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። በተለይም የደንበኞችን ፍላጎት በማሟላት ሀገሪቷ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሪ መጠን ለማሳደግ ከፍተኛ... Read more »

የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ ቅንጅት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት

በግሉ ዘርፍ እና በመንግሥት መካከል እንደ ድልድይ ሆኖ የሚያገለግለው የኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፤ ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል በፖሊሲና አሰራሮች ትግበራ ሂደት ባጋጠሙ እንቅፋቶች ላይ በመነጋገር፣ መፍትሔ ማፈላለግና የማሻሻያ ርምጃዎች እንዲወሰዱ ማድረግ... Read more »

የኢትዮጵያን ይግዙ – ምርቶችን ማስተዋወቅና ትስስር መፍጠር ያስቻለ መድረክ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያ በተለያዩ አካላት የሚዘጋጁ በርካታ ዓለም አቀፍ እና ሀገራዊ የንግድ ትርኢቶችን /ኤግዚቢሽኖች/ን እያስተናገደች ትገኛለች። በዚህ አመት ብቻ አመት በዓሎችን ምክንያት በማድረግ ከተካሄዱ የንግድ ትርኢቶች ውጭ እንደ የኢትዮጵያን ይግዙ፣ የቆዳና... Read more »

ባለዘርፈ ብዙ ፋይዳው የቅመማ ቅመም ዘርፍ አዲስ መመሪያ

  የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት አዲስ የቅመማ ቅመም የጥራት እና የግብይት መመሪያ አውጥቷል:: መመሪያው አምራቹ የቅመማ ቅመም ምርቱን ከተለመደው አመራረት በተለየ መንገድ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምርና በጥራት እንዲመረት ማድረግ የሚያስችል... Read more »

ነጋዴ ሴቶችን በማበረታታት ምርትና አገልግሎታቸውን ያስተዋወቀው ኤክስፖ

በንግዱ ዘርፍ እንዲሁም በሥራ ፈጠራ ትልቅ ድርሻ ያላቸውን በተለይም ነጋዴ ሴቶችን ለማበረታታት ያለመው የመጀመሪያው የነጋዴ ሴቶች ኤክስፖ ከሰኔ 7 እስከ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ‹‹ችግሮቻችንን እንስበር፤ ድልድይ እንገንባ›› በሚል መሪ ሃሳብ ተካሂዷል፡፡... Read more »

አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ያለው የአበባ የውጭ ንግድ

 ኢትዮጵያ በሆርቲካልቸር ዘርፍ አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም የዕጸ ጣዕም ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ምቹ የአየር ሁኔታና እምቅ የተፈጥሮ ሃብት እንዳላት ይታወቃል።ይህ እምቅ ሀብት ለአገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት ተስፋ ተጥሎበት በሆርቲካልቸር ዘርፍ ላይ እየተሰራም ይገኛል።ዘርፉ... Read more »

«ዘርፉ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን እስከ 40 በመቶ ቅናሽ ለሸማቹ እያቀረበ ነው» አቶ መህዲ አስፋው የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

 የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በስሩ ከሚገኙ አራት ዘርፎች መካከል የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ/ኢትፍሩት/ አንዱ ነው።ዘርፉ “ኢትፍሩት” ተብለው በሚታወቁት መሸጫ ኮንቴነሮቹ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ለሸማቾች በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ... Read more »

የገበያ ማረጋጋቱ ሌላ አማራጭ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በመሠረታዊነት በሀገር ውስጥ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ አቅርቦትን ማሟላት አንዱና ዋነኛው ተግባሩ ነው። ከዚህም ባለፈ በሀገር ውስጥ የሚታየውን የዋጋ ንረት የማረጋጋትና የስርጭት መጠን ክፍተትን የማስተካከል... Read more »