ለዓባይ ግድብ ግንባታ እስካሁን 20 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፡- የዓባይ ግድብ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ 19 ቢሊዮን 942 ሚሊዮን 519 ሺህ ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የግድቡ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት... Read more »

የትግራይ ክልል የተደራጁ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል የህብረተሰቡን ደህንነት ለመጠበቅና ሰላምን ለማረጋገጥ የተቋቋመው ግብረ ሃይል ወደ ሥራ መግባቱን በትግራይ ክልል የጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ተናገሩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በጉዳዩ ዙሪያ... Read more »

 ሁለንተናዊ ስብዕናን ያሟላ ትውልድ ለመፍጠር የትምህርት አመራሩ ርብርብ ማድረግ አለበት

አዲስ አባባ፡- ሁለንተናዊ ስብዕናን ያሟላ ትውልድ ለመፍጠር የትምህርት አመራሩ ርብርብ ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 የትምህርት ዘመን እቅድ አፈጻጸምና የ2017 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከትምህርት ቤት አመራሮችና... Read more »

መተግበሪያው ዜጎችን ያሳተፈ የወንጀል መከላከል ሥራ እንዲሠራ አስችሏል

አዲስ አበባ፡- በቅርቡ ወደ ሥራ የገባው የዜጎች ተሳትፎ የሞባይል መተግበሪያ (EFPapp) ዜጎችን ያሳተፈ የወንጀል መከላከል ሥራ ለመሥራት እና ፖሊስ ይበልጥ መረጃ መር እንዲሆን ማስቻሉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። መተግበሪያው ወደ አገልግሎት ከገባ ወዲህ... Read more »

በከተማዋ በክረምት በጎ ፍቃድ 250 የአረጋውያን ቤቶች እድሳትና ግንባታ ሥራ ተጀምሯል

ሃዋሳ፡- በሀዋሳ ከተማ በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት 250 የአረጋውያን እና የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች እድሳትና ግንባታ ሥራ መጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ። የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በከተማዋ... Read more »

 «በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ» አገልግሎት አንሰጥም የሚሉ ተቋማት የወንጀል ኃላፊነት አለባቸው

አዲስ አበባ፦ “በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ” አገልግሎት አንሰጥም የሚሉ ተቋማት የወንጀል ኃላፊነት እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል ሲል የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የሕግና ፖሊሲ ክፍል ኃላፊ ጋብሬላ አብርሃም ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ የኢትዮጵያ ዲጂታል... Read more »

አዋሽ ባንክ 11 ነጥብ 6 ቢሊዮን ትርፍ አገኘ

የቅርንጫፎቹን ብዛት 947 አድርሷል አዲስ አበባ፡- አዋሽ ባንክ በ2016 በጀት ዓመት 11 ነጥብ 6 ቢሊዮን ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ ባንኩ በትናንትናው እለት ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት 11 ነጥብ 6... Read more »

 የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ እያደገ መጥቷል

– የልማት ድርጅቶቹ ሶስት ትሪሊዮን ብር የሚደርስ ሀብት አፍርተዋል አዲስ አበባ፦ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ እያደገ መምጣቱን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር አስታወቀ። የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አጠቃላይ ሀብት ሶስት... Read more »

  “ከኮሚሽኑ ምስረታ በኋላ ኢትዮጵያን በጸጥታው ምክር ቤት አጀንዳ ለማድረግ ምክንያት አይኖርም” -ፕሮፌሰር መኮንን አያና

አዲስ አበባ፡- ከናይል ተፋሰስ የትብብር ኮሚሽን ምስረታ በኋላ ኢትዮጵያን በውሃ ምክንያት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት አጀንዳ አድርጎ ማቅረብ ምክንያት እንደማይኖር በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ሀብት ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህርና... Read more »

 ከሶስት ሺህ በላይ በአደጋው ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሠብዓዊ ድጋፍ ተደርጓል

100 የመጠለያ ድንኳኖች ተተክለዋል አዲስ አበባ፡- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተትና ናዳ አደጋ ከሶስት ሺህ በላይ ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች የ5 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የሚገመት የሠሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ... Read more »