ኮሚሽኑ በዘጠኝ ወራት ከ4 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ መዛግብት ላይ ውሳኔ ሰጥቷል

አዲስ አበባ፡- ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ4 ቢሊዮን 816 መቶ ሚሊዮን 90 ሺህ 70 ብር ከ 11 ሳንቲም መጠን የያዙ መዛግብትን በማከራከር ውሳኔ መስጠቱን የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ... Read more »

ውሃ ወለድ በሽታዎች እንዳይከሰቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራውን በቅንጅት መሥራት ይገባል

– በ297 ወረዳዎች የኮሌራ በሽታን መቆጣጠር ተችሏል አዲስ አበባ፡- የክረምት ወራትን ተከትሎ ውሃ ወለድ በሽታዎች እንዳይከሰቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራው በቅንጅት ሊሠራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በ297 ወረዳዎች የኮሌራ በሽታን መቆጣጠር... Read more »

በዘጠኝ ወራት ከቡና ምርት 835 ሚሊዮን 230 ሺህ ዶላር ገቢ ተገኝቷል

– ከ174 ሺህ 596 ቶን በላይ ቡና ውደ ውጭ ተልኳል አዲስ አበባ፡- በ2016 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ከቡና ምርት 835 ሚሊዮን 230 ሺህ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በዘጠኝ... Read more »

“የንግድ መመሪያው በሁለቱ ሀገራት የሚደረገውን የንግድ ትብብር ለማሳደግ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል” – በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደር ጆርጅ ኦሬና

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ባለሀብቶች በተለያዩ የንግድ ዘርፎች እንዲሳተፉ ያጸደቀው መመሪያ የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማሳደግ ሰፊ ዕድል እንደሚፈጥር በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደር ጆርጅ ኦሬና ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት... Read more »

 በቀደምት አርበኞች ለተፈጸሙ የድል ታሪኮች ተገቢውን እውቅናና ክብር መስጠት ይገባል

አዲስ አበባ፦ በቀደምት አርበኞቻችን ለተፈጸሙ ታላላቅ የድል ታሪኮች የአሁኑ ትውልድ ተገቢውን እውቅናና ክብር መስጠት ይኖርበታል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ 83ኛው የአርበኞች የድል በዓል “በሀገር ፍቅር አርበኝነት የተገኘ ድል” በሚል መሪ... Read more »

“መንገዱ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጠናል”- በጅማ ዞን የማና ወረዳና አካባቢው ነዋሪዎች

“ግንባታውን ለማጠናቀቅ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብና የወሰን ማስከበር ፈታኝ ሆኗል”- በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጅማና አካባቢው ቅርንጫፍ ጅማ፡- ከመረዋ- ሶሞዶ ሰቃ -ሊሙ መገንጠያ የሚወስደው መንገድ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጠናል ሲሉ አስተያየታቸው... Read more »

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፡- የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለትንሳዔ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት፤ የትንሳዔ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ በመስቀል ላይ እስከሞት ድረስ ራሱን አሳልፎ... Read more »

ትንሳዔ ይቅርታንና ምህረትን የምንማርበት በዓል ነው

አዲስ አበባ፡– የትንሳዔ ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅርታና ምህረትን ለሰው ልጆች የሰጠበት፤ የጥልና የመለያየት ግድግዳን አፍርሶ ፍቅርን ያሳየበት በዓል መሆኑን ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ተናገሩ፡፡ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ትንሳዔ በዓል ክርስቶስ... Read more »

“የበጎነት ተግባራት በበዓል ቀናት ብቻ ተወስነው ሊቀሩ አይገባም”አቶ ቢንያም በለጠ

አዲስ አበባ፦ የበጎነት ተግባራት በበዓል ቀናት ብቻ ተወስነው ሊቀሩ እንደማይገባ የመቄዶንያ የአእምሮ ህሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል መስራች አቶ ቢንያም በለጠ ገለፁ። አቶ ቢንያም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብም የትንሳዔ በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱን አስተላልፈው፤... Read more »

 ‹‹ የተረከብናቸውን ድሎች ከፍ ባለ የሀገር ፍቅር ስሜት ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል››ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፡– ካለፈው ትውልድ የተረከብናቸውን ድሎች ተገቢ ክብር በመስጠት፣ ከፍ ባለ የሀገር ፍቅር ስሜት እና አንድነት ለመጪው ትውልድ እንዲተላለፉ ማድረግ ይጠበቅብናል ሲሉ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚደንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን... Read more »