
አዲስ አበባ፡- የዛሬን ብቻ በማሰብ ነገ እንዳያመልጠን በማስተማር ከመንግሥት ባልተናነሰ የንግዱ ማኅበረሰብም ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች... Read more »

ናምራታ ናንጊያ እና ባለቤቷ የአምስት ዓመቷ ሴት ልጃቸው ከተወለደችበት ጊዜ ጀምሮ ሌላ ልጅ የመውለድን ሃሳብ ሲያወጡ እና ሲያወርዱ ቆይተዋል። ነገር ግን ሁልጊዜ አንድ ጥያቄ ወደ አዕምሯቸው ይመላለሳል። ‘አቅማችንን ይፈቅድ ይሆን’ የሚለው ጉዳይ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በማኅበራዊ ችግር ተጎጂዎች ማገገሚያና ልማት ማዕከል ሲኖር የነበረው ወጣቱ ዓይነ ስውር በዳሶ መሐመድ ከማዕከሉ የተባረርኩት ትረብሻለህ፤ የአዕምሮም ሕመም አለብህ በሚል ሰበብ ይሁን እንጂ የአዕምሮ ሕመም የለብኝም ሲል ተናግሯል። የአዲስ አበባ... Read more »

– በበጀት ዓመቱ ከ11 ሺህ 600 በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች ተገነቡ አዲስ አበባ፡-በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት እየተገነቡ ካሉ ፕሮጀክቶች 78 በመቶ የሚሆኑት ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ገለጹ። የክልሉ... Read more »

ሰመራ፦ በአፋር ክልል በ10 ወራት የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትግበራ 324 ሚሊዮን ሊትር ወተት መገኘቱን የክልሉ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ እንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም... Read more »

አዲስ አበባ:– ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን በማድረግ ሂደት የግሉ ዘርፍ ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽኑ አስተዋፅዖ እያበረከተ እና ኢትዮጵያውያንም በዲጂታል መንገድ የገንዘብ ክፍያ ሥርዓት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያስቻለ እንደሚገኝ ተገለጸ። አሪፍ ፔይ ፋይናሽያል ቴክኖሎጂ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ መስከረም... Read more »

ዜና ሐተታ ‹‹ማስታወቂያ አውጥተን የምናገኛቸው ተመራቂ ተማሪዎች የክህሎት ክፍተት ያለባቸው በመሆኑ የምንተማመንባቸውን ለመቅጠር በጣም እንቸገራለን። ይህ በመሆኑም የሥራ ልምድ ያላቸውን ለማፈላለግ ተገደናል›› በማለት አስተያየታቸውን የሰጡት የላየንስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ... Read more »

አዲስ አበባ፦ በሶማሌ ክልል ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ ርቀው በሚገኙ አካባቢዎች የሚኖሩ ከ144 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ከፀሐይ ኃይል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የኢነርጂ ዘርፍ ዳይሬክተር አቶ መሐሙድ... Read more »

አዲሱ የሥራ ዕድል ፈጠራ ዕሳቤ ሀብት ፈጠራን መለኪያ ያደረገ ነው አዲስ አበባ፡- አዲሱ የመንግሥት ምልከታ የሥራ ዕድል ፈጠራን ከዳቦ በላይ አድርጎ የሚመለከት፣ ሀብት ፈጠራንም መነሻም መለኪያም ያደረገ ነው ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር... Read more »

አዲስ አበባ፡- የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ይበልጥ ለማጠናከር ከሀገር ውስጥ ዕድሎች በተጨማሪ በውጭ የሚገኙ ዕድሎችን በማደን መጠቀም ይገባል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ... Read more »