ትዕግስት አልባው መሸተኛ

 ወጣት ምትኩ ይመር በ1985 ዓ.ም ተወልዶ ያደገው በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ነው። ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በዘርፈሽዋል የመጀመሪያና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቶ ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ትምህርቱን ተከታትሏል።... Read more »

 የጥንዶቹ የጭካኔ በትር!

አቶ ልጅዓለም ጌታቸው እና ወይዘሮ ቆንጅት ሙለታ በ2011 ዓ.ም ሶስት ጉልቻ ቀለሱ። ትዳራቸው በአንድ ጣሪያ ሥር መድመቁ ቀጠለ። ሁለት ልጆችን አፈሩ። አቶ ልጅዓለም የአክስቱ ልጅ የሆነችውን አስቴር ነገሳን ገና እድሜዋ 10 ዓመት... Read more »

በኃይል ከተንኳኳው በር በስተጀርባ

አስፈሪው የሌሊቱ ጨለማ ቦታውን ለብርሃን ለቋል። ታዲያ ንጋቱ በወፎች ጫጫታ ሲበሰር ዘወትር በጠዋት ተነስታ አምላኳን የማመስገን ልማድ ያላት ወይዘሮ ጨረቃ ሽፈራው፤ እንደ ሁልጊዜው በጠዋት በጸሎት ቤቷ ተንበርክካ አምላኳን እየተማጸነች ነበር። ጸሎት እያደረገች... Read more »

በልጆች የጨከኑ እጆች

ከአቶ መኮንን ኃይሉ እና ከወይዘሮ ፅጌ ገመቹ ከተባሉ አባትና እናቷ በ1995 ዓ.ም በኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰንዳፋ ቀበሌ ልዩ ቦታው 44 ማዞሪያ ሥላሴ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ይችን ዓለም ተቀላቀለች። ቤተሰቦቿ ልጆቻቸውን እንደማንኛውም... Read more »

 እኩለ ሌሊት

የድሬዳዋ መልከመልካም፤ ቆንጆ ከመባልም በላይ ነች፡፡ የቀይ ዳማ ሆና፤ ፈገግ ስትል ሁለቱም ጉንጮቿ ይሰረጉዳሉ፡፡ አፍንጫዋ ሰልካካ ባይሆንም የደም ግባቷ ያያት ሁሉ እንዲመኛት ያስገድዳል፡፡ ከዘመዶቿ፣ ከጎረቤት እና ከጓደኞቿ ጋር ያላት ቅርበት በፍቅር የተሞላ፤... Read more »

የነፍሰጡሯ ሆድ በመመታቱ ለሞት የተዳረገው ጽንስ

መግቢያ ነገር ከረር ያለ ይመስላል። ምስክሮች ቢደረደሩም እውነታውን ለመደበቅ አልተቻላቸውም። ፍርድ ቤቱም የሚቀርቡ ማስረጃዎችንና መረጃዎችን ሲመረምርም አንድ ሃቅ ግን መካድ አልተቻለም። እውነታው ጉዳት የደረሰባቸው ተበዳይ ሴት፣ ሁለት ጉዳት አስተናግደዋል። አንድም አካላዊ ጥቃት፤... Read more »

በሕጋዊነት ሽፋን የተፈፀመው ዘረፋ

አንድ ማለዳ ነው፤ ከእነአቶ ሸለመ ማስረሻ ቤት እልልታ ተሰማ። እልልል….. እልልልልል……. እልልልልል…ገና ጎህ ሲቀድ መንደሯን የሚያናጋ እልልታ መሰማቱ ያልተለመደ ነበር፡፡ ሁሉም ከየቤቱ ብቅ ብቅ እያለ የሆነውን ለማየትና ለመሰማት ይጣደፍ ጀመር። ለዘመናት የልጅ... Read more »

አከራካሪው ማሽን

የችሎቱ ድባብ ሰኔ 18 ቀን 2004 ዓ.ም የሰነድ መለያ ቁጥር 72189 መዝገብ በችሎቱ ፊት ቀርቦ የመጨረሻ የተባለው የዳኞች ቃል ያርፍበታል። ሰበር በውሳኔው አንዳች የመጨረሻ ቃል ይናገራል። በዚህች ዕለት የመጨረሻ የተባለችውን ቃል ተመካክረው... Read more »

ያዲያቆነ ሰይጣን ሳያቀ’ስ አይለቅም. . . እንዲሉ

ቀኑ የካቲት 3 ቀን 2013 ዓ.ም ነበር። ብሩህ፣ ፍክት ያለ ቀን። ብዙ ሰው ማልዶ ወደ ጉዳዩ ለመድረስ ጠደፍ ጠደፍ እያለ የሚንቀሳቀስበት ማለዳ። ሁሴን አህመድ ኦይል ሊቢያ፣ የመኪና ዘይት እና ቅባቶች ማከፋፈያ ድርጅት... Read more »

ክፉ አባት የልጁ ገዳይ?

ወላጆችን ወላጅ የሚያስብላቸው በመውለዳቸው ብቻ አይደለም። መውለድ አንዱ ጉዳይ ቢሆንም ወላጅ ለልጁ ሊያደርግ የሚገባውን አድርጎ ማሳደግ ደግሞ ግዴታ ጭምር ነው። ይህን የማያደርግ ወላጅ ግን እስከነተረቱ “የከብት እዳሪም …. ይወልዳል ” ይባላል። ይሄ... Read more »