ሻሎ – እጀ ብረቷ ገበሬ

አርሲ ምድር ፤ ‹‹አድአ ሻቄ›› ቀበሌ። የለም መሬት፣ ማሳያ የአረንጓዴ ምርት መገለጫ ነው። አካባቢው ሁሌም የሰጡትን አይነሳም። ከዓመት ዓመት ምርት ያሳፍሳል። ኩንታል እህል ያስከምራል። በዚህ መንደር ሕይወታቸው ግብርና የሆነ ብርቱዎች ከእርሻ አርፍደው... Read more »

 የባቡር ዘዋሪዋ አንቀጸ ብርሃን ግርማ

ሴቶች ይችላሉ ብዬ መነሳት አልፈልግም ፤ ምክንያቱም ከትላንት እስከ ዛሬ በተለያዩ መስኮች ችለው፤ ችለው ብቻም አይደለም በልጠው አሳይተውናል። ሴቶች እድል ያላገኙባቸው የተለያዩ ማህበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ቢኖሩም፤ ዛሬም ድረስ ግን በተለይም በጥረታቸው... Read more »

ዳግመኛ የተፃፈ ወርቃማ ታሪክ

ውልደቷ እና እድገቷ አዲስ አበባ ነው። ከንግድ ሥራ ኮሌጅ የአካውንቲንግ ምሩቅ ናት። ወደ ትዳር ዓለም ከገባች በኋላ ግን በትምህት መግፋት አልቻለችም። ከባለቤቷ ጋር በመለያየቷ ልጆቿን ብቻዋን ነበር የምታሳድገው። በአካውንታንነት በአንድ ድርጅት ውስጥ... Read more »

 “በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት የግንባታ ክሬን ባለሙያ በመሆኔ እኮራለሁ” ወይዘሮ ማርታ መሰለ የታወር ክሬን ኦፕሬተር

የክሬን ኦፕሬት ስራ እጅግ ጥንቃቄን የሚፈለግና የኦፕሬተሩ ሃላፊነቱን በአግባቡ ለመወጣት አብዛኛውን የስሜት ህዋሳቶቹን በአንድ ጊዜ በአግባቡ መጠቀም መቻል አለበት። ትንሽ ስህተት ውድ የሆነውን የሰው ልጅ ህይወት ያስከፍላል። ከህይወት በተጨማሪም በርካታ ወጪ የወጣበትን... Read more »

‹‹ ኢትዮጵያ በእኔ የኑሮ ደረጃ ልክ አትታይም ቢርበኝም ቢጠማኝም ሀገሬ ናት››የመቶ አለቃ አይዳ አላሮ የአየር ወለድ ማሰልጠኛ የዲስፓቸር ባለሙያ

ወኔ ፣ ድፍረትና ለሐገር መቆምን ከአባት ከአያቶቿ እንደወረሰችው ትናገራለች። በአየር ወለድ ውስጥ ለ 37 ጊዜያት ከአውሮፕላን ላይ ዘላለች። በልጅነቷ ከተቀላቀለችው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ያገኘችው የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚያላብስ ቁርጠኝነት በሙያው በጽናት ለ18... Read more »

 ‹‹ልምድና ትምህርት ለመቅሰም ቅድሚያ መስጠት አለብን››  ወጣት ዲቦራ ኤርሚያስ

ዲቦራ ኤርሚያስ የ21 ዓመት ወጣት ስትሆን፤ እርሷን ጨምሮ ሁለት ሴት ልጆች ላላቸው ወላጆቿ የበኩር ልጅ ነች። ተወልዳ ያደገችው ብዙ ዕድል ይገኝባታል ብላ በምታምንባት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው። አዲስ አበባ ውስጥ የትምህርት፣... Read more »

በሀረሪ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ

ወይዘሮ እመቤት መንግሥቱ ትባላለች። የአራት ልጆች እናት ናት። የልጆችዋ አባት ከጎኗ ባለመኖሩ ያለ ረዳት ነው ብቻዋን የምታሳድገው። ሻይ ቡና፣ ፈጣን ምግብ አዘጋጅታ በማቅረብ በተሰማርችበት አነስተኛ የንግድ ሥራ በምታገኘው ገቢ ነው ራስዋን ጨምሮ... Read more »

የትናየት- ተስፋን የሙጥኝ የማለት ምልክት

የትናየት ሰለሞን ትባላለች። በመዲናዋ አዲስ አበባ ተወልዳ በጎዳናዎቿ ተመላልሳለች። ባለ ትዳርና የአንድ ልጅ እናት ናት። ታታሪና ፈጣን ከመሆኗም በላይ ጭንቅላቷ አዲስ ነገርን ለመማር አይቦዝንም። ተስፋ መቁረጥ ከእርሷ ጋር ትውውቅ የለውም። በቃ የሚል... Read more »

‹‹ሴትነት የፆታ መገለጫ እንጂ የአቅምና የብቃት ማሳያ አይደለም››  ዮሐና ረታ የጎልደን ስታርስ ኮሌጅ ባለቤት

የብዙ ውጤታማ ሰዎች የስኬት መነሻ ከወደቁበት ለመነሳት በሚታገሉበት በዚያ ስፍራ እንደሆነ ታምናለች። ገና በለጋ እድሜዋ ያጋጠማትን ወድቆ የመነሳት አጋጣሚ እዚህ ለመድረሷ መሠረት እንደሆናት ትገልፃለች። ከገባችበት የተስፋ መቁረጥ ጎዳና ለመውጣትና ሌላ የሕይወት መስመር... Read more »

‹‹ብቁዋ ሴት ማጀት እንዳትቀር በሴት አክባሪ ሴቶች ትደገፍ›› ወይዘሮ ሲና ጌታቸው የሚዲያ ማናጀር

በትምህርት እውቀት ያካበቱ፣ በተሰማሩበት የሙያ ዘርፍም ችሎታ ያዳበሩ ሰዎች የሀገር ባለውለታና የሕዝብ አለኝታ እንዲሆኑ ይታሰባል። ሀገርም በእውቀት ከመጠቁት በትምህርት ካደጉት ዜጎቿ ብዙ ትጠብቃለች። ይሁን እንጂ የመማር እድሉን አግኝተው በትምህርት ከፍተኛ ደረጃ ላይ... Read more »