በቢሾፍቱ የተገነባው የዓይነ ስውራን ትምህርት ቤት

በትምህርት፣ ጤና፣ ሥራና በልዩ ልዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች እምብዛም ትኩረት ካላገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ በዋናነት አካል ጉዳተኞች ይጠቀሳሉ፡፡ ከነዚህ ውስጥ ደግሞ በተለይ ዓይነ ስውራን ዜጎች በነዚህ ዘርፎች የተሰጣቸው ትኩረት ከሌሎች የህብረተሰበ ክፍሎች... Read more »

የሽግግር ፍትህ እና የመገናኛ ብዙኃን ሚና

ሁሌም ቢሆን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና ለሰብአዊ መብትና ለፍትህ የቆሙ አጋር ድርጅቶች አስገዳጅ ሁኔታዎች ባሉበት ሁኔታ ለሽግግር ፍትህ አስፈላጊነት በቅድሚያ ድምፅ የሚያሰሙ ናቸው። በተለይ ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህ ህግን ለማውጣትና ተግባራዊ ለማድረግ ባቀደችበት በዚህ... Read more »

በዓልን ከአረጋውያን ጋር – በመቄዶንያ

‹‹ሰውን ለመርዳት ፤ሰው መሆን በቂ ነው!›› በሚለው መሪ ሃሳብ የሚታወቀው “መቄዶንያ” የአረጋውያን እና የአእምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል›› ጧሪና ደጋፊ የሌላቸውን በተለይም ራሳቸውን ችለው መንቀሳቀስ፣ መመገብ እና መጸዳዳት የማይችሉ የአልጋ ቁራኛ የሆኑና የሰው... Read more »

የትምህርት ዕድል ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ

አቶ ዘሪሁን ተከስተ ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ አላቸው:: ልጃቸው ይህ ሕመም እንዳለበት ሲያውቁ ነበር ትምህርቱን እንዲከታተል ወደ ጆይ የኦቲዝም ማዕከል የላኩት:: ልጃቸው ወደ ማዕከሉ ካቀና በኋላ ብዙ ነገሮችን አውቋል:: ለዚህም እርሳቸው ምስክር... Read more »

የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚተጋው ‹‹ኢንዳን››

የቀድሞ መጠሪያው ‹‹ሠራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር›› እና በዓለም የሠራተኞች ድርጅት (ILO) አማካኝነት ‹‹ዲስኤቢሊቲ ፎረም›› በሚል ስያሜ ነበር የተቋቋመው፡፡ የአሁኑ ስያሜው ‹‹ኢትዮጵያን ናሽናል ዲስኤቢሊቲ አክሽን ኔትዎርክ››(ኢንዳን) ይባላል፡፡ አቶ ዓለሙ ኃይሌ ደግሞ የተቋሙ... Read more »

የብዙዎች ተስፋ የሆነው የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት

ሻምበል አሳዬ ጥላሁን ትውልድና እድገታቸው በጅማ ከተማ ነው፡፡ በሀገር መከላከያ ሠራዊት በውትድርና ሀገራቸውን ለሃያ ዓመት አገልግለዋል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት በሰሜኑ ክፍል በነበረው ጦርነት ሁለት እግራቸው ላይ ጉዳት ደርሶባቸው ነበር፡፡ በሕይወታቸው ይገጥመኛል ብለው... Read more »

 የሥነ -ተዋልዶ ጤና ግንዛቤ ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ

ንግግሩ የቅብጠት ይመስላል። ወላጆቹም ቆንጥጠው ያሳደጉት አይመስልም። አዋቂዎች ‹‹ድምበር አያውቅም፤ ልክ የለውም እንዴ?›› ይሉታል። ወጣቶች ደግሞ እንዲህ የሚያደርገው ለጨዋታ እንጂ ለሌላ አይደለም ብለውታል። ልጁ እንዲህ የተባለው ግን በርግጥም ቀብጦ አልነበረም። ወላጆቹም በሚገባ... Read more »

 ይቻላልን በተግባር

ዓይነ ሥውራንን ጨምሮ ሌሎች አካል ጉዳተኞች በትምህርት፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ፣ በሥራ እና በሌሎች የአካታችነት እጦት ችግር ሳቢያ ተሳትፏቸው አናሳ እንደሆነ በተደጋጋሚ ይገለፃል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞም በመሠረተ ልማት፣ በአካታች ትምህርት፣ በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ... Read more »

 እጅ ያልሰጡ ብርቱዎች

የአምስት ዓመቷ ልጅ ከእኩዮቿ ጋር እየተጫወተች ነበር። በጨዋታ መሀል አንድ ሕጻን ድንጋይ ወርውሮ መታት። ድንጋዩ ለዓይኗ ተርፎ ነበርና ዓይኗን ታመመች። ከዛሬ ነገር ‹‹ይሻላታል›› ተብሎ ቢጠበቅም ከሕመሟ ልትድን አልቻለም። ሕመሟ እየባሰ ሲመጣ የተሻለ... Read more »

ስለ ኦቲዝም – ከግንዛቤ ባሻገር…

የቀድሞ የካቢን ሠራተኛ (የበረራ አስተናጋጅ) እና በአቪየሽን አካዳሚ መምህርት ነበረች። በትምህርት ራሷን ለማብቃት የተለያዩ ሥልጠናዎችን፣ ሴሚናሮችን እና ወርክሾፖችን በተለያዩ ሀገራት እና በኢትዮጵያ ወስዳለች- ወይዘሮ ትዕግስት ኃይሉ። ወደ ትዳር ዓለም ከገባች በኋላ እርሷ... Read more »