በአትሌቶች የእድሜ ተገቢነት ላይ ጥናትና ምክክር ማድረግ ያስፈልጋል

በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በዓመት በርካታ ውድድሮች የሚካሄዱ ሲሆን ከነዚህም መካከል በእድሜ እርከን የሚካሄዱ የአዋቂዎች፣ የማሰልጠኛ ማዕከላት፣ የፕሮጀክቶች እና የወጣት ውድድሮች ይጠቀሳሉ። እነዚህ ውድድሮች ላይ በየጊዜው የሚነሳና መነጋገሪያ የሆነው የእድሜ ተገቢነት ጉዳይ ነው።... Read more »

የመቻል 80ኛ ዓመት በዓል በድምቀት ተጠናቀቀ

የአንጋፋው ስፖርት ክለብ መቻል 80ኛ ዓመት ክብረ በዓል ከሰኔ 01 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ሲከበር ቆይቶ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በክብር እንግድነት... Read more »

‹‹ጦሩ››- የኢትዮጵያ ስፖርት የጀርባ አጥንት

በ1936 ዓ.ም የተመሠረተው እና ሀገራቸውን ወክለው በተለያዩ ዓለም አቀፍ የስፖርት መድረኮች መወዳደር የቻሉ ብርቅዬ ጀግና አትሌቶችን፣ እግር ኳስ ተጫዎቾችን እና ሌሎች ስፖርተኞችን ማፍራት የቻለ የማይረሳ ታሪክ ያለው አንጋፋ ክለብ ነው፣ መቻል። ለሰማንያ... Read more »

መቻል ከዩጋንዳው ክለብ ኪታራ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል

መቻል ከዩጋንዳው ክለብ ኪታራ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል መቻል ስፖርት ክለብ 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የክለቡን የቀደመ ገናናነት በሚያስታውሱ እና ከአፍሪካ ምርጥ ክለቦች አንዱ ለመሆን የሚያስችሉትን እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል። በበርካታ... Read more »

 ‹‹ውዝግቦች የአትሌቶችን ሥነ-ልቦና በእጅጉ እየጎዱ ነው›› -የአትሌቶች ማህበር ፕሬዚዳንት ማርቆስ ገነቴ

የ2024 የፓሪስ ኦሊምፒክ ሊጀመር ከሁለት ሳምንት ያነሰ ጊዜ ብቻ ቀርቶታል። በታላቁ መድረክ ከመካከለኛ እስከ ረጅም ርቀትና የማራቶን ውድድሮች የዓለም ከዋክብት አትሌቶችን አሰልፋ ውጤታማ ትሆናለች ተብላ የምትጠበቀው ኢትዮጵያ ግን ውጤታማ ለመሆን ከምታደርገው ዝግጅት... Read more »

 ታላቁን የእግር ኳስ ሰው ለመዘከር

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ታላቅ ክብርና ዝናን ማትረፍ ከቻሉ የቀድሞ ተጫዋቾች መካከል ኢንስትራክተር መንግሥቱ ወርቁ በቀዳሚነት ይጠቀሳል። ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 102 ጊዜ ተሰልፎ 68 ግቦችን ያስቆጠረው ተጫዋቹ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ስታነሳ በመድረኩ... Read more »

 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የብሔራዊ ቡድን የበላይ ጠባቂ ሆነው ተሰየሙ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን የበላይ ጠባቂ ሆነው ተሰየሙ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከንቲባዋ ለስፖርቱ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የዕውቅና እና የሽልማት መርሃ ግብርም አካሂዷል። በዕውቅና እና... Read more »

ወጣትና አንጋፋ አትሌቶች የተፋለሙበት ‹‹አበበ ቢቂላ›› ማራቶን

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሚያዘጋጃቸው ዓመታዊ ውድድሮች መካከል አንጋፋው የሻምበል አበበ ቢቂላ ማራቶን አንዱ ሲሆን፣ ዘንድሮ ለ40ኛ ጊዜ በሃዋሳ ከተማ ባለፈው እሁድ ተካሂዷል፡፡ የኦሮሚያ ፖሊስ አትሌቶችም ውድድሩን በበላይነት አጠናቀዋል። በሁለት ዙሮች 42 ኪሎ... Read more »

በወጣት ውድድሮች ላይ መፍትሔ ያልተገኘለት የእድሜ ተገቢነት ጉዳይ

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ለ5 ቀናት በሀዋሳ ሲካሄድ ቆይቶ ከትናንት በስትያ ተጠናቋል። በቻምፒዮናው በርካታ ተስፋ ሰጪ ጉዳዮች ቢስተዋሉም የአትሌቶች የእድሜ ተገቢነት ጉዳይ መፍትሄ ያልተገኘለት ችግር ሆኖ ቀጥሏል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን... Read more »

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ አነሳ

የዋንጫውን አሸናፊ ለመለየት እስከ መጨረሻው 30ኛ ሳምንት የውድድር መርሀ ግብር ድረስ አጓጊ ሆኖ የዘለቀው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የውድድር ዘመን በመጨረሻም አዲስ ቻምፒዮን አግኝቷል። በአሰልጣኝ በፀሎት ልኡልሰገድ እየተመራ 61 ነጥብ ይዞ የመጨረሻውን... Read more »