የአፍሪካ ዞን 5 የወጣቶች እጅ ኳስ ውድድር በኢትዮጵያ ይካሄዳል

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዞን አምስት (ቀጣና-5) ከ18 ዓመትና ከ20 ዓመት በታች ታዳጊዎችና ወጣት ወንዶች የእጅ ኳስ ውድድርን እንደምታስተናግድ የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። በውድድሩ የሚያሸንፉ ሀገራት በቀጥታ ለአፍሪካ እጅ ኳስ ሻምፒዮና እንደሚያልፉ ተገልጿል።... Read more »

ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን ክብረወሰን ለማሻሻል ተዘጋጅታለች

በየዓመቱ በአለም ከሚካሄዱ ታላላቅ ማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነው የለንደን ማራቶን ዛሬ ሲካሄድ ኢትዮጵያዊት አትሌት ትዕግስት አሰፋ የውድድሩን ክብረወሰን ለመስበር ትሮጣለች፡፡ ውድድሩ ለ44 ጊዜ ሲካሄድ የርቀቱ የዓለም ክብረወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ፣ አልማዝ አያና፣... Read more »

የዳይመንድ ሊግ ውድድሮች ዛሬ ይጀምራሉ

ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ በአሜሪካዋ ዩጂን በኢትዮጵያዊቷ እንቁ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የ5ሺ ሜትር የዓለም ክብረወሰን ደምቆ የተጠናቀቀው የዳይመንድ ሊግ ውድድር የ2024 የውድድር ዘመኑን ዛሬ አንድ ብሎ ይጀምራል። በዚህም መሠረት በ2024 በዓለም አቀፍ... Read more »

ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል

21ኛው የባህል ስፖርቶች ውድድርና 17ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ከሚያዝያ 12 እስከ 20- 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተናጋጅነት ይካሄዳል። ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅቶች መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን፣ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር... Read more »

የግል የበላይነት የቴኳንዶ ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል

የአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን በመጪው ግንቦት ወር መጀመሪያ በሚያካሄደው ለሁሉም ክፍት የሆነ የግል የበላይነት የቴኳንዶ ውድድር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል።በውድድሩ የሚያሸንፉ ተወዳዳሪዎች በየእድሜ ክልላቸው እና በሚወዳደሩበት የክብደት መጠን ሽልማት እንደተዘጋጀላቸው... Read more »

አሸቴ በከሪ የሮተርዳም ማራቶንን አሸንፈች

የዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ከሰጣቸው ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነው የሮተርዳም ማራቶን ከትናንት በስቲያ በኔዘርላንዳ ከተማ ተካሂዷል:: በሴቶች መካከል የተካሄደውን የ42 ኪሎ ሜትር ፉክክርም ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ አትሌት አሸቴ በከሪ ቀዳሚ በመሆን አጠናቃለች::... Read more »

ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በቦስተን ማራቶን ለአሸናፊነት ይጠበቃሉ

የአሜሪካዊያን የነጻነት ቀን መታሰቢያ የሆነው 128 የቦስተን ማራቶን ዛሬ ይካሄዳል። ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም የማሸነፍ ግምትን አግኝተዋል። የፕላቲኒየም ደረጃ በሚሰጠውና ከዋና ዋና የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የቦስተን ማራቶን ኬንያዊያን አትሌቶችም የማሸነፍ ቅድመ ግምት ተሰጥቷቸዋል።... Read more »

ካንሰርን ያሸነፈችው ኮሎምቢያዊት ኮከብ!

34ኛውን የአፍሪካ ዋንጫን አዘጋጇ ኮትዲቯ ድራማዊ በሆነ ክስተት ራሷ አስቀርታለች። ብሔራዊ ቡድኑ ዋንጫ ከማንሳቱም በላይ ከካንሰር ሕመም አገግሞ ሀገሩን ለቻምፒዮንነት ያበቃው ሴባስቲያን ሀለር ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖ ነበር። ለጀርመኑ ክለብ ቦሩሲያ ዶርትመንድ የሚጫወተው... Read more »

 ‹‹በማንዴላ ዋንጫ›› የቦክስ ፍልሚያ ለውጤት የሚያበቃ ዝግጅት ተደርጓል

በነፃነት ታጋዩና በቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያነት የሚካሄደው ‹‹የማንዴላ ዋንጫ›› የቦክስ ውድድር እአአ ከሚያዝያ 15-21 በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ ቦክስ ብሔራዊ ቡድንም በዚህ ውድድር ተሳታፊ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ... Read more »

ከፅዳት ሰራተኝነት እስከ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊነት

በጋና በተካሄደው 13ኛ የአፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ አብዛኛውን ውጤት ያስመዘገበችበት የአትሌቲክስ ውድድር እንደነበር ይታወሳል።በእርምጃ ውድድር አንድ ወርቅና አንድ የብር ሜዳሊያ ማስመዝገብ ተችሏል።ኢትዮጵያ በውጤታማነት በማትታወቅበት የርምጃ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ ያጠለቀው ደግሞ አትሌት ምስጋናው ዋቁማ... Read more »