
‹‹አዲስ አበባን የኮንፈረንስ ማካሄጃ ማማ ማድረግ እንችላለን›› – አቶ ጌትነት ይግዛው ንጉሴ በቱሪዝም ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ኮንቬንሽን ቢሮ መሪ ሥራ አስፈፃሚ
ትውልዳቸው በጎንደር ከተማ ቸቸላ ተብላ በምትጠራ አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በድሮ አጠራሩ ልዕልት ተናኘወርቅ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በደርግ ዘመነ መንግሥት ስሙ ተቀይሮ ህብረት በተባለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ እስከ... Read more »

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ በተያዘው በጀት ዓመት የስድስት የጭነት መርከቦች የግዢ ሂደት በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ አመልክቷል። የእነዚህ መርከቦች ግዥ እያደገ የመጣውን የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ ለማሳለጥ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አስታውቋል። ለመሆኑ የኢትዮጵያ... Read more »

ከተመሰረተች ከ130 ዓመታት በላይ የሆናት አዲስ አበባ የብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ፤የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የአፍሪካ መዲና እና የተለያዩ አህጉር እና ዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛ ነች። ከ90 በላይ ኤምባሲዎችን በማቀፍም በዓለም ላይ ካሉት ጥቂት የዲፕሎማቲክ... Read more »

አርቲስት ያዴሳ ዘውገ ቦጂአ ይባላል። በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ አስጎሪ ከተማ የተወለደ ሲሆን፤ ለቤቱ ከስምንት ወንድ እና ከዘጠኝ ሴት ልጆች በኋላ የተወለደ ለእናት እና አባቱ አስራስምንተኛ ልጅ ነው። አባቱ በመጫና ቱለማ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ:: የሚያስተምሩት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ጥላሁን (ዶ/ር)፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምህንድስናን ነው:: እስከ ሶስተኛ ዲግሪ የሰሩትም በዚሁ ዘርፍ ነው::... Read more »

ከቀናት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ መንገድ የማሳካት ፍላጎት እንዳላት አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን... Read more »

አቶ አሸናፊ አሰፋ የላይፍ አግሮ የቡና ማሰልጠኛ ተቋም ባለቤትና ስራ አስኪያጅ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ መንዲዳ የሚባለው አካባቢ የትውልድ ስፍራቸው ነው። የተማሩትም በዚያው አካባቢ ነው። የ12ኛን ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ለከፍተኛ ትምህርት የሚያበቃ ነጥብ... Read more »

በሆሳዕና ከተማ ዙሪያ የምትገኘው ለምቡዳ ዱምበንቾ ቀበሌ የትውልድ ስፍራቸው ናት። ትምህርት ቤት ገብተው መማር የጀመሩት እንደሌሎቹ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን አጸደ ሕጻናት ወይም አንደኛ ክፍል በመግባት አይደለም። ከአንድ እስከ ሶስተኛ ክፍል ያለውን ትምህርት አባታቸው... Read more »

ግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል ለሚጠጋ ዘመን ሳይታክቱ አስተምረዋል። በተለይም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በታሪክ ትምህርት ብዙዎቹን እየቀረጹ ለትውልድ እውቀታቸውን ሳይሰስቱ አሸጋግረዋል። የእርሳቸው ተማሪ የነበሩ በርካቶች በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ልክ እንደ እርሳቸው ሁሉ በማስተማር ላይ... Read more »

በኢትዮጵያ ለቱሪዝም ምቹ ተብለው ከሚጠቀሱ ወራት መካከል የመስከረም ወር ዋነኛው ነው። ወሩ ለቱሪዝም ለምን ምቹ ተባለ? በመስከረም አጠቃላይ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ የቱሪስቶች መጠን እና ገቢ የሚገኝበትን ሁኔታ እንዲሁም በኢትዮጵያ ስለነበረው እና ስላለው... Read more »