ከቅሬታዎች በስተጀርባ ያለው ተጨባጭ እውነት

ለመነሻ የዝግጅት ክፍላችን ነሐሴ 24 ቀን 2015 ዓ.ም በዚህ ገጽ ‹‹የተቋማት አለመናበብ፤ የመረጃም ድብብቆሽ የበረታበት-የመሬት ክፍፍል›› በሚል ርዕስ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ስለሚስተዋለው የመሬት ወረራ የደረሰንን ጥቆማ መሰረት በማድረግ ሰፋ... Read more »

 የተቋማት አለመናበብ፤ የመረጃም ድብብቆሽየበረታበት- የመሬት ክፍፍል

መነሻ ጉዳይ ጉዳዩ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ስለሚስተዋለው የመሬት ወረራ እና አግባብ ያልሆነ የመንግሥት ሀብት ቅርምት ብሎም የመንግሥት ተቋማት ያልተናበቡበት አሠራር ስለመኖሩ ከአካባቢው ነዋሪዎች ለዝግጅት ክፍላችን ጥቆማ አደረሱ፡፡ ዝግጅት ክፍሉም... Read more »

ተገቢ ምላሽን የሚናፍቀው የኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ቅሬታ!

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን የጋሞ ዞን አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ከኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ ተወሰነ የግል ማኅበር ጋር የተፈጠረ ውዝግብን ያስመለክተናል። «የጋሞ ዞን እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት... Read more »

በመንግሥት ተቋማት አለመናበብ መቋጫ ያጣው የግለሰቦች የይዞታ ይገባኛል ሽኩቻ

የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ይወስደናል።ይኸውም፡ «አቶ ተላይነህ አዱኛ የተባሉ ግለሰብ በካርታ ተለክቶ ከተሰጣቸው መሬት ውጪ በሕገ ወጥ መንገድ የመንግሥትን መሬት... Read more »

የዘገየው የቀለበት መንገድ እና የነዋሪዎች ቅሬታ

የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለአሽከርካሪም ሆነ ለእግረኛ እምብዛም ምቹ አይደለችም። የአሽከርካሪም ሆነ የእግረኛ መንገድ በብዛትም በጥራትም የሌላት ከመሆኑ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በሥራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት በየተሽከርካሪ መንገዱ እየተፈጠረ... Read more »

 የኒው ጀነሬሽን ድርጅት እና የሠራተኞች ውዝግብ

መነሻ ጉዳዩ ብዙ ንትርኮችን ያስነሳ ሲሆን፤ በግራ እና በቀኝ መቆራቆዝ፤ ከሁለቱም ወገን ሕጋዊ አሠራር ይከበር የሚል ድምፀት የሚሰማበት ነው፡፡ በዳይ እና ተበዳይ ነን ያሉት አካላት በየፊናቸው የተለያዩ መረጃዎችን ዋቢ አድርገው ለማቅረብ ሞክረዋል፡፡... Read more »

ወደ መፍትሔ ያመራው የአዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ነዋሪዎችና
የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ውዝግብ

ከአዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ዙሪያ ነዋሪዎች አቤቱታ ጋር በተያያዘ ከአቤቱታ አቅራቢዎች እና ከሰነዶች የተገኙ የተለያዩ ማስረጃዎች፤ እንዲሁም ከተለያዩ የቢሮ ኃላፊዎች የተገኙ ምላሾች ተካተው ለአንባቢያን ፍርድ በሚያመች መልኩ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣... Read more »

«ከ60 ዓመታት በላይ ሠርተን የኖርንበትን ቤት የቀበሌ ቤት ስለሆነ ውል ተዋዋሉ ተባልን» አቤቱታ አቅራቢዎቹ

 ክፍል አንድ የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ አምድ›› ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀድሞው መጠሪያ ስሙ ወረዳ 19 ቀበሌ 57 በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በተለምዶ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ዙሪያ እየተባለ... Read more »

‹‹ከ30 ዓመት በላይ ያለማነውን የአረንጓዴ ስፍራ ለወራሪዎች ተሰጥቶብናል››አቤቱታ አቅራቢዎች

‹‹ወረዳ 14 ቦታው ባዶ ቦታ እንጂ ግሪን ኤሪያ አለመሆኑን ገልጾልኛል ››የቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ዝግጅት እና ማስተላለፍ ዘርፍ ኃላፊ  ከ15 ቀናት በፊት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 የተፈጠረን ውዝግብ መሰረት በማድረግ በኢትዮጵያ... Read more »

ያልተከፈለ የጡረታ አበል – ለ11 ዓመታት

አዛውንቱ በየቢሮ መንከራተት እንዳሰለቻቸው የፊታቸው የድካም ገጽታ ይናገራል። በድካም የዛለው ጉልበታቸው ይንቀጠቀጣል። የአይናቸው ብሌን ደብዝዞ ደም ለብሷል። አይኖቻቸው እምባ እንዳያፈሱ የድካም ዓይናር ገድቧቸዋል። ብዙ ተንከራተው መፍትሔ ስላጡ ወደ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት... Read more »