ፋሽን – የፊልሙ ዓለም ነፀብራቅ

በዳግም ከበደ ቀን አልፎ ቀን ሲተካ፤ ዘመናት ነጉደው በአዲስ ሲለወጡ፤ በተመሳሳይ የሰው ልጅ በየፈርጁ የኑሮ ዘይቤውን፣ አመለካከቱን እና የስልጣኔ ደረጃውን ከጊዜ ጋር እየተሽቀዳደመ ይቀያይራል። ይህ ብቻ አይደለም። በተፈጥሮ ኡደት የሚከሰቱ አስቸጋሪ ለውጦችን... Read more »

ኢንዶኒዢያዊው የአካባቢ ጀግና

በጋዜጣው ሪፖርተር በአንድ ወቅት ወፈፌው ወይም እብዱ ሰው በመባል በማህበረሰቡ ዘንድ ይጠራ ነበር። ኢንዶኒዢያዊ ሳዱማን። በአሁኑ ወቅት ጀግና ለመባል በቅቷል። ጀግና ያሰኘው ደግሞ በሚኖርበት አካባቢ የሚገኝንና ምንም አይነት ዛፍ ያልነበረበትን 250 ሄክታር... Read more »

የማይጨው ጦርነት

ተገኝ ብሩ ይህቺ በልጆቿ መስዋዕትነት ዘመናትን ያለፈች አገር፤ በጀግኖቿ ብርቱ ተጋድሎ ታፍራና ተከብራ የዘለቀችው የነፃነት አርማ ኢትዮጵያ፤ ከታሪኳ ገፅ ላይ በጉልህ የሚታይ ተገልጦም የሚነበብ ብዙ ሁነት አስተናግዳለች:: እዚያ የታሪክ ገፅ ላይ የሚገኝና... Read more »

ያላለቀ ትናንት

 ዘለዓለም የሳጥን ወርቅ (የእፀ ሳቤቅ አባት)  ደረቱ ላይ ናት አይኖቿን ከድና ዝምታ ውጧት:: ረጅም ጸጉሯ ከጀርባዋ ሸሽቶ እንደ ሸማ ሁለቱንም አልብሷቸዋል:: ቀይ ናት በወናፍ እንደ ፋመ የምድጃ እሳት ጸበል ዳር እንደ በቀለ... Read more »

ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖሩ ኢትዮጵያን አለመምሰል አይቻልም!

 አዲሱ ገረመው እንዴት አደርክ ስትለው የማላድር መስሎህ ነበር ከሚል ነገረኛ ይሰወራችሁ! እናንተ ግን እንዴት አደራችሁ! በያላችሁበት ሰላምን ተመኘሁላችሁ። ዴሞክራሲ የምትለዋ እሳቤ ምስጋና ይድረሳትና ዘንድሮ ከሎሚ ውርወራ አልፈን በቃላት መወራወር መጀመራችን ጥሩ ጅማሮ... Read more »

ለፋሽን ዘርፍ ዕድገት “ሕብረት” አማራጭ የሌለው መፍትሄ

በዳግም ከበደ የፋሽን ኢንዱስትሪው ሠፊ ዘርፍ ነው። በውስጡ በርካታ ሙያዎች አሉት። ይህን ጥቅል ዘርፍ ሙሉ ለሙሉ የመረዳት ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ ይነገራል። በተለይ ሕብረት የጎደላቸው በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶች የሚፈለገው ውጤት እንዳይመጣ እንቅፋት... Read more »

እውን እኛ እምነት ላይ የቆምን ነን ?

ተገኝ ብሩ  “ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው::” ሁሉንም የእምነት ተቋማት የሚያቅፍ ወርቃማ አባባል:: ሃይማኖቶች ሁሉ በጎን ያዛሉ፤መልካም ያልሆነን ይከለክላሉ:: አማኞች ለእምነታቸው ከተገዙና እምነታቸው የሚያዘውን በትክክል ከተገበሩ ደግሞ ምድር ላይ... Read more »

ፎቶ ግራፍና ፋሽን- ጥብቅ ዝምድና

 ዳግም ከበደ  ከዚህ ቀደም በፋሽን አምድ ላይ ስለ ፋሽንና እርሱን አስመልክተው በሚዘጋጁ ሳምንቶች ዳሰሳ ማድረጋችን ይታወሳል። ለዛሬ ደግሞ ይህን ዘርፍ ሙሉ ከሚያደርጉ ሙያዎች ውስጥ ቀዳሚ ስፍራ ከሚሰጣቸው መካከል አንዱ የሆነውን የፎቶግራፍ ሙያና... Read more »

የ“መሬት ለአራሹ” አዋጅ

አብርሃም ተወልደ በኢትዮጵያ ታሪክ ጉልህ ሚና ከሚሰጣቸው ታሪኮች መካከል የ“መሬት ለአራሹ” አዋጅ ይጠቀሳል።የየካቲት 1966 አ.ም ህዝባዊ አመጽን ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጣው ወታደራዊ መንግስት /ደርግ/ “መሬት ለአራሹ” የተሰኘውን አዋጅ ያወጀው የካቲት 25 ቀን... Read more »

ለተወላገደ ጥሪህ የቀና “አቤት” አትጠብቅ

ተገኝ ብሩ  ባሻዬ ላማረ ምላሽ የተስተካከለ ጥሪ መሰረት መሆኑን ፈፅሞ እንዳትዘነጋ።“ማን አንተ” ብለህ ጠርተህ “ወዬ”ን ከጠበክ አንተ የማይጠበቅ የምትጠብቅ፤ ያልገባህ ነህ፤ እመን።አንድ ከበደ የተባለ ጓደኛህን ከቤ ብለህ ስትጠራውና ክብደቱን ረስተህ አንተ ብለህ... Read more »