
አቶ ዮናስ ካሳሁን ይባላሉ፤ አዲስ አበባ ተወልደው ቢያድጉም፤ ረዥሙን ጊዜያቸውን በጀርመን አገር ኖረዋል፡፡ በጀርመን አገር ያፈሩትን ጥሪትም ቋጥረው ወደኢትዮጵያ በመምጣት በተለያዩ ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ ሆኖም በዚህ ወቅት ግን ኢትዮጵያ እንጂ... Read more »
መረን የለቀቀ የግብይት ሥርዓት ልጓም እንዲበጀትለት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በተደጋጋሚ ሲጠይቁ ይደመጣሉ። መንግሥት ፍትሐዊ የሆነ የውድድር ሜዳ በማመቻቸት የግብይት ሥርዓቱን ጤናማነት የመቆጣጠር ኃላፊነት አለበት። የሸማቾችና የንግድ ሥራዎች ውድድር ባለስልጣን ሕግ በማውጣት ይህንን... Read more »

በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እንዲሁም ለኢንቨስትመንት ምቹ ምህዳር ለመፍጠር መንግስት በትኩረት እንደሚሰራ አስታውቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ በትኩረት ይሰራል ባሉዋቸው ሁለቱ ቁልፍ ተግባራት እና ተያያዥ... Read more »

በሶላር ኃይል ቴክኖሎጂ ላይ ባለፉት አምስት ዓመታት የግል ዘርፉ በስፋት እየገባበት መሆኑ ታይቷል። በተመሳሳይ ደግሞ ህብረተሰቡ ኃይል የሚገኝበትን አማራጭ ለማስፋት ሲል በሶላር ኃይል የሚያገለግሉ ምርቶች ላይ ፍላጎቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱም... Read more »

ሰኔ 22 ቀን 2011 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደውን የ«አረንጓዴ አሻራ ቀን» ሕዝባዊ ንቅናቄና በአንድ ጀምበር ከ353 ሚሊዮን በላይ ችግኝ በመትከል የተጠናቀቀውን መርሀ ግብር ተከትሎ በርካታ ቁም ነገሮች ተዳስሰዋል፤ ተብራርተዋል፤ ተተንትነዋል። ከዚሁ... Read more »
አገልግሎት ፈልገው የተገኙ፤ ነገር ግን አገልግሎቱ ርቆባቸው ማግኘት የሚገባቸውን በማጣት የተከፉ ፊቶች፤ በለውጥ ጎዳና ላይ ተሰልፎ በትኩስ ጉልበቱ አገር ለመለወጥ አገር ለመገንባት በሚችሉ እግሮቹ አገልግሎት ተጓትቶበት ደጅ የሚጠና ወጣት ኩርፊያ፤ ባልተገባ መልኩ... Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ በቅርቡ ተግባራዊ የተደረገው መመሪያ ቀላል የጭነት ተሽከርካሪዎች ከጠዋቱ 12፡30 እስከ 4፡00 ሰዓት፣እንዲሁም ከቀትር በኋላ ከቀኑ 10፡00 እስከ ምሽት 2፡00 ሰዓት፤ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ከማለዳው 12፡30 እስከ ምሽቱ 2፡00 ሰዓት... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ አንቆርጫ በተለምዶ መድኃኒዓለም ፓርክ እየተባለ የሚጠራው አካባቢ ቲሸርት በለበሱ ችግኝ በሚተክሉ ሰዎች ተሞልቷል። በአካባቢው በተወሰነ ርቀት ላይ የግልና የመንግሥት ተቋማት ታፔላዎች ተሰቅለዋል። በአውቶቡሶች ተሳፍረው የመጡ ሠራተኞች... Read more »
የደን ሽፋናቸውን ማሳደግ አጀንዳቸው ያደረጉ አገሮች ሕዝባቸውን አስተባብረው በዘመቻ ችግኝ መትከልን ተያይዘውታል። በአንድ ቀን ውስጥ ብዙ ዛፎችን በመትከል ህንድ ቀዳሚውን ቦታ የያዘች ሲሆን፤ እ.ኤ.አ. በ2017 አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በጎ ፈቃደኛ ዜጎቿን... Read more »
የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ በኢትዮጵያ ስራ ላይ ከዋለ ከአስራ ሰባት አመታት በላይ አስቆጥሯል። ይሁን እንጂ፤ አዋጁን አሁን ካለው ነባራዊ የኢኮኖሚ እድገት ደረጃ ጋር በማጣጣም የንግድን ስራና አስተዳደርን ቀልጣፋ ለማድረግ አመቺ አይደለም። በመሆኑም፤... Read more »