”የጁንታውን ጠባሳ ያየ በእሳት አይጫወትም‘

እየሩስ አበራ የጁንታውን ፍጻሜ አይተን ለማመን የተቸገርን ስንቶቻችን እንሆን? እነስብሀት ነጋ እጃቸው በካቴና የፊጥኝ ታሰሮ በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ሲሉ የደነገጥነው አደነጋገጥማ የተለየ ነበር። እነዚያ የሰማይ ስባሪ ያህል ገዝፈው ራሳቸውን ከምድር ከፍ አድርገው... Read more »

ለፖለቲካ ትርፍ የሕዝብ ደም ማፍሰስ ይቁም

 በአዝማቹ ክፍሌ   የደርግ መንግሥት ወድቆ ኢህአዴግ አገሪቱን እንደተቆጣጠረ በተለያዩ አካባቢዎች አንድ ብሔር ላይ ያነጣጠረ ግድያና ማፈናቀል ተከስቶ ነበር። በወቅቱ የሽግግር መንግሥት ምስረታ ላይ ባለመስማማት ጥሎ የወጣው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (በኦነግ) ድርጊቱ... Read more »

ልብ ቢኖረው መች ይበላ ነበር?

ውቤ ከልደታ በአንድ ወቅት አንድ ሀብታም ገበሬ ቤት የሚኖሩ እንስሳት ነበሩ። ከነዚህም መካከል አህያና ውሻ ይገኙበታል። እነዚህ እንስሳት ታዲያ በሚሠሩት ሥራ ደስተኛ አልነበሩም። አህያው ቀኑን ሙሉ እህል ሲሸከም፤ ውሃ ሲቀዳ እና ሌሎች... Read more »

የፓርቲ አባላትን ቁጥር ማብዛት ወይንስ የሕዝብን ልብ መማረክ?

(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com መራር የዜጎች ትዝብት፤ የትኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ቢሆን ርዕዩ፣ ህልሙ፣ ግቡም ሆነ ምኞቱ ሥልጣን መጨበጥ ነው። “ሕዝብን ማገልገል” የሚለው መሸንገያ ደማቅ ሽፋን እንጂ እጅግም ትኩረት የሚሰጠው ዋና ጉዳይ... Read more »

ቅድሚያ ለተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ሥራ !

ጌቴሴማኔ ዘ-ማርያም የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ፋይዳው ፈርጀ ብዙ ነው። ለሀገራችን ኢኮኖሚ ዋናው መሰረት ዛሬም ግብርና ከመሆኑ አንፃር አስተዋጽኦው የላቀ ነው። የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥም ጉልህ ሚና ይጫወታል። ሁሉም ነገር የተመሰረተው ተፈጥሮ... Read more »

የስብሀት ስረወ _ መንግሥት … ! ?

 (ክፍል ሁለት ) በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ባለፈው ሐሙስ በዚሁ ጋዜጣ ባስነበብሁት የመጀመሪያ ክፍል ስለ ስብሀት ማንነትና ስረወ _ መንግሥቱን ስላቆመባቸው ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አዕማዶች አንስቼ ነበር። በዛሬው መጣጥፌ ደግሞ... Read more »

አመለካከትን ማረቅ ቀጣዩ የቤት ስራችን

በትግራይ ክልል በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ጁንታው እንዳይጠገን ሆኖ ቢደቅም፣ አንዳንድ ወገኖች እርማቸውን ሳያወጡ ቆይተዋል።እርም እንዳይበሉ ብለው ነው መሰል ይመለሳል ብለው እየጠበቁ ናቸው ይባላል። መንግስት በቅርቡ ደግሞ ጁንታው ድል ሲመታ የሸሹ የጁንታውን... Read more »

የአሸናፊነት በር፣ ብቃትን መገንዘብ ነው

ከመምህር አሠምሬ ሣህሉ ሰው በህይወት ዘመኑ ሁሉ ነገሮች ምቹና አልጋ በአልጋ ሆነውለት አይኖርም።ይወጣል፤ ይወርዳል፤ እንደወረደ ደግሞ አይቀርም ይወጣል፤ ወርዶ ለመቅረት ካልወሰነ በስተቀር።ስለዚህ፣ ለጊዜው በጊዜው ምክንያትና ሁኔታ ዝቅታ ሲገጥመው በውስጡ ባለው የመለወጥ የብርቱነት... Read more »

የኮቪድ-19 መግለጫም ሆነ አዘጋገብ ቅርጽም ሆነ ይዘት እንደገና ቢፈተሽ … !?

በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) fenote1971@gmail.com የኮቪድ-19ም ሆነ ልውጡ ኮቪድ (ቫሪያንት )ያለ ልዩነት የበለጸጉ ሀገራትንም ሆነ ድሆችን በስፋት እያጠቃ ከጤና ቀውስነት ወደለየለት ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ እያመራ ነው። ክትባት ቢገኝም በቀላሉ የምንገላገለው እንዳልሆነ... Read more »

ሀገርም ትፈተናለች!

 (ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com  ከርዕሰ ጉዳዩ በፊት . . . “ፈተና” ስሙም ሆነ ግብሩ ያስፈራል፣ ያስደነግጣል፣ ያባትታል። ግድ ካልሆነ በስተቀር መፈተንን ማንም አይመርጥም። “ፈተና” እየተሳቀ የሚጋፈጡት እየተፍለቀለቁ የሚያስተናግዱት ክስተት አይደለም።... Read more »