ኢትዮጵያ በሰብዓዊ ልማት ዕድገት ማስመዝገቧ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (UNDP) ኢትዮጵያ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት በሰብዓዊ ልማት ዕድገት ማስመዝገቧን ገለጸ፡፡ ድህነትን ለማጥፋት እና በሀገራት መካከል በዘላቂ ልማት ረገድ ያለውን አለመመ ጣጠን ለመቀነስ ከ170 በላይ... Read more »

የተቋማቱና የቦርድ አመራሮች ኃላፊነታቸውን አልተወጡም ተባለ

አዲስ አበባ፡- በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ሰላም የሰፈነበት የመማር ማስተማር ሂደት እንዲፈጠር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላፊዎችና የቦርድ አመራሮች ኃላፊነታቸውን አለመወጣታቸው ተገለፀ፡፡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ያለውን ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ በተመለከተ በተጠናቀረው የመስክ... Read more »

የየመንና ሶሪያ ስደተኞችን በህግም በፍቅርም ጥላ ስር

ከስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በየመንና ሶሪያ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ሸሽተው እ.አ.አ ከ2015 ጀምሮ የሁለቱ አገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅትም በአዲስ አበባ 1 ሺ... Read more »

ያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካን ከሚገነባው ሜቴክ ጋር የነበረው ውል ተቋርጧል

  በዓመት 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቶን ማዳበሪያ ለማምረት የሚያስችል ፋብሪካ በድሬዳዋ ይገነባል አዲስ አበባ፡- የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካን ሲገነባ ከነበረው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የነበረው ውል መቋረጡን የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን... Read more »

በፍትህ እጦት እንደ ሻማ የቀለጡት ነፍሶች ጥሪ

  እንደማንኛውም ወጣት በተማረበት የሙያ ዘርፍ ውጤታማ ሆኖ አገሩንና ወገኑን ከድህነት የማውጣት ህልም እንደነበረው ያነሳል፡፡ በተለይም ሳይማር ያስተማረው ህዝብ ፍትሃዊ የሀብት ተጠቃሚ ሊሆን እንደሚገባ ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ በመሟገት የራሱን አሻራ ለማሳረፍ ከፍተኛ... Read more »

ለግብርና ኮሌጅ ተማሪዎች የመማሪያ መጻህፍት በቻይና ድጋፍ ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ፡- ለኢትዮጵያ የግብርና ኮሌጅ ተማሪዎች ማስተማሪያ መጻህፍት በቻይና መንግስት ድጋፍ ሊዘጋጁ ነው፡፡ አስራ ዘጠነኛው ዙር የቻይና መንግስት የግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና እና አጋዥ የመማሪያ መፃህፍት ዝግጅት ማስጀመሪያ ውይይት ተካሂዷል። የግብርና... Read more »

ወጣቶች በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተሳትፎ ለውጥ ማምጣት ችለዋል

አዲስ አበባ፡- የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል አብዛኛው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በወጣቶች የሚከናወን እንደመሆኑ በርካታ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ተሳትፈው ተጨባጭ ለውጦችን ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ አቶ ማትያስ አሰፋ... Read more »

በዕቅድ ዘመኑ አጋማሽ ኢንዱስትሪው ሲያድግ ግብርናው ዝቅተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በሁለተኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን አጋማሽ አጠቃላይ ከ አጠቃላይ አገራዊ ምርት እድገት(GDP) የኢንዱስትሪው ሴክተር ድርሻ ከ15 በመቶ ወደ 26 በመቶ ከፍ ሊል መቻሉ ተገለጸ፡፡ የግብርና እና አገልግሎት ዘርፎች አፈጻጸም ዝቅተኛ... Read more »

በቴክኖሎጂ የዘመነ ግብርና የአርሶ አደሩን ምርታማነት በማገዝ ላይ መሆኑ ተገለጸ

ቢሾፍቱ:- ትናንት በቢሾፍቱ አሻም አፍሪካ ሆቴል የአርሶ አደሩን ምርታማነት በቴክኖሎጂ ለማዘመን በተሞከረባቸው መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በዕለቱ የኮመን ሴንስ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ አማረ ሙጎሮ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ባለፉት አራት ዓመታት... Read more »

የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ 1 ሚሊየን ዶላር በላይ አስገኝቷል ተባለ

አዲስ አበባ፤ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለፉት ሁለት ዓመታት 1 ሚሊየን 567መቶ የአሜሪካ ዶላር ማስገኘቱን የኢንቨሰትመንት ኮሚሽን አስተወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ መኮንን ሀይሉ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳሉት፤ የኢንዱስትሪ ፓርኩ በተመረቀ ጥቂት... Read more »