
ኢትዮጵያ እንደሀገር ከምትታወቅባቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱና ዋነኛው የተለያዩ እምነት ተከታዮች በአንድነትና በፍቅር አብረው የሚኖሩባት ምድር መሆኗ ነው። ህዝቦቿ ከምንም በላይ ፈጣሪያቸውን የሚፈሩና የሚያከብሩ፤ የእምነታቸውን አስተምህሮ አክብረው የሚያድሩም ናቸው። ይህ ማህበራዊ እሴት በተለያዩ... Read more »

የዛሬ 82 ዓመት የካቲት 12 ቀን 1929 ዓመተ ምህረት ፋሽስት ኢጣሊያ የአዲስ አበባ ህዝብ በገነተ ልኡል በተመንግሥት እንዲገኝ ጥሪ አስተላለፈ፡፡ በዕለቱም ለድሆች ምጽዋት እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ የከተማዋ ህዝብም በጥሪው መሰረት በስፍራው ተገኘ፡፡ የፋሽስት... Read more »

በ1999 ዓ.ም የተደረገው የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት እንደሚያሳየው በአገራችን የከተማ ነዋሪው ሕዝብ ብዛት 11ነጥብ9 ሚሊዮን ሲሆን፣ ይህም ከጠቅላላው የሀገሪቱ ህዝብ 16ነጥብ1 በመቶ ነው፡፡ የዓለም ባንክ በ2008 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርት ደግሞ ቁጥሩ ከ20... Read more »

በአንድ ወቅት ሦስት መናንያን ህብረት ፈጥረውና ተማሪያቸው የሆኑ ወጣቶችን ይዘው ስለሚሄዱበት ገዳም ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ትሩፋቶች እያወጉ በጉጉት ይጓዙ ነበር፡፡ መንገዱ ረጅም ስለነበረ የሚጓዙት አንዱ አንዱን እያበረታ ነበር ። በመካከል ግን ትልቅ... Read more »

‹ «ጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን በዘመናት ሁሉ ያጋጠሙትን የውጭም ሆነ የውስጥ ሉዓላዊነት ፈተናዎች በከፍተኛ ወኔና ቁርጠኝነት የተወጣ የአገር መከታና አለኝታ የሆነ ተቋም ውስጥ በማገልገላችሁ ኩራት ሊሰማን፤ ሊሰማችሁ ይገባል»።ይህን ያሉት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር... Read more »
ኮንትሮባንድና ኮንትሮባንዲስት ተነጣጥለው የሚታዩ እንዳልሆኑ የጥምረት ግብራቸው ይመሰክራል፡፡ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገራት እነዚህ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ኢኮኖሚን ከማድቀቅና የሕዝቡን ድህነት ከማባባስ በተጨማሪ ለፖለቲካዊ ቀውስም ምክንያት ሲሆኑ ይታያል። በገነገነ ኔትወርክ የተሳሰሩ... Read more »
የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 87 የመከላከያ መርሆዎች በሚል ርዕስ የሀገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሚዛናዊ ተዋጽኦን ያካተተ፣ ለሕገ መንግሥቱ ተገዢ የሆነና ከፖለቲካ ድርጅቶች ወገንተኝነት ነጻ በሆነ አኳኋን ሥራውን ያከናውናል በሚል ደንግጓል፡፡... Read more »
ዛሬ የዓለም የሬዲዮ ቀን ነው። የካቲት 06/ፌብሪዋሪ 13/ የዓለም የሬዲዮ ቀን ተብሎ እኤአ ከ2012 ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ተወስኖ በእርሱም አስተባባሪነት ይከበራል። በእርግጥ የጉዳዩ አመንጪ በስፔን አገር የሚገኝ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋም ቢሆንም፤ የዘርፉን... Read more »
ኢትዮጵያ በመጪው መጋቢት ወር መጨረሻ 4ኛውን የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ታካሂዳለች፡፡ለእዚህም አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ከብሄራዊ ፕላን ኮሚሽንና ከማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ መረጃዎቹ እንደሚገለጹት፤ ቆጠራው እንዳለፉት ጊዜያት ሳይሆን በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች በሁለቱም... Read more »
ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን በአንድ ቆሞ ነፃነት መጎናጸፍ ፋና ወጊ ሆና ሠርታለች፡፡ የአፍሪካን ድምፅም በዓለም መድረክ ስታሰማ፤ ለአፍሪካውያን ሰላምና ልማትም የድርሻዋን ስትወጣ ቆይታለች፡፡ አሁንም ይሄንኑ የፋና ወጊነት ተግባሯን አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ ኢትዮጵያ ከውስጥ ወደ ውጭ... Read more »