መንግስት ሆይ! አሁንም ህግን አስከብር እንላለን !

 ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰው ግጭት የ86 ሰዎች ህይወት አልፏል ፡፡ ግጭቱ ብሄርና እምነትን መሰረት ያደረገ መሆኑን ተከትሎ የተለያዩ ብሄሮች ብሄረሰቦች አባላት እና የተለያዩ እምነቶች ተከታዮች በግጭቱ ህይወታቸውን አጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር... Read more »

ለተሻለ ነገ፣ ዛሬ ቁምነገር እንስራ

 ለአንድ ሀገር እድገት መሰረታዊ ከሚባሉ ግብዓቶች ውስጥ የሰው ሀብት ትልቁን ስፍራ ይይዛል፡፡ ለእድገት የሚያበቃ በቂ እውቀት ያለው፣ የሰለጠነና ለስራ ዝግጁ የሆነ ማህበረሰብ ያለው ሀገር ለመበልጸግ ሰፊ እድል አለው፡፡ ከዚህ አንጻር አገራችን ሰፊ... Read more »

የህግ የበላይነት ይከበር

  አዲሱ አስተዳደር የወረሳቸውና በሂደትም ያጋጠሙት በርካታ የእርስ በእርስ ግጭቶችና መፈናቀሎች በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተከስተዋል፡፡ በሶማሌና በኦሮሚያ ድንበር፤ በቡራዩ፤ በጉራጌ ዞን በመስቃንና ማረቆ፤ በጌዲዮ፤ በአማራ ክልል፤ በቤኒሻንጉል፤ በሐዋሳ እንዲሁም ሰሞኑን በኦሮሚያ የተለያዩ... Read more »

በሕዝባዊ የውይይት መድረኮች ሰላማችንን እናረጋግጥ!

 ለውጡ ዓመት ከመንፈቅ በላይ በሆነው በዚህ ወቅት በርካታ ተስፋ የተጣለባቸው ተግባራት ተከናውነዋል።የንግግር ነፃነት ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥራ ላይ እየዋለ ነው።አፋኝና ጨቋኝ የሆኑ የሚዲያ፣ የፀረ ሽብርና የበጎ አድራጎትና ማኅበራት ሕጎችን ለማሻሻል ወሳኝ የተባሉ... Read more »

ከጥፋት ኪሳራ እንጂ ትርፍ አይገኝም !

ኢትዮጵያውያን በነባራዊው ዓለም አብሮ የመኖር እሴቶቻቸውን እያጎለበቱ፣ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብን እያዳበሩ፣ መልካም ተሞክሮዎቻቸውን፣ ታሪክና መተሳሰባቸውን ለመጪው ትውልድ እያወረሱ የመሄድ ባህልን ያሰርፃሉ ሲባል ቀደም ሲል ከነበራቸው ወግና ባህል በተፃራሪ እየታዩ ያሉት ተግባራት አሳዛኝ ሆነዋል፡፡... Read more »

በችግር ወቅት የታየው ኢትዮጵያዊ መተሳሰብ ተጠናክሮ ይቀጥል!

 በኦርሚያ ክልል አንዳንድ ከተሞች ሰሞኑን ሰላማዊ ሰልፍን ተገን በማድረግ በተፈፀመ አሳዛኝ ድርጊት የዜጎች ሕይወት ጠፍቷል፣ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙም ጥቂት አይደሉም፣ንብረት ወድሟል፣ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመቋረጡም ዜጎች ለእንግልት ተዳርገዋል፣የህብረተሰቡ እንቅስቃሴ በመታወኩም ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ... Read more »

ከመተራመስ መደማመጥ ይቅደም!

“በእጅ የያዙት ወርቅ ከመዳብ ይቆጠራል” የሚል አንድ የአገራችን አባባል አለ፡፡ ይህ አባባል ከግለሰባዊ የዕለት ተዕለት ስንክሳሮች በመውጣት በግዙፍ አገራዊ ዘርፈ ብዙ ምህዋር ውስጥ ስንቃኘው፣ ለሚያጋጥሙ ውስብስብ ችግሮችም ሆነ መልካም አጋጣሚዎች መሠረታዊ የሆነ... Read more »

እናስተውል!

በሀገራችን በተለይም በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች ሰሞኑን ያጋጠመው ሁከት እና ብጥብጥ የበርካታ ዜጎችን ሕይወት ቀጥፏል፤ አካል ጉዳት አድርሷል፤ የሀብትና ንብረት ውድመት አስከትሏል። የመንገድ መዘጋት፣ የትራንስፖርት መስተጓጎል፣ የንግድ፣ የትምህርት እና ሌሎች ማህበራዊ እንቅስቃሴዎችንም ገቷል።... Read more »

ኢትዮጵያን የሚመስል የፖለቲካ እሳቤ እናዳብር!

 ኢትዮጵያ የበርካታ ባህላዊ፤ ኃይማኖታዊ እና ተፈጥሯዊ ሀብቶች ባለቤት ነች፡፡ ሀገሪቱ የተለያዩ እምነቶች፣ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና ብሔር ብሔረሰቦች ካሉባቸው የዓለማችን ሀገሮችም አንዷ ነች፡ ፡ ቤተ እምነቶች፤ ብሔርና ብሔረሰቦች ደግሞ የራሳቸው መለያ የሆኑ መገለጫዎች አላቸው፡፡... Read more »

ባቡሮቹ በቀጣዩ ዓመት ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ይሽከረከራሉ

አዲስ አበባ፡- ከአዲስ አበባ ጂቡቲ ሕዝብንና ዕቃዎችን የሚያመላለሱ ባቡሮች በቀጣዩ ዓመት ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ሹፌሮች የሚሽከረከሩ መሆኑን የኢትዮ ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ። የኢትዮ ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ማህበር ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር... Read more »