
የኢፌዴሪ መንግሥት ህወሓት ላይ የሕግ ማስከበር እርምጃ እየወሰደ ባለበት ወቅት የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የተቆጣጠረው የሱዳን ሠራዊት የተለያዩ ጦርነት ነጋሪ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ ይስተዋላል። ከዚህ ቀደም ሰላማዊ ጉርብትና የነበራቸው ሁለቱ ሀገራት አሁን የታየው የሱዳን... Read more »

ከሰሜን ደቡብ፤ ከምዕራብ ምስራቅ፤ በልዩነት ውስጥ በደመቀ አንድነት በሚኖሩ ህዝቦች የደመቀች፣ ለዘመናት ሉዓላዊነቷን አስከብራ የኖረች፣ የታላላቅ ታሪኮችና ገድሎች አውድ፣ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ተምሳሌት፣ የበርካታ ብርቅና ደንቅ ሰው ሰራሽ ተፈጥሯዊ ቅርሶች መገኛ፣ ዓባይን... Read more »

ምንም እንኳን በሚፈለገው ደረጃ ባይሆንም፤ እኛ ኢትዮጵያውያን መልካም የሠራን የማመስገን፣ ያጠፋንም የመገሰጽ ባህሉ አለን። ይሁንና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የዚህ ባህል ከልብ የሆነ የመመሰጋገኛ ወይም መተራረሚያ እሴትነቱ እየተሸረሸረ፤ ለሐሰትና እኩይ ዓላማ የመሞካከሻ መሳሪያ... Read more »

ኢትዮጵያ ከፍተኛ መጠን ያለው የዘይት ምርት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ ታስገባለች ። ያም ሆኖ የዘይት ፍላጎትና አቅርቦቱ የተመጣጠነ ባለመሆኑ የዘይት እጥረት፣ የዋጋ ግሽበት እና የጥራት ጉዳይ በየጊዜው ህብረተሰቡን ሲያማርር ቆይቷል።... Read more »

ኢትዮጵያ በጥንታዊነቷ፤ ባላት ሰፊ የህዝብ ቁጥርና ካላት መጠነ ሰፊ የኢኮኖሚ አቅም አንጻር በምስራቅ አፍሪካ ወሳኝ ድርሻ ያላት ሀገር ነች:: ሀገሪቱ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሀገራትም ጋር ባላት የኢኮኖሚ፤ ባህል፤ የሃይማኖትና የፖለቲካ ግንኙነትና ትስስር... Read more »

“ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል ” የሚል ብሂል ባለበት እና የብዙውን ልብ በገዛበት ማህበረሰብ ውስጥ ሙስናን፣ የመልካም አስተዳደር ችግርንና ከዚህ የሚመነጩ ማህበራዊ ችግሮችን አሸንፎ መውጣት በቀላሉ የሚታሰብ አይደለም። ይህንን ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ችግር... Read more »

ከመጋቢት ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ በአገራችን ስርነቀል ለውጥ ተደርጓል። ይህ ለውጥ ደግሞ ያመጣቸው በርካታ መልካም አጋጣሚዎች የመኖራቸውን ያህል ቀላል የማይባሉ ፈተናዎችንም አስተናግዷል። በተለይ ከለውጡ በፊት በህገወጥ መንገድ ወደሃብት ከፍታ የወጡና ከነዚህ አካላት... Read more »

የጁንታው ርዝራዦች በተለይ ከሀገር ውጪ የሚኖሩት ጁንታው ሞቶ ተቀብሮም ማላዘናቸውን ቀጥለዋል። የህግ የበላይነትን አሻፈረኝ በማለት በከፈቱት ጦርነት እንዳይጠገኑ ተደርገው ተሰባብረዋል፤ በየዋሻው በየጫካው ከተወሸቁት አንዳንዶቹ እጅ አልሰጥ በማለታቸው ተደምስሰዋል፤ ሌሎች ደግሞ አውራቸውን ጨምሮ... Read more »

ጁንታው ተሓህት/ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ/ ይባል በነበረበት ወቅት ግገሓት/ ግምባር ገድሊ ሓርነት ትግራይ/ ከተባለውና ከእሱ በፊት ተመስርቶ በትግራይና በኤርትራ አዋሳኝ መሬቶች ላይ ይንቀሳቀስ ከነበረው የታጠቀ ድርጅት ጋር ሙሉ በሙሉ ውህደት ለመፈፀም ስምምነት... Read more »

ለ17 አመታት በጫካ፤ ለ27 አመታት ደግሞ በመንግስት ስልጣን ላይ ሆኖ ሃገር ሲዘርፍና ሲያተራምስ የኖረው የህወሀት ጁንታ ቡድን በጥቂት ቀናት የሃገር መከላከያ ሰራዊት የህግ ማስከበር ዘመቻና በመላ ኢትዮጵያውያን ትብብር ላይመለስ እስከወዲያኛው ተደምስሷል። በዚህ... Read more »