‹‹ቨርን ኮምፖስት›› – ለምርትና ምርታማነት ተፈላጊ የተፈጥሮ ማዳበሪያ

ከመኸር ወደ በጋ መስኖ፣ በመቀጠል በልግ እያለ የአገራችን የግብርና ሥራ በቅብብሎሽ እየተከናወነ አሁን ደግሞ ወደ ቀጣዩ 2014-2015 የምርት ዘመን የመኸር የግብርና ሥራ ላይ ተደርሷል።አርሶ አደሩ ሰኔ ግም ሲል የዘር ወቅት ስለሚሆን የግብርና... Read more »

በውጭ ምንዛሪ አበርክቶው ያደገው ግብርና

በግብርናው ዘርፍ በተያዘው በጀት አመት ዘጠኝ ወራቶች ከወጪ ንግድ የተገኘው 1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አበረታች መሆኑ በሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተወድሷል። ለግብርና ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት ከሆኑት አንዱ... Read more »

በመኸሩ ሁለገብ የግብርና ሥራ በጅማ ዞን

ገበሬው በአጭር ታጥቆ ለግብርና ሥራ እራሱን ዝግጁ የሚያደርግበት ወቅት ላይ ነው የምንገኘው። ለነገሩ ገበሬው አመቱን ሙሉ ከግብርና ወደ ግብርና ሥራ ከተሸጋገረ ሰነባብቷል። ይህን ባህል በማዳበር ብዙ ሥራ የሚቀር ቢሆንም፤ ገበሬው የመኸር ወቅትን... Read more »

የመኸር የግብርና ሥራ ዝግጅትና ያለፈው ተሞክሮ

 የ2013/2014 የመኸር የምርት ዘመን ፣ ቀጥሎ የተከናወነው የመስኖና የበልግ የልማት ሥራ ተጠናቅቆ ለ2014/2015ዓ.ም የመኸር ግብርና ሥራ ከወዲሁ ዝግጅት በሚደረገበት ጊዜ ላይ እንገኛለን:: በተከታታይ የተከናወኑት የግብርና ሥራዎች ከፊታችን ለሚጠብቀን የመኸር የግብርና ሥራ ተሞክሮና... Read more »

ንብ ማነብ – ለሁለገብ የግብርና ልማት

ንብ ማነብ ከሰብል ልማትና ከሌሎች የግብርና ሥራዎች መካከል አንዱና የኢኮኖሚ ምንጭ ሆኖ አካባቢያዊና አገራዊ ፋይዳ እንዲኖረው ማድረግ የሚቻልበት ዕድል ሰፊ እንደሆነ ይታወቃል። ኢትዮጵያ ለማር ልማት ምቹ የሆኑና ዕምቅ ሀብቱ የሚገኝባቸው ሰፊ ቦታዎች... Read more »

ከቤተሰብ ፍጆታ ያለፈ የከተማ ግብርና

ለአካባቢው ማህበረሰብ ስለ ግብርና ሥራ ማውራት ‹‹ለቀባሪው አረዱት›› እንደሚባለው አባባል ነው፡፡ ከግብርና ሥራ ጋር እንደሚተዋወቁ የሻከረው እጃቸው ምስክር ነው። በአካባቢያቸው ያለሙት አትክልት ጉልህ ማስረጃ ነው፡፡ በአካባቢው ለማልማት አቅም የሌለው እንኳን ቢኖር ያለውን... Read more »

የበልግ ግብርና –

በምግብ ዋጋ መናር የዕለት ኑሮን መቋቋም ያለመቻል ጉዳይ መነጋገሪያ በሆነበት በዚህ ወቅት ስለበልግ የግብርና ሥራ፣እንዲሁም ምርትና ምርታማነቱ የሚገኝበትንና ምርቱ ደርሶ የእለት ኑሮአቸውን ሊያቃልላቸው ይችል እንደሆነ ተስፋ ለማድረግ መረጃው እንዲኖራቸው የሚፈልጉ ሰዎች ጥቂት... Read more »

ወቅታዊው የአየር ፀባይና የበልግ ግብርና

ክረምቱን ቀድሞ መሬቱን የሚያረሰርሰውና የሰው ልጅን ከሀሩር ፀሐይ በረድ የሚያደርገው ይህ አሁን የምንገኝበት በልግ እየተባለ የሚጠራው ወቅት ነው።ይህ ሰሞኑን እየዘነበ ያለው ዝናብ ለከተሜውና በገጠር ለሚኖረው ማህበረሰብ የተለያየ ትርጉም ነው የሚሰጠው።ከተሜው በፀሐይ ኃይል... Read more »

ቆይታ በአርሶአደሩ መንደር

ወቅቱ በጋ ቢሆንም አርሶአደሩ ሥራ አልፈታም። በአካባቢው የሚገኘውን ወንዝ በመጥለፍ ጤፍን ጨምሮ የተለያዩ ጥራጥሬዎች በበጋ በማምረት የግብርና ሥራውን ተያይዞታል። አርሶአደር አገኘሁ ታከለ መንደር ስንደርስ በመኖሪያቤታቸው አቅራቢያ በዘሩት የጓያ ምርት ላይ የተባይ ማጥፊያ... Read more »

አረንጓዴ አሻራ – በሲዳማ ክልል

የ 2014 ዓ.ምን ከተቀበልን ስድስት ወራቶች አሳልፈናል። ወደ ክረምቱ እየተቃረብን ነው። ከገጠር እስከ ከተማ፣ ከዛም እስከ መንደር ድረስ ዘልቆ የሚከናወነውና ከልጅ እስከ አዋቂ የሚያሳተፍበት አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ መርሐ ግብር አራተኛው ዙር ላይ... Read more »