
ወቅቱ የ2015/16 የምርት ዘመን የመኸር እርሻ የሚካሄድበት ነው፡፡ የሰብል አብቃይ ክልሎችና አካባቢዎች አርሶ አደር ደጋግሞ በማረስ ሲያለሰልስ የቆየውን ማሳውን በዘር በመሸፈን ስራ ተጠምዷል፡፡ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልልም በ2015/16 የምርት ዘመን ምርትና... Read more »
የጮቄ ተራራ ከአዲስ አበባ በ338 ኪ.ሜ እርቀት ላይ በአማራ ክልል የምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኝ ሲሆን 53 ሺህ 558 ሄክታር ይሸፍናል። የ23 ትልልቅ ወንዞችና የ273 ምንጮች መነሻ የሆነው ይኸው አካባቢ፤ ከባህር ወለል በላይ... Read more »
የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት እና ስነ ምግብ ይፋ የተደረገው ድርጅቱ በ2011 ዓ.ም ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ያ ወቅት ዓለም በምግብ ሥርዓት እና ሥነ ምግብ የተነሳ ወደ ከፋ ችግር እየተንደረደረች ያለችበት... Read more »

በኢትዮጵያ ከእንስሳት ልማት ዘርፍ አንዱ በሆነው የዓሣ ሀብት በዓመት ከ90ሺ ቶን በላይ ዓሣ ማምረት እንደሚቻል መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከሀይቆች ጣና፣ ዝዋይ፣ አባያ፣ ጫሞ፣ ሀዋሳ፣ ከወንዞች ባሮ፣ ከግድብ ተከዜ በመሳሰሉት የውሃ ሀብቶች ውስጥ ዓሣ... Read more »

የሁለተኛው ዙር አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ዘንድሮም በህዝብ የንቅናቄ ተሳትፎ ሊከናወን ‹‹ነገን ዛሬ እንትከል›› በሚል መሪ ሀሳብ ሰሞኑን በይፋ ተጀምሯል። በዚህ በዘንድሮው አምስተኛው ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ስድስት ነጥብ አምስት ቢሊየን... Read more »

አገሪቱ የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ብቻ ሳይሆን ግብርናውን ትራንስፎርም ለማድረግ መስራት ከጀመረች ዓመታት ተቆጥረዋል። ባለፈው መንግሥት ግብርናው በአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት ውስጥ ያለው ሚና እየቀነሰ እንዲመጣ ኢንዱስትሪው የግብርናውን ሃላፊነት እንዲወስድ ለማድረግ... Read more »

‹‹በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ተነሳሽነት በኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ አመታት የተተገበረው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን የተበረከተ ትልቅ መርሃ ግብር ነው:: መርሃ ግብሩ በርካታ ችግሮችን ለመፍታት ታቅዶ... Read more »

ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳት እየደረሰባት ትገኛለች:: በድርቅ አደጋ በተደጋጋሚ መጠቃት፣ የአፈር ለምነት እየተመናመነ መምጣትና የመሬት መራቆት የአለማችን አሳሳቢ ጉዳዮች ሆነዋል:: የተፈጥሮ ሀብት መመናመን ተጋላጭነትን ለመቀነስ፣ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያሳድረውን አሉታዊ ተፅዕኖ... Read more »

ከአዳራሹ ውጪ ፊትለፊት በተንጣለለው መስክ ላይ የእርሻ ትራክተር፣ የደረሰ ሰብል ማጨጃና መውቂያ/ ኮምባይነር/ና ሌሎችም በርካታ ለግብርና ሥራ የሚውሉ ማሽኖችም ለእይታ ቀርበዋል፤ በአዳራሹ ውስጥም በርካታ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ይታያሉ። ቴክኖሎጂዎቹን በመጠቀም እየመጣ ያለውን ለውጥ... Read more »

በልግ የዝናብ ወቅታቸው የነበሩ በርካታ የኢትዮጵያ ክፍሎች በቀደሙት አራት አመታት የዝናብ ጠብታ ጠፍቶ በእጅጉ በድርቅ ተጎድተው እንደነበር ይታወሳል። በእነዚህ አመታት ከፊል አርሶ አደሮች መሬታቸው ጦም አድሮ፣ አርብቶ አደሮችም ለከብቶቻቸው የሚያጠጡት ውሃ አጥተው... Read more »