‹‹በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሃምሳ የሚደርሱ የሲቪል ማህበራት በረቂቅ አዋጆች ለማወያየት እድል አግኝተዋል›› – አቶ ሄኖክ መለሰ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር

 አዲስ አበባ ጃንሜዳ አካባቢ ነው ተወልደው ያደጉት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ህብረት ፍሬ እና ሥላሴ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት ተምረዋል። ኮተቤ መምህራን ኮሎጅ ገብተው በጂዮግራፊ መምህርነት... Read more »

‹‹የሃይማኖት ተቋማት ራሳቸውን በመፈተሽ ራሳቸውንም አገሪቱንም ከጥፋት መታደግ ይጠበቅባቸዋል››መላከምህረት ቆሞስ አባ ጌዴዎን ብርሃነ፣በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የነገረ መለኮትና የስነልቦና መምህር

   የተወለዱትና ያደጉት በቀድሞው አጠራር አሩሲ ክፍለ አገር ዴራ አማኑኤል ቀበሌ ገበሬ ማህበር ሲሆን፤ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ዴራ አማኑኤል እንዲሁም አሰላ መለስተኛ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል፡፡ በቅድስት ሥላሴ... Read more »

<<በየቦታው የሚታየውን ግጭት ማስቆም የሚቻለው ትውልዱ በትክክለኛ መስመር እንዲቀረፅ በማድረግ ብቻ ነው>> መምህርና ደራሲ አቶ ታምርአየሁ ሲማ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በጉራጌ ዞን ቆለኖረና ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ስሙ ጫንጮ ቅዱስ ቂርቆስ ደብር በሚባል አካባቢ በ1928 ዓ.ም ነው የተወለዱት። እንደማንኛውም የገጠር ልጅ የወላጆቻቸውን ከብቶች እየጠበቁ ነው ያደጉት። በእድሜ ሲጎረምሱ ወደ... Read more »