‹‹ወደጦርነት ላለመግባትና ችግሮችን በሰላም ለመፍታት በመንግሥት በኩል እየተደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ››ወይዘሮ ሶፊያ አሰፋ

 የዛሬዋ የዘመን እንግዳችን በግብረ-ሰናይ እንዲሁም በአገራዊ እርቅና ሰላም ሥራቸው ለረጅም ዓመታት ሕዝብና አገራቸውን ያገለገሉ እናት ናቸው። እኚህ ሴት የበርካታ ዜጎችን ሕይወት ለመታደግና ኑሮ ለመለወጥ ከፍተኛ ዋጋ የከፈሉ ቢሆኑም የልፋታቸውን ያህል ያልተዘመራቸው ታታሪ... Read more »

‹‹የትልልቅ ህንፃዎች መሰራት ከከተማ ውበት ባሻገር እድገት እንዲመጣ አስተዋፅኦ አበርክቷል›› ሻለቃ ኢንጂነር ወ/ሚካኤል ዋተሮ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በፖሊስ ተቋም ውስጥ በርካታ ስትራቴጂክ ዲዛይን በመስራትና በመቆጣጠር ከፌደራል እስከ ክልሎች ድረስ ስራዎች ያበረከቱ የምህንድስና ባለሙያ ናቸው:: በቀድሞ አጠራር በሸዋ ክፍለ አገር ደቡብ ሸዋ ከምባታ አውራጃ አንጋጫ ወረዳ ዋሰራ... Read more »

‹‹ ከምቾት ቀጣና ወጥተን በቁርጠኝነት በመሥራታችን ነው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገብነው›› ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የዛሬዋ ‹‹የዘመን እንግዳ›› በኢትዮጵያ ግዙፍ የመንግሥት የልማት ድርጅት ከሆኑት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው ኢትዮ-ቴሌኮምን ላለፉት አራት ዓመታት በመምራት ከፍተኛ ለውጦችን እያስመዘገቡ ያሉት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ናቸው:: ዋና ሥራ... Read more »

‹‹አንዱ መንግሥት ሄዶ ሌላኛው ሲመጣ እያፈረሱ መገንባት ብዙ ነገር አሳጥቶናል›› አቶ በላይ ገብረ ፃድቅ የቀድሞ የመረጃና ደህንነት ባለሙያ እና ዲፕሎማት

 የዛሬው ‹‹የዘመን እንግዳችን›› ለረጅም ዓመታት የመረጃና ደህንነት ባለሙያ እንዲሁም ዲፕሎማት ሆነው ሀገራቸውን ያገለገሉ ጉምቱ ሰው ናቸው። እንግዳችን አቶ በላይ ገብረፃድቅ ይባላሉ። የተወለዱት አዲስ አበባ ከተማ ራስ ዳምጠው ሆስፒታል አካባቢ ሲሆን እድሜያቸው አስር... Read more »

“አብዛኛው ማኅበረሰብ አሁንም ልክ እንደጥንቱ በጋራ ተስማምቶና ተቻችሎ በደስታ እና በኀዘኑ ይደጋገፋል፣ ይረዳዳል” – አቶ ቡርሃን አህመድ አህመዲን

ነዋሪነታቸው በአሜሪካ ቨርጂኒያ ግዛት ነው። ተወልደው ያደጉት እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሲሆን የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ ወደ ሱዳን በመሄድ አፍሪካ በተባለ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ... Read more »

‹‹የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የተፈጠረውን ችግር በመቀራረብ እንጂ በመለያየት አይፈቱትም›› ዶክተር ዳባ ጩፋ የሕግ አማካሪና ጠበቃ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ግንደበረት ወረዳ ነው ተወልደው ያደጉት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ጊጥሬ በተባለ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ግንደበረት እና የቀድሞው አምቦ መስከረም ሁለት ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል። አምቦ እርሻ... Read more »

‹‹ወጣቱ ሀገር ጠል እና ሩቅ ናፋቂ የሆነው ባለፈው መንግሥት በተሠራበት ሴራ ነው›› – አቶ ካሳሁን ወርቄ የሕግ አማካሪና ጠበቃ

• የትግራይ እናቶች ልጆቻቸው ለሞት ሲመለመሉ እምቢ ማለት አለባቸው  በወላይታ ዞን አንጮጮ ከተማ ነው የተወለዱት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በወላይታ ዞን በሚገኘው ጎላ በተባለ ትምህርት ቤት እንዲሁም አዲስ አበባ አመሐ ደስታ ትምህርት ቤት... Read more »

‹‹አገርን የሚያሳድገው የመንግስታት መለዋወጥ ሳይሆን የሕዝብ አዕምሮ መለወጥ ነው›› – አርቲስት ተስፋዬ ሲማ

 የዛሬው የዘመን እንግዳችን አንጋፋ ከሚባሉት የኪነ-ጥበብ ሰዎች አንዱ ነው። በርካታ ደራሲያን የፈጠራ ችሎታቸውን ጨምቀው የከተቧቸውን ድርሰቶች በመድረክ ላይ ሁለንተናዊ ህይወት በመስጠት አንቱ ወደሚሰኝበት ከፍታ የደረሰ የጥበብ ሰው ነው። በተለይም በፀጋዬ ገብረመድህን ‹‹ሀሁ... Read more »

‹‹በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሃምሳ የሚደርሱ የሲቪል ማህበራት በረቂቅ አዋጆች ለማወያየት እድል አግኝተዋል›› – አቶ ሄኖክ መለሰ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር

 አዲስ አበባ ጃንሜዳ አካባቢ ነው ተወልደው ያደጉት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ህብረት ፍሬ እና ሥላሴ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት ተምረዋል። ኮተቤ መምህራን ኮሎጅ ገብተው በጂዮግራፊ መምህርነት... Read more »

‹‹የሃይማኖት ተቋማት ራሳቸውን በመፈተሽ ራሳቸውንም አገሪቱንም ከጥፋት መታደግ ይጠበቅባቸዋል››መላከምህረት ቆሞስ አባ ጌዴዎን ብርሃነ፣በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የነገረ መለኮትና የስነልቦና መምህር

   የተወለዱትና ያደጉት በቀድሞው አጠራር አሩሲ ክፍለ አገር ዴራ አማኑኤል ቀበሌ ገበሬ ማህበር ሲሆን፤ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ዴራ አማኑኤል እንዲሁም አሰላ መለስተኛ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል፡፡ በቅድስት ሥላሴ... Read more »