ቀታሪ ግጥም

በዚህ ምጥን ሥነ-ጽሑፋዊ ዳሰሳ ጽሑፍ ሁለት ጉምቱ የኪነጥበብ ሰው የሆኑት ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው በ‹‹ውስጠት›› እና አሰፋ ጉያ በ‹‹የከንፈር ወዳጅ›› የግጥም መድብሎቻቸው ያካተቷቸውን ‹‹ሰው እና ሚዛን የለሽ ሚዛን›› ግጥሞችን እንቃኛለን። መቃኛችን ቃል ነው።... Read more »

 ከካሜራ በስተጀርባ

ከካሜራ በስተጀርባ ብዙ ጉዳዮች ሆድና ጀርባ ናቸው ከቴሌቪዥን መስኮት ውስጥ እንደ ፊት መስታየት የምንመለከታቸው ምስሎች ወደ ገሀዱ ዓለም ሲመጡ ግን ያንኑ መሳይ እውነተኛ ምስል አያስመለክቱንም የመስታየቱን አቅጣጫ እየዘወሩ ሲያስመለክቱን የነበሩ ሰዎችን ምስል... Read more »

የቃላት መርፌ

ቃላት መርፌ ናቸው። ቃላት ክር ናቸው። ቃላት ጨርቅና የመድኃኒት ጠብታም ናቸው። ሁሉም ነገር የሚጀምረውም ከቃል ነው። እኛ የሰው ልጆችም ብንሆን…በሚታየውም ሆነ በማይታየው ዓለም ውስጥ ቃላት እምቅ የስሜትና የመንፈስ ንጥረ አካላት ናቸው። ሰማይና... Read more »

 የጉለሌው ሰካራም

በ1941 ዓ.ም ነበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው አጭር ልቦለድ የተጻፈው:: ልቦለዱም “የጉለሌው ሰካራም” ነበር:: ደራሲ ተመስገን ገብሬ አስቀድሞ ተነስቶ ጻፈው። በወቅቱም ተአምር አያልቅ…አጃኢብ! ተባለለት። ታሪኩ የአንድ ተራ የጉለሌ ሰካራም ታሪክ ቢመስልም ከባህር ውሃው... Read more »

 የንባብ እርግማን

አንድ ትልቅ ደራሲ ነበር፤ ንባብ ለዚህ ትውልድ እርግማን ሆኗል ሲል ሰማሁት። አባባሉ አጥንቴን ሰብሮ ስለገባ ቃሉን ተውሼ ብዙ ላሰላስልበት ፈለግኩኝ። እንዴትስ ያለው እርግማን ይሆን? በማንና እንዴትስ ተረገምን? ያ የረገመንስ ማነው? እያልኩ ስብሰለሰል... Read more »

 ዶሳይስ

“ዶሳይስ” ከደራሲና ገጣሚ ኩሪ አየለ ኃይሌ ከሰሞኑ ለአንባቢያን የቀረበ ምርጥ የመጽሐፍ ጦማር ነው። ከዚህ ቀደም የግጥም መድብሏን ጨምሮ ሁለት መጻሕፍትን ያበረከተችልን ደራሲዋ ለሦስተኛው በዶሳይስ መጥታለች። የአሁኑ ዶሳይስ መጽሐፏ በአጫጭር ልቦለዶች ታሪክ ተሰባጥሮ... Read more »

 ቤኒ ሀርሻው በዙምባራ

ጥበብ እግሯ ረዥም፣ እጆቿ ለግላጋ፣ ጣቶቿም አለንጋ ናቸውና ከወዴት ታደርሺኝ አይባልም:: መድረስ ስንፈልግ ማድረሻዋ እልፍ ነው:: ዛሬን ወደ የኛዎቹ የምእራብ ፈርጦች (ምእራብ ኢትዮጵያ) መንደር በዘመን ጥበብ ሠረገላ ብንፈረጥጥ ኅልቁ መሳፍርት ጥበባት ከአበባ... Read more »

አዲስ መንገድ

ጥበብን ለምትፈልጓትና ፈልጋችሁም ላጣችኋት፤ ጥበብ ወዲህ ናት… ሰሞኑን ከአንድ አዲስ መንገድ ላይ ጉዞ ጀምራለች። ከሰሜን እስከ ምሥራቅ፣ ከደቡብ እስከ ምዕራብ ጓዛቸውን ሸክፈው ሁሉም አዲስ አበባ ላይ ይከትማሉ። ቱባ ቱባ ባህሎች ፍሪዳ ፍሪዳ... Read more »

 ከፊልሞቻችን ማጀት

ፊልምና የፊልም ጥበብ ከሀገርኛ አገልግል ውስጥ ሲበሉት ይጣፍጣል። መዓዛውም ያስጎመጃል። ከዚያ በፊት ግን ማጀቱንም ማየት ያስፈልጋል። ምስጋና ለፊልም ጠቢባኑ ይግባና አመስግነን ወደ ጎደለው ስንክሳር ውስጥ ልንገባ ነው። ጥሩ ነገሮች እንዳሉ ሆነው ለበለጠ... Read more »

 ከሒሩት ነጸብራቅ

በዘመን ጥበብ ውስጥ የተወለደ ትዝታ ይዞን ሊነጉድ ነው። መጥፎውን ትውስታ ባሳየን ወንዝ ፊት ቆመን ወዲያ ማዶም ልንዘል ነው። ስንሻገርም ዘመንና ኪነ ጥበብ፤ ጥበብና የጥበበኛዋ አስገራሚ አጋጣሚዎች ቆመው ይጠብቁናል። “ሒሩትን አንረሳም” ልንል ነው።... Read more »