
ጊዜው በዱላ ቅብብሎሽ እየሮጠ አንዱ ሌላውን ለመተካት በማኮብኮብ ላይ ናቸው። 2015 ግብሩን አጠናቆ ለ2016 ለመስጠት በማቀዝቀዝ፤ 2016ም በማሟሟቅ ስለመሆኑ ባወራ ለቀባሪ መርዶ እንደማርዳት ነውና ነገር ግን ከበስተጀርባ በአዲስ ዓመት አዲስ ነገር መኖሩ... Read more »

ከጥበብ ጀምበር ወዲህ ማዶ በርካታ ጠቢባን ከአንዲት ጣራ ስር ተሰባስበዋል። ገጣሚያን፣ ደራሲያን እንዲሁም ሃያሲያን ሁሉንም አንድ ጉዳይ አገናኝቷቸዋል። የአራት ኪሎዋ አብርሆት አዳራሽ ደግሞ የጥበብ ድግሷን ደግሳ እንግዶቿን ለማስተናገድ ወገቧን ታጥቃ ሽር ጉድ... Read more »

ዓለማችን ካፈራቻቸው ነገሥታት አንዷ ነበረች። በትንሹም፣ በትልቁም፤ በሴቱም በወንዱም፤ በጥቁሩም በነጩም፣ በቢጫውም ዘንድ ትታወቃለች። በመሪዎች አፍ ተደጋግማ ከመጠራትም ባለፈ የንግግር – ክርክራቸው ማጥበቂያ፤ መቆሚያ መሰረት የነበረች (በዚህ በኩል “ነች” ማለትም እንችላለን) ስትሆን፤... Read more »

በድሮ ጊዜ ‹‹እረኛ ምን አለ?›› ይባል ነበር አሉ። ይህን የሚለው መንግሥት ነው፡፡ በተለይም በነገሥታቱ ዘመን ልክ ዛሬ ‹‹ዓለም እንዴት አደረች›› ተብሎ የበይነ መረብ መረጃዎችን እንደሚዳሰሰው በጥንቱ ዘመን የመረጃ ምንጭ እረኛ ሳይሆን አይቀርም፡፡... Read more »

ለብዙ ዓመታት ጋዜጦች፣ መጽሔቶች፣ የሬዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎች የኢትዮጵያን ፊልም ሲወርዱበት ቆይተዋል፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ መገናኛ ብዙኃኑ የህዝቡን ምሬት ተከትለው ነው፡፡ ሁለትና ሦስት ሆነው ከሚቀመጡበት የካፌ ጠረጴዛ እስከ ትልልቅ መድረኮች ድረስ የኢትዮጵያ ፊልምና... Read more »

የመጽሐፉ ስም፡- ኅብር ሕይወቴ ግለ ታሪክ ደራሲ፡- ባሕሩ ዘውዴ የገጽ ብዛት፡- 313 የመጽሐፉ ዋጋ፡- አምስት መቶ አምሳ ብር በዚሁ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ‹‹ሳምንቱ በታሪክ›› በተባለው ዓምድ ስማቸው በተደጋጋሚ ይጠቀሳል፡፡ በታሪክ መጻሕፍት ውስጥ... Read more »

ኢትዮጵያ የበርካታ ባህል፣ ትውፊት፣ እሴትና እምነት መገኛ መሆኗ በተደጋጋሚ ይወሳል። የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ቅርሶች መገኛ፣ የአኩሪ ታሪክ ባለቤትና የሰው ዘር መፍለቂያ መሆኗም ይታወቃል። ይህች ባለብዙ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ሀገር ኢትዮጵያ፤ የነዚህ ሁሉ... Read more »

በተባ ብዕሩ ዘመን አይሽሬ የስነ ጽሁፍ ሥራዎችን ለተደራሲን አቅርቧል፡፡ በቀደምት መጽሔቶችና ጋዜጦች ልዩ ልዩ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ጽሁፎችን ለአንባቢያን ጀባ ብሏል፡፡ በውጭ አገራት ተምረው ከመጡ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን... Read more »

በየዓመቱ የሚካሄደው ጉማ የፊልም ሽልማት ከተጀመረ እነሆ ዘንድሮ 9ኛ ዙር ላይ ደርሷል፡፡ ባለፈው አርብ ሰኔ 2 ቀን 2015 ዓ.ም የ9ኛው ዙር የጉማ ፊልም አሸናፊዎች ታውቀዋል፡፡ ጉማ የፊልም ሽልማት የፊልም መነቃቃት ይፈጥራል፤ ፈጥሯልም፡፡... Read more »

የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ የደለበ ታሪክ ባለቤት ነው። ይህንንም በርካቶች፣ ከውስጥም ከውጭም ተደጋጋሚ ጊዜያት ለአደባባይ ያበቁት ጉዳይ ነው። የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ የቱንም ያህል የደለበ ታሪክ ይኑረው እንጂ እንደ ትልቅ ታሪክ ባለቤትነቱ የዓለም የሥነጽሑፍ አደባባይ ላይ... Read more »