የራስ ሲሆን

 “ጋሹ .. ጋሹ ..” ሲነጋ የሰማሁት የመጀመሪያው ጥሪ ነው።ባለቤቴ ሳምሪ ያለወትሮዋ ቀድማኝ ተነስታ እኔን መቀስቀስዋ ነበር።ቤተሰብ ጋሻ እንድሆን በመመኘት ያወጣልኝ ጋሻው የተሰኘ ስሜ ሚስቴ ደጋግማ ጋሹ በማለት መጥራትዋ መደበኛ ስሜ እስኪመስለኝ ተላምጄዋለሁ።አዳዲስ... Read more »

ከእርሶ ለእርስዎ

 የሱዳን ወቅታዊ አቋም በዘፈን ብትገልፅልኝ? ሮዛ ነኝ (ከጅማ) መልስ-“ በምን አወቅሽበት የመመላለሱ ሲታሰር ወደኔ ሲፈታ ወደሱ………..” ጨርሽው ብዙ ሰዎች “አምላኬ ሰው አድርገኝ” ሲሉ ይሰማል ምን ለማለት ፈልገው ነው? ፌቨን (ከመተሀራ) መልስ-ሙሉ ሰውነት... Read more »