ገና እየነጋ ነው… ሁለት አይነት የብርሃን ቀለም በበሯ ሽንቁር ይታያታል። በመኝታዋ ግርጌ ካለው የግራር ዛፍ ላይ ወፎች ሲንጫጩ ይሰማታል። የጎረቤቷ የእማማ ስህን አውራ ዶሮ በማን አለብኝነት ሲጮህ ይሄም ይሰማታል። ማለዳዋ እንዲህ ነው... Read more »
ወለል በቀይ አበባ ንስንስ ፈክቷል። ጠባቡ ክፍል በሻማ መብራት ተውቧል። የእራት ቀሚስ የለበሰች እጅግ የተዋበች እንስት አጠገብ ጓደኛዬ ሰለሞን ተንበርክኮ ከኪሱ ቀለበት አውልቆ “ታገቢኛለሽ” ጥያቄ ለፅጌረዳ ሲያቀርብ ከፊታቸው ደስ የማይል ስሜት እየተሰማኝ... Read more »

“አበባዮሽ… ለምለም…አበባዮሽ… ለምለም ባለእንጀሮቼ ለምለም ግቡ በተራ ለምለም” በጠዋት ብንን ስል አልጋዬ ላይ እደተጋደምኩ የሰማሁት ድምፅ ነው። ዛሬ አዲስ አመት ነው፤ እኔም አሮጌው ላይ ተኝቼ በአዲሱ ነቅቻለሁ ማለት ነው። ተኝቼ ብውል ደስ... Read more »

ነገ ልደቱ ነው፡፡ ልደቱ ሲቀርብ ደስ አይለውም። በህይወቱ ምርጥ የሚለውን ነገር በልደቱ ማግስት ያጣ ነው፡፡ አሁንም የሆነ ነገሩን የሚያጣ ይመስለዋል። ምኑን እንደሚያጣ ግን እርግጠኛ አይደለም ምክንያቱም ምንም የለውምና፡፡ በዚህ ሰሞን..በዚህ ስሜት ከቤት... Read more »
አብዛኛው ህዝብ ከእጅ ወደ አፍ በሆነ የህይወት እርከን ውስጥ ይገኛል። የኑሮን ክብደት መቋቋም አቅቶት የሚንገዳገደውም ጥቂት የሚባል አይደለም። ዘመን መልካም እድል የፈጠረላቸው ኑሮን እንዳሻቸው የሚመሩ፣ ሙቅ ማኘክ የሚቀራቸው በአንድ በኩል ፣ ጥቂት... Read more »

“ጭል ጭል ጭል ጭል” ያለማቋረጥ የሚሰማ ድምፅ። ከተንጋለልኩበት ብድግ ብዬ ወደ መፀዳጃ ቤት ሄጄ ቧንቧውን አጥብቄ ዘጋሁት። ተመልሼ እንደነገሩ እላዬ ላይ ብርድ ልብስ ጣል አድርጌ በጀርባዬ ተንጋለልኩ። የቅድሙ ድምፅ ድጋሚ ይሰማኝ ጀመር።... Read more »

ራስጌ ያለው የቀጠሮ ደወል እሪታውን ሲያሰማ እጁን ከብርድ ልብስ ውስጥ የሞት ሞቱን አውጥቶ አጠፋው። ሿ… እያለ የሚወርደው ዝናብ የጠዋቱን ብርሀን አጨፍግጎታል። በእርግጥ እሁድ ነው። መክብብ አብዝቶ ቤቱ የሚውልበት ቀን። ዛሬ ብርቱ ጉዳይ... Read more »

ሰዎች የሚበዙበት የገበያ ስፍራ ይመስል ግቢው በሰዎች ጫጫታ ተሞልቷል፡፡ “ ቢሾፍቱ፣ ዝዋይ፣ ሀዋሳ፣ ሻሸመኔ” የበዙ ድምፆች የተለያየ አገር ስም ይጣራሉ፡፡ የመኪኖች ጥሩንባ በተለያየ ድምፀት ይሰማል፡፡ ለመኪናም ለእግረኛም መግቢያና መውጫ ይሆን ዘንድ በሰፊው... Read more »

ኳ..ኳ…ኳ.. በሩ ከልክ በላይ ሲደበደብ በድንጋጤ ተፈናጥሬ ተነሳሁ፡፡ እኔ ከተኛሁበት አልጋ ጋር በተደራቢነት የተሰራው አልጋ ላይ ቁጭ ብሎ ወረቀቶችን ሲያገላብጥ የነበረው ሶሌማን ለበሩ ድብደባ “ሰውየው እንቸክልበታ፤ አትበጥብጠና” በማለት ምላሽ ሰጠ፡፡ ሶሌማን እንቸክልበት... Read more »

ኳ..ኳ…ኳ.. በሩ ከልክ በላይ ሲደበደብ በድንጋጤ ተፈናጥሬ ተነሳሁ። እኔ ከተኛሁበት አልጋ ጋር በተደራቢነት የተሰራው አልጋ ላይ ቁጭ ብሎ ወረቀቶችን ሲያገላብጥ የነበረው ሶሌማን ለበሩ ድብደባ “ሰውየው እንቸክልበታ፤ አትበጥብጠና” በማለት ምላሽ ሰጠ። ሶሌማን እንቸክልበት... Read more »