ፎቶግራፍ አንሺውፎቶግራፍ አንሺው

ስሜነህ ደስታ «እንዲህ ነው… እንዲህ ነው ጋብቻ… ወረት ያልዳሰሰው… » እድምተኞቹ ይጨፍራሉ፤ አዳራሽ ሙሉ ሰው ግጥም ብሏል። የሰዎች ጫጫታ፣ የሙዚቃ ድምጽ እንዲሁም የካሜራ ቀጭ – ቀጭ ጎልተው ከሚሰሙት መካከል ናቸው። ለሙሽሪት ግን... Read more »

በህይወት መንገድ ላይ …

ተገኝ ብሩ በጠዋት ሥራና ጉዳያቸውን ጥለው የእኔና የሚስቴ ጉዳይ ለማየት የተሰበሰቡት ሽማግሌዎች ጠባብ የሆነውን ቤቴን ሞሉት፡፡ለአሥር ዓመታት የቆየሁበት ሰፈር ላይ የተግባባኋቸውና የምወዳቸው 6 ሰዎችን ሰበሰብኩ ።እኔ አንድ ጥግ ቆሜ የሚስቴና የእኔን ጉዳይ... Read more »

ደርሶ መልስ

ተገኝ ብሩ  ከእንቅልፍ እርቆ ያደረውን ዓይኔን እየጠራረኩ ከአልጋዬ ላይ ወረድኩ። መድረሻዬን ባላውቅም ከቤት ለመውጣት ቸኩያለሁ። ሣር ቅጠሉ በሚያጌጥበት መስኩ በሚደምቅበት በዚህ ቀን ችግር ድሩን ያደራበት የኔ ቤት ፈፅሞ ከአውዳመት ድባብነት ርቋል። ቤቱን... Read more »

ህልም እልም

ዘላለም  ጀምበር ምሥራቅ አድማስ ላይ ስቃለች። ሀጫ ጥርሷን ለዓለም ገልጣ ስትታይ ጎረምሳ ለማማለል የተላከች ሳቂታ ጋለሞታ ትመስል ነበር። ከሆዷ የሚወጣው ቀይ የብርሃን ፍንጣቂ ምሥራቃዊውን መንደር አፍክቶታል። ሲራክ ቁርጭምጭሚቱ ድረስ የረዘመ የታራሚ ልብሱን... Read more »

«በላይሁን»

አዲሱ ገረመው  ከዛሬ ሦስት ዓመታት በፊት የሦስተኛ ዓመት የቋንቋ ተማሪ ነበርኩ ልበል እንጂ ነኝ ማለት እንኳን ቀርቷል። ነበር በተባለው የኋላ ትውስታዬ እጅግ በጣም ደስ የሚል የሁልጊዜም የህሊና ስንቅ የሆነ የዩኒቨርሲቲ ህይወት አሳልፌያለሁ።... Read more »

ወያባ ነፍስ

ዘላለም የሳጥን ወርቅ ሊያ ወደ ጭፈራ ቤቱ ስትገባ የቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ” ሙዚቃ ተለቆ ነበር፡፡ እየተውረገረገች ወደ ውስጥ ገባች፤ በአይኗም በጥርሷም በመላ ሰውነቷ እየሳቀች፡፡ ብዙ አይኖች ተከተሏት፡፡ ቄንጤኛ ናት፤ ስታወራ… ስትስቅ በቄንጥ ነው፡፡... Read more »

አጓጊው ጉርብትና

ተገኝ ብሩ አይኔን ስገልጥ የማየው ብርሀን ሁሌም በህይወቴ አዲስ ቀን የጀመርኩ ያህል እንዲሰማኝ ያደርገኛል። የንጋት ብርሀንን የማየት ያህል ደስታ የሚፈጥርብኝ ነገር ጥቂት ነው። ሰው ደካክሞትና ሰውነቱ ዝሎ ወደ አልጋው ሲሄድ ያየው ጭለማ... Read more »

ለማኖር

ተገኝ ብሩ አራት ነን አንድ ክፍል የምንጋራ። አራት ነን በአንድ ቤት የምንኖር ።አራት ነን የኑሮ መወደድ ያቆራኘን ።አራት ነን ነፃነታችንን ማወጅ እየፈለግን ችግር ያዋደደን ጓደኛሞች ።አስማተኛ ሆነን በምናዘግምባት አዲስ አበባ ወጪያችን ገቢያችንን... Read more »

ያቀረቡት ስህተት

 ምሽቱ በቅዝቃዜ ታጅቦ የሚወርደው ዶፍ ዝናብ ከሚሰማው ነጎድጓድ ጋር የምፅዓት ቀን የቀረበ አስመስሎታል። ከአንገትዋ ቀና ብላ ከተንቀሳቃሽ ስልኳ ላይ ሰዓት ተመለከተች። ከለሊቱ 7 ሰዓት 34 ደቂቃ ይላል። እንቅልፍ የነሳት ቅዝቃዜው አልያም ደግሞ... Read more »

ችኩል ጅብ

የተጋቡ ሰሞን ስለፍቅራቸው ብዙ ተወራ።በመዋደዳቸው የሚያስቀኑ፣ በጥምረታቸው የሚያስደምሙ በመግባባታቸው የሚገርሙ ባልና ሚስት ናቸው ተብሎ ተነገረ።“አቤት! የእነሱስ ፍቅር የተለየ ነው፤ እንደ አዲስ ተፋቃሪ ተቃቅፈው እኮ ነው ሰውን የሚያወሩት” አሉ ጓደኞቻቸው።“ ሰው እንደ ልጅ... Read more »