
የተወለደው በ1953 ዓ.ም ነው። የትውልድ ስፍራው ደግሞ በሰሜን ሸዋ ጅሩ ወረዳ እነዋሪ ከተማ ነው። ተፈጥሮ ከነሙሉ ክብሯ በምትገለጥበት ስፍራ የተወለደው የዛሬው እንግዳችን እጆቹ በሸራ ላይ ተአምር የሚሰሩ ናቸው። አንዳንዶች እንደሚሉት እንዲያውም የመዝገቡ... Read more »

እስክንድር ቦጎሲያን ከአርመንና ከኢትዮጵያ ወላጆቹ የተገኘ ኢትዮጵያዊ ሰዓሊ እና የስዕል መምህር ነበር። አብዛኛውን የሕይወቱን ክፍል በአሜሪካን ያሳለፈው ይኸው የስዕል ጥበበኛን የሚያስቃኘንን አጭር የሕይወቱን ታሪክ ከመማር ደጉ ገጸ ድር አግኝተናል፤ ለአንባቢ በሚመች መልኩ... Read more »

የተወለደችው እዚሁ አዲስ አበባ ነው። የጠቢባን መፍለቂያ ከሆነው ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ፤ በተለምዶ 41 ኢየሱስ የሚባለው ሰፈር። ቤታቸው ከሌላኛው የዚያ አካባቢ ተወላጅ አርቲስት ንብረት ገላው ቤት ወረድ ብሎ ነው። የተወለደችበት ቤተሰብ ትልቅ ቤተሰብ... Read more »

የተወለደው በ1925 ዓ.ም ነው። ቦታውም በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ነው። አባቱ መሪ ጌታ ዘሪሁን መርሻ የሚባሉ ሲሆን እናቱ ደግሞ ወይዘሮ አልጣሽ አድገህ ይባላሉ። አባቱ መሪ ጌታ ዘሪሁን የቤተ-ክህነት ሰው ስለነበሩ እና በዘመናቸውም የተማሩ... Read more »

ባለሙያዎች ወርቃማ ድምጽ ይሉታል ድምጹን። አስገምጋሚ ድምጽ አለው። ሰውነቱን ላየ ሰው ድምጹ ከሱ የሚወጣ አይመስለውም። በዚህም የተነሳ ብዙዎች በትወና የሚያውቁትን ያህል በዚህ ጆሮ ገብ ድምጹ ለይተው ያስታውሱታል። የዛሬው እንግዳችን አንጋፋው ተዋናይ ዮናስ... Read more »

እ.ኤ.አ ሰኔ 19 ቀን 1942 ዓ.ም፤ የአባጅፋር አገር ጅማ ከተማ፤ የኦሮሞ ብሔር አባል ከሆኑት ኢትዮጵያዊ እናቱና ከየመናዊ አባቱ ተወለደ ፤ ዓሊ አብደላ ኬይፋ። በልጅነቱ ከጅማ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ጣልያን ሰፈር የመጣው... Read more »

ስለ ራስ ቴአትር ስታወራ ስሜታዊ ትሆናለች:: ቤቱን ትወደዋለች:: ከሕይወቷ አብዛኛውን ክፍል የሙያዋን ደግሞ ሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ ያሳለፈችበት ቤትም ነው:: ራስ ቴአትር የፍቅር ቤት ነው ብላ ነው ማውጋት የምትጀምረው:: ይህንንም ሁሉንም ቃለ... Read more »

የተወለደው አዲስ አበባ ነው። ወቅቱም መጋቢት 27 ቀን 1975 ዓ.ም። ነጋዴ አባቱ እና የቤት እመቤት እናቱ ከወለዷቸው ልጆች መካከል አንዱ ነው። ቤተሰቦቹ በሀይሉ ዋሴ የሚል ስም ሲሰጡት ወዳጆቹ ግን የሚያውቁት ዋጄ በሚለው... Read more »
ዶ/ር እጓለ ገብረ ዮሐንስ የካቲት 6 ቀን 1924 ዓ/ም ከአባቱ ከመምሬ ገብረ ዮሐንስ ተሰማና ከእናቱ ከወ/ሮ አመለወርቅ ሀብተ ወልድ አዲስ አበባ ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ አጥቢያ ተወለደ:: ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በዚሁ ደብር... Read more »

የዘመናዊ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ላይ የሚታይ አሻራ ካላቸው አካላት መካከል ዋነኛው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ባንድ የሆነው ሶል ኤኮስ ባንድ ነው። ይህ ባንድ በኦርኬስትራዎች ብቻ የተዋቀረውን የኢትዮጵያ የሙዚቃ መልክአ ምድር ሰብሮ የገባ የግል ባንዶች... Read more »