ለኛ ኢትዮጵያውያን አባይ ሁሉም ነገራችን ነው። ይሄ እውነትም በተደጋጋሚ በአደባባይ በመገናኛ ብዙሃን፣ በኪነ ጥበቡ፣ በስነ ጽሑፍም ሆነ በተለያየ መንገድ ለዘመናት ሲነገር የቆየ ነው። አባይ ድንበር ተሻግሮ ከሚሄድ ወንዝነቱ ባሻገር እያንዳንዱ ዜጋ እንደ... Read more »

የልጆች አስተዳደግ ጥበብ ደራሲ አቶ ሽመልስ ፋንታሁነኝ የልጆችን አስተዳደግን በተመለከተ በመፅሐፋቸው ላይ እንደገለፁት ስነምግባር ያለው ልጅ ለማሳደግ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ማውራት፣ መሳቅና፣ መግባባት ያስፈልጋቸዋል። የምርምር ውጤቶችም ይደግፉታል። ህፃናት ስሜታቸውን ለመግለፅ የሚያሳዩትን ምልክት... Read more »

ልጆች! እንዴት ሰነበታችሁ? የኮሮና ወረርሽኝ እየጨመረ ስለሆነ መጠንቀቃችሁን እንዳትረሱ፤እንዳትዘናጉ። በቤት ውስጥ ስትውሉ ወረርሽኙን ከመከላከል፣ ቤተሰብን በስራ ከማገዝ፣ ከመዝናናት፣እንዲሁም ከማንበብ በተጨማሪ ጊዜያችሁን በግቢያችሁ ውስጥ ችግኝ በመትከል ማሳለፍ አለባችሁ። ልጆች ባሳለፍነው አመት እንደምታስታውሱትና ብዙዎቻችሁም... Read more »

የሥራን ዓለም ከተቀላቀሉ ለአንድም ቀን የቅጥር ማስታወቂያ አይተውና ተወዳድረው አያውቁም። በኔዘርላንድ የልማትና ተራአዶ ድርጅት( ኤስ ኤን ቪ ) ውስጥ ከ46 ዓመታት በላይ ሠርተዋል። ከአራት አስርት ዓመታት በዘለለው የሙያ ልምዳቸው በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች... Read more »

የተለያዩ ድርሳናት በቀደመው ዘመን በኢትዮጵያ ሆቴሎች እንዴት እንደተመሰረቱ መዝግበው አስቀምጠዋል። ዋነኛው የመጠንሰሳቸው ምክንያት ሰዎች (በተለይ ደግሞ ነጋዴዎችና አገር አሳሾች) ከሚያደርጉት የንግድ እንቅስቃሴ ከቦታ ቦታ የመዘዋወር ተግባር ጋር የተጣመረ ነው። ይህን ታሪክም ኢትዮ... Read more »

በዛሬው የዘመን ጥበብ አምድ ላይ ስለ ‹‹ስነ ጥበባዊ›› ሙያዎችና ስራዎች ለማውራት ወደናል። ለዚህ እንዲያመቸን ደግሞ በቀጥታ ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር ግንኙነት ያለው ተወዳጅ ሰዓሊን እንግዳችን አድርገናል። አርቲስት ተክለማሪያም ዘውዴ ይባላል። ላለፉት 20 ዓመታት... Read more »
አንዳንድ ሰዎች ስም ማውጣት ያውቁበታል። ለአንዱ ልጃቸው የአያቱን ወይ የቅድመ አያቱን ስም ማስታወሻ ብለው ይሰጡታል። ለአንዳንዱ ደግሞ ከሚመኙት ተነስተው ስም ያወጡለታል። ሀብትን የናፈቁ በልጃችን እንኳ ያሉ በድህነት የሚኖሩ ቤተሰቦች ልጃቸውን ‹‹ሀብታሙ›› ብለው... Read more »
አይጥ ያለ ምግብ 14 ቀን መቆየት ትችላለች • ማንኛውም ነገር የምትመገብ ፍጡር አይጥ ብቻ ናት • የሞቱ ወይም በመሞት ሂደት ላይ ያለን ሌላ አይጥ ጨምሮ ያገኘችውን ሁሉ ትመገባለች • አይጦች በጣም በፍጥነትና... Read more »
የሱዳን ወቅታዊ አቋም በዘፈን ብትገልፅልኝ? ሮዛ ነኝ (ከጅማ) መልስ-“ በምን አወቅሽበት የመመላለሱ ሲታሰር ወደኔ ሲፈታ ወደሱ………..” ጨርሽው ብዙ ሰዎች “አምላኬ ሰው አድርገኝ” ሲሉ ይሰማል ምን ለማለት ፈልገው ነው? ፌቨን (ከመተሀራ) መልስ-ሙሉ ሰውነት... Read more »
አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ የተዘጋጀ ማንኛውም ተቋምም ሆነ ስፍራ ለታሰበለት አላማ መዋል ይኖርበታል። ይህ ካልሆነ በኪሳራ ይመዘገባል። አሊያም ደግሞ ጭርሱኑ መሰራት አይኖርበትም የሚል ድምዳሜ ላይ ሊያስደርስ ይችላል። ወደ አንድ ስፍራ ጉዳያችሁን ለመፈፀም ሄዳችሁ... Read more »