
አዲስ አበባ፦ በ2017 በጀት ዓመት አስር ወራት ውስጥ ከውጭ የሚገባ የደን ምርት ውጤቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት 32 ነጥብ 86 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ወጪ ማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ። በኢትዮጵያ... Read more »

የሀገሪቱ የወጪና የገቢ ንግድ ሚዛን ከፍተኛ ልዩነት ያለበት በመሆኑ ይህን ክፍተት ለማጥበብ የውጭ ምንዛሪ ለሚያስገኙና የውጭ ምንዛሪ ወጪን ለሚያስቀሩ ወይም ለሚቀንሱ ተኪ ምርቶች ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው። የግብርና ምርቶችና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዋነኛ... Read more »

አዲስ አበባ፡– ባለሀብቶች ኃይል በራሳቸው አመን ጭተው ለብሔራዊ ቋት አስተዋጽኦ የሚያደር ጉበትን ልምምድ መፍጠር እንደሚያስፈልግ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በግቢው ውስጥ የተገነ ባውን 100 ኪሎ... Read more »

– አቶ ተስፋዬ ንዋይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ አዲስ አበባ፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዜጎች መብት፣ ክብር፣ ደህንነትና ጥቅምን በተሻለ መልኩ ሊያስጠብቅ ይችላል ተብሎ የታመነበትን የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር... Read more »

አዲስ አበባ፡- በ2013 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር፤ በ2014 በጀት ዓመት 172 ሚሊዮን ብር በድምሩ ከ1 ቢሊዮን 572 ሚሊዮን ብር በላይ የግዥ ሂደትን ያልተከተለ ክፍያ መፈጸሙን የፍትሕ ሚኒስቴር በጥናቱ አመለከተ።... Read more »

አዲስ አበባ፡- የአፍሪካ ምዘና ባለሙያዎች ማህበር (African evaluation Exellence) የ25 ዓመት በዓል ከሰኔ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ከ300 በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ሙያተኞች በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚከበር... Read more »

አዲስ አበባ፡- ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቦች ከቀረጥ ነጻ የምግብ መደብር መከፈቱ አዲስ አበባን ተመራጭ የዲፕሎማሲ ከተማ እንደሚያደርጋት የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት አስታወቀ፡፡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢኮኖሚክ ኮሚሽን ፎር አፍሪካ (ኢ ሲ ኤ) ግቢ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በመዲናዋ ከ500 ሺ በላይ ታዳሚዎች የሚሳተፉበት ከተማ አቀፍ ፌስቲቫል እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ የባሕል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የኪነጥበብ ሀብቶች ልማት መድረኮችና ኪነቶች ዝግጅት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ደኑ ዝግጅቱን አስመልክተው... Read more »

አዲስ አበባ፦ በተደጋጋሚ ለ20 እና 30 ዓመታት ከ50 እና ከ100 ጊዜ በላይ ደም በመለገስ ሕይወት ለታደጉ በጎ ፍቃደኛ ለጋሾች እውቅናና ሽልማት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ። በአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና... Read more »

ዜና ሀተታ መሽቶ በነጋ ቁጥር አዳዲስ ገጽታዎችን መመልከት የአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች የቅርብ ጊዜ መገለጫ እየሆነ መጥቷል፡፡ በተለይም ሰፋፊ ጎዳናዎች ዳርና ዳር የሚተከሉት የመንገድ ዳር መብራቶች፣ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ ለምለም ሳርና... Read more »