
– በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ የተጎዱ የተፈጥሮ አካባቢዎች ለመታደግ እየተሠራ መሆኑ ተጠቆመ አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል ለ2017 የምርት ዘመን ከ100 ሺ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለገበሬው እየተከፋፈለ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በዘጠኝ ወራት ውስጥ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የ10 ቢሊዮን ብር የገበያ ትስስር መፍጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለጸ። በተለያዩ ምክንያቶች ሥራ ያቆሙ 518 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን አመለከተ ። የኢትዮጵያ... Read more »

– በሀገር ውስጥ የሚመረተው የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓት 25 በመቶ ብቻ ይሸፍናል አዲስ አበባ፡- የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ግብዓት አምራቾችን አቅም ለማጎልበት በትብብር መሥራት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። በሀገር ውስጥ የሚመረተው የኤሌክትሪክ መሠረተ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ለአዳዲስ ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ጉልህ ለውጦችን እያስመዘገበች እንደምትገኝ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ዓለም አቀፍ የአዕምራዊ ንብረት ቀን “አዕምራዊ ንብረትና ሙዚቃ” በሚል መሪ ሃሳብ በሀገር... Read more »

– በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱን ለማከናወን ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑም ተገለጸ አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል የሚገኙ ታጣቂዎች፣ ፖለቲከኞችና ሌሎችም ወገኖች አጀንዳዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተጠቆመ። በክልሉ የተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብና በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የሚሳተፉ ተወካዮችን... Read more »

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ በዓለም ማህበረሰብ ድጋፍና ተቀባይነት እንዲያገኝ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌደሬሽን ፕሬዚዳንት ኢንጅነር ጌታሁን አስታወቁ። ሥራው የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ የሚጠይቅ እንደሆነም አመልክተዋል።... Read more »

አዲስ አበባ፦ ከዓለም ጋር ተስማምቶ ለመቀጠል የሚያስችል የትምህርት እና የቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት መዘርጋት እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አመለከቱ ። 14ኛው “Innovation Africa 2025” ዓለም አቀፍ ጉባዔ ትናንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።... Read more »
የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የ‹‹ኤም23›› (M23) ታጣቂ ቡድን ተኩስ ለማቆም ተስማምተዋል። የተኩስ አቁሙ በኳታር አሸማጋይነት የተጀመረው የሰላም ድርድር ተጠናቆ የሰላም ስምምነት እስከሚፈረም ድረስ እንደሚቆይም ተገልጿል። ተፋላሚዎቹ ከአንድ ሳምንት በላይ ከዘለቀ ‹‹ሃቀኛና... Read more »

በአውደ ርዕዩ በርካታ ተስፋ ሰጪ ፈጠራዎች ታይተዋል አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በዓለም አደባባይ በኩራት እንድትቆም የሚያደርግ ትውልድ በብዛት ለማፍራት መምህራን፣ ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት ያለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ የአዲስ አበባ ትምህርት... Read more »

አርባ ምንጭ:- የሲቪል ምዝገባ ሥርዓት ዘመኑን የዋጀ ፣ ጥራቱን የጠበቀ እና ተደራሽ እንዲሆን እየተሠራ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ገለጹ ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅን... Read more »