በትግራይ ክልል ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተከፋፈለ ነው

– በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ የተጎዱ የተፈጥሮ አካባቢዎች ለመታደግ እየተሠራ መሆኑ ተጠቆመ አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል ለ2017 የምርት ዘመን ከ100 ሺ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለገበሬው እየተከፋፈለ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ... Read more »

ባለፉት ዘጠኝ ወራት የ10 ቢሊዮን ብር የገበያ ትስስር ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፡- በዘጠኝ ወራት ውስጥ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የ10 ቢሊዮን ብር የገበያ ትስስር መፍጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለጸ። በተለያዩ ምክንያቶች ሥራ ያቆሙ 518 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን አመለከተ ። የኢትዮጵያ... Read more »

የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ግብዓት አምራቾችን አቅም ለማጎልበት በትብብር መሥራት እንደሚገባ ተጠቆመ

– በሀገር ውስጥ የሚመረተው የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓት 25 በመቶ ብቻ ይሸፍናል አዲስ አበባ፡- የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ግብዓት አምራቾችን አቅም ለማጎልበት በትብብር መሥራት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። በሀገር ውስጥ የሚመረተው የኤሌክትሪክ መሠረተ... Read more »

ኢትዮጵያ ለፈጠራ ሃሳቦች ትኩረት በመስጠት ጉልህ ለውጦችን እያስመዘገበች ነው

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ለአዳዲስ ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ጉልህ ለውጦችን እያስመዘገበች እንደምትገኝ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ዓለም አቀፍ የአዕምራዊ ንብረት ቀን “አዕምራዊ ንብረትና ሙዚቃ” በሚል መሪ ሃሳብ በሀገር... Read more »

በክልሉ የሚገኙ ታጣቂዎች፣ ፖለቲከኞችና ሌሎችም ወገኖች አጀንዳዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተጠቆመ

– በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱን ለማከናወን ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑም ተገለጸ አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል የሚገኙ ታጣቂዎች፣ ፖለቲከኞችና ሌሎችም ወገኖች አጀንዳዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተጠቆመ። በክልሉ የተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብና በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የሚሳተፉ ተወካዮችን... Read more »

“የባሕር በር ጥያቄ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ ይፈልጋል” – ኢንጅነር ጌታሁን ሁሴን የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ በዓለም ማህበረሰብ ድጋፍና ተቀባይነት እንዲያገኝ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌደሬሽን ፕሬዚዳንት ኢንጅነር ጌታሁን አስታወቁ። ሥራው የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ የሚጠይቅ እንደሆነም አመልክተዋል።... Read more »

“ከዓለም ጋር ተስማምቶ ለመቀጠል የሚያስችል የትምህርት እና የቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት መዘርጋት ይገባል”  – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፦ ከዓለም ጋር ተስማምቶ ለመቀጠል የሚያስችል የትምህርት እና የቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት መዘርጋት እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አመለከቱ ። 14ኛው “Innovation Africa 2025” ዓለም አቀፍ ጉባዔ ትናንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።... Read more »

 ተኩስ አቁሙ ለምስራቅ ኮንጎ ሰላም ተስፋ ይኖረው ይሆን?

የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የ‹‹ኤም23›› (M23) ታጣቂ ቡድን ተኩስ ለማቆም ተስማምተዋል። የተኩስ አቁሙ በኳታር አሸማጋይነት የተጀመረው የሰላም ድርድር ተጠናቆ የሰላም ስምምነት እስከሚፈረም ድረስ እንደሚቆይም ተገልጿል። ተፋላሚዎቹ ከአንድ ሳምንት በላይ ከዘለቀ ‹‹ሃቀኛና... Read more »

ኢትዮጵያን በኩራት እንድትቆም የሚያደርግ ትውልድ ለማፍራት ሁሉም ሚናውን ሊወጣ ይገባል

በአውደ ርዕዩ በርካታ ተስፋ ሰጪ ፈጠራዎች ታይተዋል   አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በዓለም አደባባይ በኩራት እንድትቆም የሚያደርግ ትውልድ በብዛት ለማፍራት መምህራን፣ ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት ያለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ የአዲስ አበባ ትምህርት... Read more »

የሲቪል ምዝገባ ሥርዓት ዘመኑን የዋጀና ተደራሽ እንዲሆን እየተሠራ ነው

አርባ ምንጭ:- የሲቪል ምዝገባ ሥርዓት ዘመኑን የዋጀ ፣ ጥራቱን የጠበቀ እና ተደራሽ እንዲሆን እየተሠራ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ገለጹ ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅን... Read more »