
–ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ አወንታዊ መልስ እስኪያገኝ የሚዘጋ ፋይል ስላልሆነ የተጀመረው ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ የባሕር በር ጥያቄ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የቀድሞ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን... Read more »

አዲስ አበባ፡– ኢትዮጵያ የክትትል እና ምዘና ሥርዓቷን አጠናክራ በመቀጠል ለአጀንዳ 2063 ስኬት የድርሻዋን ትወጣለች ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጥሩማር አባተ አስታወቁ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጥሩማር አባተ... Read more »

አዲስ አበባ፡– ከ60 በላይ ኩባንያዎች ጋር በመስማማት ለተመራቂዎች የሥራ ዕድል ማመቻቸቱን የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች የሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል ኃላፊ አየለ ማንደፍሮ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳሉት፤ ዩኒቨርሲቲው... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣናን በአግባቡ እንድትጠቀም የሚያግዝ ፕሮጀክት ሊተገበር መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የአውሮፓ ኅብረት አስታወቁ። በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ... Read more »

ወጣት ጌትነት ዘመነ ይባላል። የእፎይ ፕላስ ሐውሲንግ ሶሉሽን የተባለ የስታርት አፕ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ነው። ድርጅቱ ከአምስት ዓመት በፊት እንደተመሠረተ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የስታርትአፕ ምሕዳሩ እያደገ መምጣቱ ለስታርትአፖች ምቹ ሁኔታ... Read more »
ቢሾፍቱ:- በኦሮሚያ ክልል የተቋቋሙ የባህላዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረተሰቡ በሚያውቀው ባህል እና ወግ መሠረት ጉዳዩን በቀበሌው እንዲፈጽም በማስቻል የመደበኛውን ፍርድ ቤቶች ጫና በማቃለልና የፍትሕ አገልግሎት እንዲዳረስ እያስቻሉ እንደሚገኝ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገለጸ፡፡... Read more »

የሜዲካል ቱሪዝም ልማት ሥራዎች በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ያሟሉና ጥራታቸውን የጠበቁ አስተማማኝ የጤና አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችል ተነግሯል። ለዚህም በአስር ዓመታት ውስጥ ገቢራዊ የሚሆን የሜዲካል ቱሪዝም ልማት ስትራቴጂ ፖሊሲ በመንግሥት ተቀርፆ ወደ... Read more »

ጅግጅጋ፦ በሶማሌ ክልል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎትን ወደዲጂታል ለማሳደግ በተሠራው ሥራ ከ10 ሺህ 112 በላይ ዜጎችን መረጃ በዘመናዊ መንገድ ለማደራጀት መቻሉን የሶማሌ ክልሉ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ አስታወቀ። በክልሉ የወሳኝ ኩነት አገልግሎት... Read more »

አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አራት የቆዳ ፋብሪካዎች ዓለም አቀፍ የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ባለፉት ሰባት ዓመታት በኢትዮጵያ ተግባራዊ ሲያደርግ... Read more »

ጅግጅጋ:- የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ፅዱና ለኑሮ የሚመች አካባቢ መፍጠር የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሑመድ ገለጹ። ንቅናቄው በክልሉ እስከ ታችኛው የመንግሥት እርከን ድረስ ወርዶ የሚከናወን መሆኑም ተጠቆመ።... Read more »