የኢትዮጵያ ቀይ ቀበሮዎች ውሻን በሚያሳብድ በሽታ እየሞቱ ነው ተባለ

የኢትዮጵያ ቀይ ቀበሮዎች ውሻን በሚያሳብድ በሽታ እየሞቱ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡ ብርቅዬ እንስሳቱን ውሻን ከሚያሳብድ በሽታ ለመከላከል ክትባት እየተሰጠ መሆኑን ደግሞ የአማራ ክልል አካባቢ ደን እና የዱር እንሰሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ከሚገኙ... Read more »

ተቋሙ ቅሬታ በቀረበባቸው አንድ ሺህ 582 ተቋማት ላይ ቁጥጥር አካሄደ

  አዲስ አበባ፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ባለፉት ዓመታት የሕግና የአሠራር ክፍተቶች ታይቶባቸዋል በተባሉ አንድ ሺህ 582  ተቋማት ላይ አስፈላጊውን ምርመራ ሲያካሂድ መቆየቱን አስታወቀ። ተቋሙ  ሰሞኑን በአዳማ ከተማ ባካሄደው አገር አቀፍ... Read more »

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለሠላም ግንባታ የበኩላቸውን ሚና እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፡-   የኪነጥበብ ባለሙያዎች  ጥበባዊ ሥራዎቻቸውን ተጠቅመው በአገሪቱ ሠላም እንዲሰፍን የበኩላቸውን ሚና እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀረበ። «ኪነጥበብ ለሠላም» በሚል መሪ ሐሳብ በቀድሞ የኢትዮጵያ ባህል ማዕከል ትናንት ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር በተደረገው ውይይት  የሠላም ሚኒስትሯ... Read more »

የችሎት ዘገባና የጋዜጠኞች ፈተና

ከዓመት በፊት ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኝ አንድ ከተማ በትራፊክ አደጋ ምክንያት ለምስክርነት የተጠራ አንድ ግለሰብ ፍርድ ቤት ሲደርስ ከሰጠው የምስክርነት ቃል በመነሳት በዚያው ቅጽበት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሳይኖር ወደ ማረሚያ... Read more »

ፓርቲዎች ጠንክረው ለመቆም አብሮነትን ፈጥረው መጣመር

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰፊው መሰብሰቢያ አዳራሽ የመጀመሪያዎቹ ረድፍ ላይ ከተቀመጡት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች መካከል ዕድል በተሰጠ አጋጣሚ ሁሉ ጥያቄ ለመጠየቅም ሆነ አስተያየት ለመስጠት እጃቸውን ከፍ ያደርጋሉ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢህአዴግ... Read more »

ነባር አመራሮችን በወጣቶች በመተካት ለውጡን ለማሳካት እንደሚሰሩ የአብዴፓ ሊቀመንበር አስታወቁ

የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ነባር አመራሮችን በወጣቶች ተክቶ በሀገሪቱ የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ ወደ ክልሉ በማውረድ ለማሳካት እንደሚሰራ የድርጅቱ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡ በሰመራ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአብዴፓ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ የአቋም መግለጫ... Read more »

የአማራ ክልል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ወደ ሰሜን አሜሪካ ሊያመራ ነው

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ናቸው ወደ ሰሜን አሜሪካ የሚያመሩት፡፡ የጉዞው ዓላማ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር ለመወያየት ነው፡፡ በክልሉ ኢንቨስትመንት፣ቱሪዝም፣ መልካም... Read more »

ለሃገሪቱ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ከሁሉም ጋር እንሰራለን—የሰላም አምባሳደር እናቶች

በሃገሪቱ ሁሉም ስፍራ የተረጋጋ ሰላምና ፍቅር እንዲሰፍን የድርሻቸውን እንደሚወጡ የሰላም አምባሳደር እናቶች ገለጹ። የሰላም አምባሳደሮቹ ዛሬ መቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትግራይ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የኃይማኖት አባቶች አቀባበል... Read more »

በአፍሪካ ምድር የቪዛ ጥያቄን ማስቀረት ፋይዳና መዘዙ

ዓለም ወደ አንድ መንደር በተጠቃለለችበት በዚህ ዘመን አፍሪካውያን አንድነት ሃይል፣ ህብረትም እንዲሁ የድል ምስጢር መሆኑን እምብዛም አልተረዱምና እርስ በእርስ ያላቸው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መስተጋብር እጅግ ደካማ የሚባል ነው። በዚህ ሁኔታ አገራቱ በጋራ... Read more »

የአገር ውስጥ የቡና ፍላጎት መጨመርን እንደ መልካም አጋጣሚ

ኢትዮጵያ ቡና በዋናነት የምታመርተው ለዓለም ገበያ በማቅረብ ለውጭ ምንዛሪ ማግኛነት ቢሆንም ከምርቱ ከ 40 እስከ 45 በመቶ የሚሆነው ለአገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን መረጃ ያመለክታል። ለሀገር ውስጥ ገበያ የሚቀርበው... Read more »