ከ 10 ሺ በላይ የጎዳና ነጋዴዎች ወደ ህጋዊ የንግድ ስርዓት ገብተዋል

አዲስ አበባ፡- በተፈቀደላቸው ቦታ ላይ ብቻ በህጋዊ መንገድ ለመንገድ  ከተመዘገቡ 38 ሺ 675  የጎዳና ላይ ነጋዴዎች መካከል 10 ሺ 137ቱ ህጋዊ የንግድ ስርዓት ውስጥ ገብተው መነገድ መጀመራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ... Read more »

«ግዴታውን የሚወጣ ግብር ከፋይ ለማፍራት እንሠራለን»    – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፡- ግዴታውን በታማኝነት የሚወጣና መብቱን በአግባቡ የሚጠይቅ የህብረተሰብ ክፍል ለማፍራት እንደሚሠሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ ። ፓርቲዎቹ በገቢዎች ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተበሰረው የታክስ ንቅናቄ ፕሮግራም ላይ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ፓርቲዎቹ... Read more »

ወጣቶችን ወደ አመራር

ወጣቶችን ማሳተፍ፣ ወደ አመራር ማምጣት በየመድረኩ የሚጠቀስ ዓለም አቀፍም ሀገራዊ ጉዳይ ነው፡፡ ወጣቶች በህብረተሰቡ ውስጥ ካላቸው ብዛት አኳያ  ነው መሳተፍም፣ ወደ አመራር መምጣትም አለባቸው የሚባለው፡፡ ይህ ወጣቶችን የማሳተፍ እና ወደ አመራር የማምጣት... Read more »

ፓርኩ ከ38 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አስገኘ

አዲስ አበባ፡- የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ እስከ አሁን ከ 38 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማስገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። ለ23 ሺ ዜጎችም የሥራ ዕድል መፍጠሩንም ገልጿል። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ መኮንን ኃይሉ... Read more »

የሃዋሳን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ሽፋን መቶ በመቶ ማድረስ መቻሉ ተጠቆመ

ሃዋሳ፡- የሃዋሳ ከተማ የውሃ አቅርቦት በ2007 ዓ.ም ከነበረበት 61 ከመቶ በአሁኑ ወቅት መቶ በመቶ ማድረስ መቻሉን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከዓለም ባንክ የፋይንናስ ድጋፍና ብድር በተገኘው 270 ሚሊየን ብር የተገነባው ይህ... Read more »

በክልሉ አርሶአደሩ ከምርቱ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንዲሆን እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል አርሶአደሩ ምርቱን በተገቢው ዋጋ ሸጦ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለጸ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማትና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ደጀኔ ሂርጳ ለአዲስ... Read more »

የአገራችን የሩዝ ምርት ተስፋና ተግዳሮት

በኢትዮጵያ ሚሊኒየም  71 ሺ 316 ነጥብ 07 ቶን የነበረው የአገራችን የሩዝ ምርት ከስምንት ዓመታት በኋላ በ2009 ዓ.ም ወደ 126 ሺ 806 ነጥብ 45 ቶን ማደጉን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡  ከሩዝ ምርት የተገኘውን ገቢም ስንመለከት... Read more »

በአገሪቱ 7 ነጥብ 9 ሚሊዮን ህዝብ የዕለት ምግብ ተረጂ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ ከ2007 ዓ.ም እስከ 2010 ዓ.ም ድረስ በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት በተከሰተው ድርቅ  7 ነጥብ 9 ሚሊዮን ህዝብ የዕለት ምግብ ተረጂ መሆኑን ብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን_ አስታወቀ፡፡ ... Read more »

በኤሌክትሮኒክ ግብይት ማዕከል ግንባታ ለ100ሺ ዜጎች የሥራ ዕድል ሊፈጠር ነው

አዲስ አበባ፡- የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የኤሌክትሮኒክ ግብይት (ኢ-ኮሜርስ) ማዕከል በኢትዮጵያ ለመገንባት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በዓለም አቀፍ ፖስታል ዩኒየን መካከል ስምምነት ተደርጓል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እና የዓለም አቀፍ... Read more »

የማህበረሰቡን ፍላጎት ያላማከሉ ኢንቨስትመንቶች ላይ ቁጥጥር ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፦ የማህበረሰቡን ባህል፣ ሃይማኖትና ፍላጎት ያላማከሉ ኢንቨስትመንቶች ቀጣይነታቸው አስተማማኝ አለመሆኑ በተግባር በመታየቱ መንግሥት በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ሲሰጥ ትኩረት ሊያደርግ እንደሚገባ ባለሙያዎች ገለጹ። የዶንኪ ሳንክቹዋሪ የኢትዮጵያ ካንትሪ ተወካይ ዶክተር... Read more »