![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/11-82.jpg)
‹‹ተሿሚዎች የባከነውን ገንዘብ ማስመለስ ካልቻሉ በሕጉ መሠረት እቀጣለሁ›› – የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አዲስ አበባ፡- በስምንት ዓመታት ውስጥ የባከነው ገንዘብ 3ነጥብ2 ቢሊዮን ብር መሆኑ ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባከነውን ገንዘብ ማስመለስ ባልቻሉ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/IMG_20190326_105527.jpg)
አዲስ አበባ፤ ‹‹ምሳሌ የከባድ መኪናዎች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አካዳሚ›› የተግባር፣ የንድፈ ሀሳብና በምስለ ተሸከርካሪ የታገዘ ስልጠና በማቀናጀት የሙያ ክህሎትና መልካም ስነ ምግባር ያላቸውን አሽከርካሪዎች ለማሰልጠን በሚያስችል መንገድ የተገነባ በቂ ዕውቀት፣ ክህሎትና ስነምግባር ያላቸው... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/L0A6723.jpg)
በ2017 ዓ.ም የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻን ሙሉ ለሙሉ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ወ/ሮ ያለም ፀጋዬ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻን ለማስቀረት... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/11-12.png)
አዲስ አበባ፡- ከአሜሪካው አውሮፕላን አምራች ቦይንግ ጋር የነበረውንና ለዓመታት የዘለቀውን አጋርነት በቀጣይም አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት መግለጫ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/11-80.jpg)
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እየታየ ያለው ለውጥ ቀና የሆነና ምናልባትም ሀገሪቱ ባለፉት በርካታ ዓመታት ውስጥ ያላየችው አይነት እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ ለውጡ በተግባር ደረጃም ሲፈተሽ የዴሞክራሲ ሥርዓትን መሰረት ለመጣል ጥረቶች የተደረጉበት መሆኑንም ያመለክታሉ – የኢትዮጵያ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/12540759_590698104414875_3715631198717666488_n.png)
የሚያዚያ 2010 ዓ.ም ትውስታ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣናቸውን የተረከቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ቀጣዩን አንድ ወር ያሳለፉት በየክልሉ በመንቀሳቀስ ህብረተሰቡን በማረጋጋት... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/11-79.jpg)
አዲስ አበባ፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማፋጠን ሰባት ኮንትራክተሮች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ ከብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ብኢኮ) ጋር... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/fjfjf.png)
አዲስ አበባ፡- የለውጡ መሃንዲሶችና መሪዎች ስራቸውን በማከናወን ላይ እንደመሆናቸው ሌላውም የህብረተሰብ ክፍል ከጎናቸው በመሆን የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እንዲወጣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ጠየቁ፡፡ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/Small-Arms-748x450.jpg)
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በሚያዘዋውሩ አካላት ላይ 19 የክስ መዝገቦች ተከፍተው በመሰራት ላይ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ይገልፃል፡፡ የህግ ምሁራን ደግሞ የተያዙ ተጠርጣሪዎች አፋጣኝ እርምጃ ተወስዶባቸው ለሌሎች መቀጣጫ ሲሆኑ አለመታየታቸውን ይጠቅሳሉ፡፡... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/03/news-photo.jpg)
አዲስ አበባ:- አዲስ አበባ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻን በመሰብሰብና በማጣራት ላለፉት ዓመታት ከነበረችበት በቀን 7 ሺህ 500 ሜትር ኪዩብ አቅም በቅርቡ በተሰሩ አዳዲስ ፕሮጀክቶች ምክንያት እለታዊ አቅሟን ወደ 40ሺህ ሜትር ኪዩብ ማሳደጓ ተገለፀ።... Read more »