በኮርፖሬሽኑና በሚያስተዳድራቸው ፋብሪካዎች ላይ የህልውና አደጋ ተጋርጧል

• ፋብሪካውን በሽርክና የሚያለማ ድርጅት አልተገኘም  አዲስ አበባ፡- የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በያዮ ማዳበሪያ ፋብሪካ የባንክ ዕዳና ወለድ ምክንያት በራሱና በሚያስተዳድራቸው ፋብሪካዎች ህልውና ላይ ከባድ አደጋ ማንዣበቡን አስታወቀ። የፋብሪካውን ቀሪው ሥራ በማጠናቀቅ በሽርክና... Read more »

ከሽምብራ ፕሮቲን በማበልፀግ መቀንጨርን ለመከላከል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፦ ከሽምብራ ሰብል ፕሮቲንን በማበልፀግ በሕፃናት ላይ የሚከሰተውን የመቀንጨር ችግር ለመከላከል ምርምር እየተደረገ መሆኑንና በዚህም ስኬታማ ውጤት መገኘቱን የኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የምርምር ውጤቱ በያዝነው ዓመት መጨረሻ ይፋ ይሆናል። የኢንስቲትዩቱ... Read more »

በቡራዩ ከተማ የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ እየተሠራ ነው

ቡራዩ፡- ለውጡን ተከትሎ የተፈጠሩ ግጭቶች ካስከተሎት የሰው ሞትና ንብረት ውድመት ማግስት የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የህዝቦችን ደህንነት ከማስጠበቅና የህዝብ አመኔታና ድጋፍ ከማግኘት አኳያም የህግ የበላይነት የማስከበር ሥራው ተጠናክሮ... Read more »

ዶክተር ዓብይ ማክሰኞ የኖቤል ሽልማት ይቀበላሉ

አዲስ አበባ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትን በመጪው ማክሰኞ ኖርዌይ ኦስሎ ከተማ በመገኘት እንደሚቀበሉ የሽልማት ኮሚቴው አስታወቀ። በኖርዌይ የሚገኘው የኖቤል ኮሚቴ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ጠቅላይ ሚኒስትር... Read more »

ተስፋና ቅሬታ ያልተለየው የሙከጡሪ-ለሚ-ዓለም ከተማ መንገድ ግንባታ

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ለሚ ከሚባለው አካበቢ ማልደን ተነስተን ወደ መርሐቤቴ እየተጓዝን ነው። ከአካባቢው ብዙ ሳንርቅም የጠዋቱ ብርድ ያልበገራቸው ጥቂት ሰዎች ‹‹በቃሬዛ›› የታመመ ሰው ተሸክመው ለተሽከርካሪ አመቺ ባልሆነው መንገድ በእግራቸው ሲኳትኑ... Read more »

የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የከተማ አስተዳደሩ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

ቡራዩ፡- ዘንድሮ ለ14ኛ ጊዜ በኦሮሚያ ክልል አዘጋጅነት ለሚከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በድምቀትና በሰላም መጠናቀቅ የቡራዩ ከተማ ድርሻ ወስዶ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ። እንግዶችን ተቀብሎ ከማስተናገድ ጀምሮ እስከበዓሉ ፍጻሜ የሚያግዙ ከ100 በላይ በጎ... Read more »

በ2012 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የ5 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ብድር ተከፍሏል

-ለበጀት ድጋፍ፤ ዕርዳታና ብድር ከ40 ቢሊዮን ብር በላይ ተገኝቷል አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በ2012 የመጀመ ሪያው በጀት ዓመት ሶስት ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 563 ቢሊዮን ብር የውጭና የአገር ውስጥ ብድር ክፍያ ፈጽማለች።በአንጻሩ የተለያዩ... Read more »

ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ የፌዴራሊዝም ሥርዓት እውን የሚሆንበት እንደሆነ ተገለጸ

አዲስ አበባ፦ ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ የፌዴራሊዝም ሥርዓት እውን የሚሆንበት መሆኑን የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በምስረታ ሂደት ላይ በሚገኘው የብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራምና መሠረታዊ እሳቤዎች ላይ ባደረጉት ውይይት ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት... Read more »

የብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ቀን ሲከበር ለህገ መንግስታዊ ስርዓቱ መጠናከር ትኩረት ይሰጣል

አዲስ አበባ፡- ዘንድሮ ለ14ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ በፅኑ እንዲጠበቅና የፌዴራል ሥርዓቱ በተጠናከረ መንገድ እንዲቀጥል ትኩረት የሚሰጥበት ወቅት ይሆናል ሲሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ገለጹ።... Read more »

በህክምና ስህተት የቃተቱ ነፍሶች

ምህረቱ የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ነው። ስምንተኛ ክፍል ደግሞ ለቀጣይ ህይወቱ ታላቅ መሰረት የሚጥልበት በመሆኑ አጥጋቢ ውጤት ለማምጣት ቀን ከሌት የሚያጠናበት ወሳኝ ወቅት ነው። ምህረቱ የአርሶ አደር ልጅ ነውና ከብቶቹን ይዞ ከእርሻ ይውሏል።... Read more »