የክልሎች ግንኙነት ረቂቅ አዋጅ ላይ ለመወያየት የአንድም ክልል ተወካይ አልተገኘም

አዲስ አበባ፡- በክልሎች ግንኙነት ላይ ያተኮረ ረቂቅ አዋጅ ላይ ለመወያየት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጥሪ ቢያቀርብም የአንድም ክልል ተወካይ አልተገኘም። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሎች ከክልሎች ጋር... Read more »

ለዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብና ለወላጆች ጥሪ ቀረበ

በ170 ተማሪዎች ላይ የአንድ ዓመት ቅጣትና እስከ መጨረሻው ከዩኒቨርሲቲዎች የማባረር እርምጃ ተወስደ አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል እንዲሁም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች እየተከሰተ ያለውን ረብሻ ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሥራን... Read more »

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ያስችላል

– ከውጭ ተጽዕኖ ነፃ ያደርጋል አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆን ይፋ ያደረገችው አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በአግባቡ ከተመራ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት እና ከውጭ ተጽዕኖ ነፃ እንድትሆን እገዛ እንደሚያደርግ ተገለፀ። ማሻሻያውን በማስመልከት... Read more »

የበዓል ሰሞን ገበያውን የማረጋጋት ጅማሩ

የበዓል ሰሞን መሠረታዊ ምርቶች ከመወደዳቸውም ባሻገር የፍላጎት መጠንም ይጨምራል።ይህን ለመታዘብ ደግሞ የገበያ ቦታዎችንና የሸማች ሕብረት ሠራ ማህበራትን ሱቅ መመልከት በቂ ነው። ዛሬ በተለያዩ ቦታዎች የበዓል ገበያ ትርምስ የሚበዛበት ወቅት በመሆኑ የምርት እጥረትና... Read more »

19 ሺህ 600 የጎዳና ላይ ሕገወጥ ነጋዴዎች ሕጋዊ መስመር እንዲከተሉ ተደርጓል

አዲሰ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ጎዳናዎች ላይ በሕገወጥ መንገድ ይነግዱ ከነበሩት ውስጥ 19 ሺህ ስድስት መቶ ነጋዴዎች ሕጋዊ መስመር ተከትለው እንዲሠሩ መደረጉን የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮ መደበኛ ያልሆነ... Read more »

ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ተመራጭነቷ ጨምሯል

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እና በተለያዩ አማራጮቿ ለውጭ ኢንቨስትመንት ተመራጭነቷ እጅግ መጨመሩ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ መኮንን ሃይሉ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የውጭ ባለሀብቶች... Read more »

የባለሥልጣኑ ድጋፍ ትምህርት ቤቱን ከመዘጋት ታደገው

አዲስ አበባ:- በደቡብ ክልል ወላይታ ሶዶ ለሚገኘው የኦቶና ዓይነሥውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ መስጠቱ ትምህርት ቤቱን ከመዘጋት እንዳተረፈው ተገለፀ። የኢትዮጵያ ዓይነሥውራን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ወሰን... Read more »

ፍርድ ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጡን እያሻሸለ መሆኑን አስታወቀ

ለዜጎችን ቀልጣፋና ጥራት ያለው ፍትህ ለመስጠት የዳኝንት አገልግሎት አሰጣጥ ሂደቱን እያሻሻለ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታቋል። ፍርድ ቤቱ የዳኝነት ስርዓቱን በማዘመን የተገልጋዮች ዕርካታ ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑ የፌዴራል መጀመርያ... Read more »

የብልጽግና ፓርቲ፡-

• በሃይማኖትና በትምህርት ተቋማት ላይ ጥቃት የሚፈጽሙ ቡድኖች ላይ እርምጃ ይወሰዳል • የዘንድሮው ምርጫ የለውጡ አዎንታዊ ተፅእኖ የሚታይበት ነው • ፍኖተ ብልጽግና የተሰኘ የፓርቲው የአስር ዓመት ዕቅድ ይፋ ይደረጋል አዲስ አበባ፦ የብልጽግና... Read more »

መዋቅሩ ለስራው ማነቆ እንደሆነበት ኤጀንሲው አስታወቀ

የማሻሻያ ጥያቄ ቢያቀርብም መልስ አላገኘሁም ብሏል አዲስ አበባ፦ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ መዋቅሩ ለስራው ማነቆ እንደሆነበት አስታወቀ፡፡ መዋቅሩ እንዲሻሻል ጥያቄ ቢያቀርብም መፍትሄ እንዳላገኘ ጠቅሷል፡፡ በኤጀንሲው የዕውቅና አሰጣጥ ዳይሬክተር አቶ አብይ ደባይ... Read more »