በጎነት ከራስ ጥቅም በላይ ማሰብና መስራት መቻል ነው

አዲስ አበባ፡- በጎነት ማለት ከራስ በላይ ማሰብና መስራት እንደመሆኑ በሌሎች መስዋዕትነት ምክንያት ቆሞ የሚሄደው የዛሬው ትውልድ የነገው ትውልድ የእርሱን መስዋዕትነት የሚፈልግ መሆኑን ተገንዝቦ መስራት እንደሚገባ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ሰባተኛው የበጎ... Read more »

«በዓሉን የምናከብረው ወደንና ፈቅደን፤ ውብና ለከተማችንም ተጨማሪ እሴት ስለሆነ ነው» ኢንጂነር ታከለ ኡማ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ፡- የትግራይ ወጣት ሴቶች ነፃነትና ክብራቸውን የሚገልጹበት የአሸንዳ በዓል ከመቐለ እስከ አዲስ አበባ በፍቅርና በወንድማማችነት ሲከበር በፈቃድና በውዴታ ደስ በመሰኘት ብቻ ሳይሆን፤ በዓሉን የሚያከብሩት ለአዲስ አበባ ውበትና ተጨማሪ እሴት በመሆኑ እንደሆነ... Read more »

ለሦስት ዓመታት የዘገየው የመድን ሕንፃ ግንባታ በመጪው ዓመት ሊጀመር ነው

 አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለሦስት ዓመታት የዘገየውን የዋና መስሪያ ቤት የባለ 32 ፎቅ ሕንፃ ግንባታ በመጪው ዓመት በሦስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወጪ ለማስጀመር ማቀዱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ... Read more »

የሕክምናና ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች በዱከም

ከትናንት በስቲያው ቅዳሜ የዱከም ጤና ጣቢያ ግጥር ግቢ በታካሚዎች ተጨናንቋል፡፡ በሕክምና ክፍሎቹ በረንዳ ላይ የተሰለፉ ታካሚዎች ስማቸው እየተጠራ ወደ ሕክምና ክፍሉ ውስጥ ዘልቀው ይገባሉ፡፡ የጥርስ፣ የወገብና፣ የነርቭ ህመም ያለባቸው ታካሚዎች በነፃ ሕክምና... Read more »

የሥነ ልቦና ቀውስና መዘዙ

መጠራጠር፣ መለያየት፣ ክህደት፣ ሳይሰሩ ጥቅም ማግኘት፣ ቂም፣ ጥላቻ፣ ሴራ፣ አድመኝነትና አእምሮን አለመግዛት የሰው ልጆች የአእምሮ በሽታ መገለጫ ናቸው የሚሉት የሥነ ልቦና ባለሙያዎች በኢትዮጵያም እነዚህ የባህሪ ጉድለቶች በፖለቲከኞችና በአክቲቪስቶች እየተስፋፉ መጥተዋል፡፡ አስተሳሰቦቹና ድርጊቶቹ... Read more »

የሕዝብ ቁጥር መረጃና ምርጫ

ከአስር ዓመት በፊት የተካሄደ የሕዝብና ቤት ቆጠራን ይዞ በ2012 ዓ.ም ነፃና ገለልተኛ ምርጫ አካሂዳለሁ ማለትና የምርጫ ክልሎችን ወስኖ ወደ ምርጫ መግባት ተገቢ አለመሆኑን ምሁራን ይናገራሉ፡፡ አንዳንዶች ደግሞ በሳይንሳዊ የሕዝብ ቁጥር ትንበያ ምርጫውን... Read more »

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾመ

 – ከ40 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ  አዲስ አበባ፡- የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾመ። የ2012 የክልሉ መንግሥት 40 ቢሊዮን 56ሚሊዮን 938ሺ826 በጀት አጸደቀ፡፡ የክልሉ... Read more »

በ2012 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት እንዳይስተጓጎል ጠንካራ ሥራ ተሰርቷል

አዲስ አበባ፡- መጪው የ2012 ዓ.ም በሀገሪቱ የተለያዩ ኩነቶች የሚከናወኑበት በመሆኑ ከዚያ ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የትምህርት መስተጓጎል እንዲሁም አላስፈላጊ ሁከቶች እንዳይከሰት ጠንካራ ሥራ መሰራቱን የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡... Read more »

በክልሉየሚገኙ የዳስ ትምህርት ቤቶችን ባለሀብቶች ወደ ሕንፃ ሊቀይሯቸው ነው

 ባህርዳር፡- የአማራ ክልል ተወላጅ ባለሀብቶች በክልሉ ሁለት ዞኖች ላይ የሚገኙ 12 የዳስ ትምህርት ቤቶችን በዘመናዊ ሕንፃ ሊተኳቸው መሆኑን አስታወቁ፡፡ የክልሉ ተወላጅ ባለሀብቶች ሰሞኑን በባህርዳር ከተማ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ከአቶ ጥሩነህ ተመስገንና ከሌሎች... Read more »

የሕገ ወጥ ደላሎች ሰንሰለት የሽንኩርት ዋጋን አባብሷል

አዲስ አበባ፡- የሕገ ወጥ ደላሎች ሰንሰለት መርዘም የሽንኩርት ዋጋ ከምንጊዜውም በላይ እንዲወጣና ሸማቹ እንዲማረር እያደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በምሥራቅ ሸዋ ቦራ ወረዳ በማሊማ ቀበሌ ነዋሪና ሽንኩርት አምራች የሆነው ወጣት አማኑኤል ለማ በተለይ ለአዲስ... Read more »