ችግሮችን ወደ ዕድል የቀየረ ጉዞ

ገና ከጠዋቱ በለጋነት ዕድሜው በርካታ የሕይወት ውጣ ውረዶችን አሳልፏል። ባልጠና የልጅነት አቅሙ ከእናትና አባቱ ቤት ጀምሮ በሥራ ተጠምዷል። በተለይም አዲስ አበባ ከተማ ካሉት አጎቱ ቤት በኖረበት ጊዜ ሁሉ የተለያዩ የሥራ ጫናዎችን መቋቋም... Read more »

ከልጅነት እስከ ዕውቀት በቡና ልማት

ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት ሆኖ ዘመናትን ያስቆጠረው አሁንም የጀርባ አጥንት መሆኑን አጠናክሮ የቀጠለው የኢትዮጵያ ቡና በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆኗል። በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለቡና ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት በመሰጠቱ ዘርፉ ከዕለት ዕለት እየተሻሻለ... Read more »

‹‹በምርት ጥራት ዓለም አቀፍ ገበያን መቀላቀል ይቻላል›› ኢንተርፕርነር ቤተልሔም ጥላሁን

ተወልዳ ባደገችበት አዲስ አበባ ከተማ ትምህርቷንም ተከታትላለች:: ዛሬ የወጣትነት ዕድሜ ክልልን ተሻግራ ባለትዳርና የሶስት ልጆች እናት ብትሆንም ለሥራ ያላት ሞራል እና ንቁ ስሜት ቅልጥፍጥፍ ካለው የሰውነት አቋሟ ጋር ተባብሮ ገና በአፍላ የወጣትነት... Read more »

ተፈጥሯዊ በሆኑ ምርቶች ሁለንተናዊ ጥቅም

ኢትዮጵያ በተፈጥሮ የታደለች ውብ ሀገር ስለመሆኗ በብዙ የታደለችና እልፍ ምስክሮችም ያሏት ናት፡፡ የአየር ንብረቷን ጨምሮ ተፈጥሮ በእጅጉ ያደላት ኢትዮጵያ በተለይም ሀገረሰብ በሆኑ በርካታ የባህል እሴቶቿና ዘመን ተሻጋሪ በሆኑ ሀገር በቀል የዕውቀት ዘርፎቿ... Read more »

ባህላዊ የአስተራረስ ዘዴ እየተከተለ ያለውን የግብርና ዘርፍ ለመቀየር

ግብርና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት ከመሆኑም በላይ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር ዋና አንቀሳቃሽ ሞተር ነው። የግብርና ዘርፍ ከጠቅላላ አገራዊ ምርት ጂዲፒ 40 በመቶ ድርሻ ሲኖረው አገሪቱ ከምታገኘው ዓመታዊ የውጭ ምንዛሪ... Read more »

አጋጣሚን ወደ ስራ የቀየሩ ባለሙያ

ተወልደው ያደጉት እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ነው። የ12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት ከገቡ በኋላ የደረጃ አራት ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ከትምህርታቸው ጎን ለጎንም በግላቸው የልብስ ስፌት ሙያን ከፋሽን ዲዛይን ጋር... Read more »

ከፔሮል ማዶ አሻግሮ የቃኘ ጥረት

በሥራ ዓለም ፔሮል ላይ ፈርሞ የወር ደመወዝተኛ መሆን የአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ዕጣ ፈንታ ነው።በዚህ ዕጣ ፈንታ እሽክርክሪት ውስጥም በወር የሚገኘው ገንዘብ ከባለቤቱ ጋር ሊቆይ የሚችለው ቢበዛ በወሩ የመጀመሪያ ሳምንት ብቻ ነው።ምክንያቱም የቤት ኪራዩን... Read more »

ጥረት ለውጤት

የግልና የአካባቢን ንጽህና መጠበቅ ለጤና ፍቱን መድኃኒት ስለመሆኑ ዛሬ በኮሮና ዘመን በብዙ ቢነገርም ከጥንት ከጠዋቱ ኢትዮጵያውያን ከእንዶድ ቅጠል ጀምረው ሳሙናን ሰርተው የግል ንጽህናቸውን ጠብቀዋል። በየዘመኑ ሌሎችንም የንጽህና መጠበቂያን አገልግሎት ላይ አውለዋል። ሞራን... Read more »

ቀርከሀ ጌጥም ሀብትም

ከአንድ ሺ 500 በላይ አገልግሎቶችን መስጠት የሚችለውን የቀርከሃ ተክል ህንድ፣ ቻይና፣ ጃፓን እና ሌሎች ሀገራት በአግባቡ እየተጠቀሙት ይገኛሉ። ሀገራቱ ቀርከሃን በመጠቀም የተለያዩ ቁሳቁሶችን ከመስራት ባለፈም ለመድኃኒት ቅመማ እንዲሁም ዘመን ተሻጋሪ ድልድዮችን እየሰሩበት... Read more »

‹‹የሰው ልጅ ያለምግብ ሰባት፣ ያለ ውሃ ሦስት ቀን ይኖራል፤ ያለ ተስፋ ግን ሦስት ደቂቃ መኖር አይችልም››አቶ በዳዳ ገመቹ

የአረንጓዴና የልምላሜ ምሳሌዎች ናቸው ከሚባሉት የአገሪቷ አካባቢዎች አንዱ በሆነው በኦሮሚያ ክልል አርሲ በቆጂ አካባቢ ተወልደው አድገዋል።እስከ ስምንተኛ ክፍል ትምህርታቸውንም እጅግ ዝቅተኛ ገቢ ካላቸውና ድሃ ከሚባሉት አርሶአደር ቤተሰቦቻቸው ጉያ ሆነው ተከታትለዋል።ከስምንተኛ ክፍል ትምህርት... Read more »