የተጀመረውን የሠላም መንገድ የበለጠ ፍሬያማ እንዲሆን

 ዓለማችን ከተፈጠረችበት ጊዜ አንስቶ እጅግ በጣም አስከፊ ሁኔታዎችን አሳልፋለች። አንዳንዶች በታሪክ ምዕራፍ ተከፋፍለው ተፅፈዋል፤ ሌሎች ደግሞ ትኩረት ሳይሰጣቸው አሊያም ሆን ተብለው ታልፈዋል። እነዚህ የታሪክ ምዕራፎች ሲከፈቱ ብዙ ነገሮች ይታያሉ፤ ይሰማሉ። በነዚህ ታሪኮች... Read more »

የሠላም ስምምነቱ ሠላም የነሳቸው የሞት ነጋዴዎች!

በደቡብ አፍሪካ የሰሜኑ ጦርነት በሠላም መቋጨት የሚያስችል የሠላም ሥምምነት ተፈርሟል። ያውም በአፍሪካውያን አደራዳሪዎች (ድርድሩን ከአፍሪካ እጅ ለማስወጣት ብዙ ጥረት ቢደረግም፤ አፍሪካዊ ሃሳብ ማሸነፍ ችሏል)። ይህም ስምምነት በብዙ መልኩ ታሪካዊ ያደርገዋል፤ በተለይ ለኢትዮጵያውያን።... Read more »

“ ለሰላም ላባችንን ብናፈስ እናተርፋለን ! “

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ በአርባ ምንጭ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ላይ እያሉ ባስተላለፉት መልዕክት ፤ “… አሁንም ለሰላም ላባችንን ብናፈስስ፣ በጦርነት የወደሙብንን አካባቢዎች መልሶ ለመገንባት ካለን ላይ ብናዋጣ እናተርፋለን እንጂ... Read more »

የልማት ደመና ይምጣ ፤ የጥፋት መና ይውጣ

ያለንበት ወቅት መጸው ይባላል፤ መጸው የመኸር ሰብል የሚያፈራበት፣ ሰብሉ ታጭዶ፣ ተወቅቶ፣ ፍሬው ደግሞ ከገለባው መለየት የሚጀመርበት ነው። ፍሬው ከገለባው የሚለየው ደግሞ በንፋስ አማካይነት ነው። መጸው የንፋስ ጊዜ መሆኑም ለዚህ ይጠቅማል። በዚህ ወቅት... Read more »

ዕርቀ ሰላም ደም ያድርቅ

ክፍል ሁለት “ሰላምን ግዛት እንጂ አትሽጣት!” ይህ አገላለጽ በብዙ ሀገራት ቋንቋ ውስጥ የተለመደ ብሂል ነው፡፡ ዓለማችን በሰላም ውላ እንዳታድር ብዙ የሚያባንኗትን ፈተናዎች እንደተጋፈጠች ዘመኗን በመፍጀት ላይ ትገኛለች፡፡ በብብቷ አቅፋ የያዘቻቸው ልጆቿም የፈተናዋ... Read more »

ሰላም ተናፋቂዋ ጉዳያችን!

የአገራችን መንግሥትና የሕወሓት እርቅ በደቡብ አፍሪካ ተፈራረሙ ተብሎ ሲነገርና ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ዜና ሲሆን እንደብዙ ኢትዮጵያውያን ግራ ተጋባሁ።ምን እንደሆነ የማላውቀውም ስሜት ተሰማኝ። ምክንያቱም ከሁለት ሶስት ቀናት በፊት ከምዕራባውያን ማስፈራሪያና ፍራቻን የሚያጭሩ የሚመስሉ... Read more »

ወቅቱ የሰላም ድምጾችን ብቻ ለመስማት የምንገደድበት ነው

የሰላም ድምጽ ከሰማን እነሆ አንድ ሳምንት አለፈን ! በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል ለሁለት ዓመታት ያህል ስንሰማውና ስናየው የቆየነው አሰቃቂና አውዳሚ ጦርነት እልባት አግኝቶ ልክ በሁለተኛው ዓመት ዋዜማ ከወደ ደቡብ አፍሪካ አስደሳች ዜና ሰምተናል፡፡... Read more »

አዲስ የታሪክ ምዕራፍ

ኢትዮጵያ ከኖረችባቸው ከ3ሺ በላይ ዓመታት አብዛኞቹን በጦርነት እንዳሳለፈች የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። በእነዚህ የጦርነት ዓመታትም ኢትዮጵያ ከነበረችበት የገናናነት ታሪክ ፍጹም ወደ ሆነ ድህነትና ኋላ ቀርነት አዘቅዝቃለች። በዓለም ላይ ግዙፍ የነበሩት የአክሱምና የዛግዌ ስልጣኔዎች... Read more »

የሰላም ስምምነቱን ወደ ዘላቂ እርቅ ለመቀየር

 እውነት ለመናገር ከጦርነቱ ሀንጎቨርና ድባብ መውጣት ፈታኝ ሆኖ ነው ያገኘሁት። በአስፕሪን ወይም በ«እንደ ወረደ ቡና» በቀላሉ የሚፈወስ አይደለም። እንደ ግለሰብ ሽግግሩ እንዲህ የከበደኝ፤ እንደ አገርና ሕዝብ ምን ያህል ሊከብድ እንደሚችል አስቡት። ስለሆነም... Read more »

 ዕርቀ ሰላም ደም ያድርቅ

(ክፍል አንድ) ትዝብተ ሰብእ፤ በሰዋዊ የባህርያችን ትዝብት እንንደርደር። መራር ነገር ወደ ሆድ፣ ወደ ልብም ሆነ ወደ ስሜት ዘልቆ ለመግባት በእጅጉ ይገዳደራል። የልብንና የስሜትን ተግዳሮት ጉዳይ ወደ ኋላ ግድም ስለምንመለስበት ለጊዜው ወደ ሆድ... Read more »