‹‹ሀገራዊ መግባባት ከተፈጠረ ፖለቲካው ኢኮኖሚውን እንዲከተል የሚገደድበት ደረጃ ላይ ይደርሳል›› አቶ ብርሃነ መዋ የቀድሞ የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

 ዘለግ ያለ ቁመት ለስለስ ያለ አንደበት ያላቸው የሰባ ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ ናቸው። ለአስራ ስድስት ዓመታት ኑሯቸውን በአሜሪካ ካደረጉ በኋላ አሁን ወደ እናት ምድራቸው ተመልሰዋል። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሀረር፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደብረ... Read more »

“የውስጥ ችግርን ወደ ውጭ ወስዶ የጠላት አጀንዳ ማድረግ አሳፋሪ ነው”-አቶ ፈይሳ አራርሳ የሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አስፈፃሚ

በትምህርት ሴክተር 30 ዓመታት ሠርተዋል:: በ1982 ዓ.ም ‹‹አገርህን እወቅ›› የሚል መፅሐፍም ለህትመት አብቅተዋል:: በትምህርት ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ሆነው አገልግለዋል:: ከአገር ወጣ ብለው ተሞክሮ ወስደዋል፤ ስለቴክኖሎጂ ልምድ ተለዋውጠዋል፤ ከአንታርቲክ በስተቀር ዓለምን ዞረዋል::... Read more »

‹‹የህዳሴ ግድቡ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካንም የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስን ነው››- ዶክተር አየለ በከሬ

አሜሪካ ወደ 35 ዓመት ያህል ኖረዋል። በቆይታቸውም በመጀመርያ ተማሪ፤ ቀጥሎ አስተማሪ ሆነው አገልግለዋል። ዋና ጥናት ያደረጉት በኢትዮጵያ ፊደል ላይ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን የሠሩት የአርሜኒያ ፊደል ከኢትዮጵያ ተወሰደ ወይስ አልተወሰደም በሚል ርዕስ ላይ... Read more »

“የፓርቲዎች ማኒፌስቶ በብሬል እንዲቀርብልን ስንጠይቅ አንድ ፓርቲ ብቻ በሁለት ገጽ የስብሰባ ማንዋል ይዞልን መጥቷል”-አቶ አባይነህ ጉጆየኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌደሬሽን ዋና ዳይሬክተር

ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ብዙ ሂደቶችን አልፎ ሰኔ 14 ድምጽ የሚወሰንበት ቀን እንዲሆነ ቀን ተቆርጧል። በዚህ ሂደት ውስጥ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ተመራጭነት ምን ይመስላል፤ የተገቡ ህጋዊ መስመሮችስ በምን መልኩ እየተጓዙ ነው። እንዲሁም ወቅታዊ... Read more »

“ጠንካራና የአገሪቱን ሉዓላዊ ጥቅም በአስተማማኝ ሁኔታ የሚያስጠብቅ ባህርሃይል ነው እንዲፈርስ የተደረገው “- ኮሞዶር ዋለጻ ዋቻ የኢፌዴሪ የባህር ሃይል ምክትል አዛዥ የሎጂስቲክ ኃላፊ

የኢትዮጵያ ባህርሃይል ታሪክ የሚጀምረው ከ 3 ሺ ዓመታት በፊት መሆኑን የተለያዩ የታሪክ ድርሳናት ላይ ተጽፎ ይገኛል። ይህም ቢሆን ግን ባህርሃይል በኢትዮጵያ በዘመናዊ መልክ የተቋቋመው እኤአ በ1956 በአጼ ሃይለስላሴ ዘመነመንግስት በምጽዋ ወደብ ላይ... Read more »

‹‹የሶስተኛው ዓለም አገራትን አንገት የሚጎትቱበት አንዱ ገመድ በሰብዓዊ መብት ስም የሚያደርጉት አካሄድ ነው››-አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የቀድሞው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር

ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ተከታታይ ወራት ልታሳካ የወጠነቻቸው ሁለት ብርቱ ጉዳዮች አሏት-ምርጫና ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ ሙሌት። ይሁንና እነዚህን ሁለት ትልልቅ ክዋኔዎች ለመተግበር የማንንም ፈቃድና እገዛ ሳትጠይቅ እያከናወነች ትገኛለች። ባለመጠየቋና አቃተኝ ብላም ባለማቆሟ እድገቷን... Read more »

‹‹ግብጾች የሚፈልጉት መጪው የኢትዮጵያ ትውልድ አባይ ላይ ሌላ ግድብ እንዳይገነባ የሚያስር አንቀጽ ማኖር ነው››- ዶክተር ሽፈራው ሙለታ በአ.አ.ዩ. የመካነ ልማት ጥናት ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር

 በቤኒሻንጉል ጉምዝ ጉባ አካባቢ ከዛሬ አስር ዓመት የተጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሊጠናቀቅ ከጫፍ ደርሷል፤ በስፍራው የሚገኙ ሰራተኞች ዛሬም ደቂቃዎች ሳይባክኑ በመስራት ላይ ሲሆኑ፤ ከወራት በኋላም የብርሃን ጭላንጭል ሊያሳየን ተቃርቧል። በስፍራው ያሉ... Read more »

“ከአሁን በኋላ በትናንቱ ሳይሆን በዛሬው ሥራችን በነገው ተስፋችን እንደምንኖር ልንረዳ ይገባል”- ሌተናል ጀነራል ዮሐንስ ገብረመስቀል የትግራይ ክልል ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ

ህወሓት የሰራው ሥራ ትግራይን በብዙ ውጣውረዶች ውስጥ ያሳለፈና አሁንም ድረስ ወደነበረችበት ሁኔታ እንዳትመለስ ያደረጋት እንደሆነ መናገር ለቀባሪው ማርዳት ቢሆንም ኮማንድ ፖስቱ ተቋቁሞ ምን አይነት ለውጦች እንዳሉ፤ ምን ፈተናዎች እየገጠሙ እንደሆነና ማን ምንን... Read more »

‹‹እኛ ኢትዮጵያዊያን ጠላት የነበረውን ጣሊያንን ሳይቀር አቅፈን ከእንግሊዞች የታደግን ነን›› – ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት

በጣሊያን የወረራ ዘመን ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማዋ ከታጠፈ፣ ሉዓላዊነቷ ከተደፈረ አምስት ዓመታት በኋላ ነፃነቷን ካስመለሰች እንሆ 80ኛ ዓመቷን አስቆጠረች። ሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ንጉሰ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በአርበኞች ብርታትና መስዋዕትነት የጣሊያን... Read more »

‹‹ባልተገነባ ትውልድ የሚገነባ አገር ሁሉ ይፈርሣል››- አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ

በአገራችን ሲናገሩ ከሚደመጡና፤ ብዙዎችም ቃላቸውን ሰምተው ከሚተገብሩላቸው ወጣት የሃይማኖት አባቶች አንዱ ናቸው። ከሃይማኖታዊ አስተምህሮም ባሻገር በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ በተለይ ወጣቱን ለማስተማር በሚያደርጉት ጥረት ይታወቃሉ፤ በዚህም በተለያዩ ሚዲያዎች ላይ በመቅረብ ብቻ ሳይሆን... Read more »