ቻይና ካናዳውያንን በሞት ቀጣች

ቻይና በአደንዛዥ እጽ ወንጀል ሳቢያ አራት ካናዳውያንን በሞት መቅጣቷን የካናዳ ባለሥልጣን አስታወቀ። የተገደሉት ሁሉም ግለሰቦች ጥምር ዜግነት የነበራቸው ሲሆን ማንነታቸውም ይፋ እንዳልተደረገ የካናዳ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሜላኒ ጆሊ መናገራቸው ተሰምቷል። በሀገረ ካናዳ... Read more »

ሩሲያ በዩክሬን የኃይል ማመንጫ ላይ ጥቃት እንደማታደርስ አሳወቀች

ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ማክሰኞ ዕለት ከአቻቸው ትራምፕ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት ሩሲያ የዩክሬንን የኃይል ማመንጫ እንደማትመታ አሳውቀዋል:: ፑቲን የኃይል ማመንጫውን ላለመምታት ከትራምፕ ጋር መስማማት ላይ ቢደርሱም በፍጥነት ተግባራዊ እንዲደረግ እንቅስቃሴ የተጀመረለትን የተኩስ... Read more »

በአሜሪካ 8 ግዛቶችን በመታው አውሎ ንፋስ የብዙ ሰዎች ሕይወት አለፈ

በምሥራቅ እና ምዕራባዊ የአሜሪካ ክፍል በተከሰተ ከፍተኛ አውሎ ንፋስ የ42 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በንብረት ላይም ከባድ ውድመትንም አስከትሏል። አቧራ የቀላቀለው እና ሰደድ እሳትን ያስከተለው አውሎ ንፋስ በ8 ግዛቶች ላይ ውድመትን አድርሷል። ሚዙሪ፣... Read more »

ትራምፕ ከፑቲን ጋር ቢግባቡም በቀጣይ የሚሠራባቸው ጉዳዮች መኖራቸውን ገለጹ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ከሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ሊያደርጉት ካሰቡት የስልክ ውይይት በፊት በበርካታ ነጥቦች ላይ ስምምነት ላይ ቢደርሱም በቀጣይ የሚሠራባቸው ጉዳዮች መኖራቸውን ገለጹ። ትራምፕ ማክሰኞ ጠዋት... Read more »

ትራምፕ ከፑቲን ጋር ውጤታማ ውይይት አድርጌያለሁ አሉ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ሀገራቸው በዩክሬን ጦርነት ዙሪያ ባቀረበችው የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ያደረጉትን ውይይት “ጥሩ እና ውጤታማ” ሲሉ አደነቁ። ይህ የሆነው ፑቲን እና የአሜሪካው ልዑክ ስቲቭ... Read more »

ፑቲን ለተኩስ አቁም ስምምነቱ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጡ

ፑቲን ከዩክሬን ጋር ለሚደረግ የተኩስ አቁም ከበድ ያሉ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጡ፡፡የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዩክሬን ጋር እንዲደረስ የታቀደውን የተኩስ አቁም ሃሳብ እንደሚስማሙበት ቢገልጹም፤ በርካታ “ጥያቄዎች” የጫሩ ከባድ ቅድመ ሁኔታዎችን ማስቀመጣቸው ተገልጿል። የሩሲያው... Read more »

የኤች አይ ቪ መከላከያ ክትባት ወሳኝ የደህንነት ማረጋገጫ ሙከራን አለፈ

የኤች አይ ቪ ቫይረስን ይከላከላል የተባለው እና በየዓመቱ የሚሰጠው ክትባት ከደህንነት አኳያ አስተማማኝ መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችለውን የመጀመሪያ ደረጃ ወሳኝ ሂደት ማለፉን ተመራማሪዎች ገለጹ፡፡ ሌናካፓቪር የተባለው ይህ የጸረ ኤች አይ ቪ ክትባት ቫይረሱ... Read more »

የኤክስ ደንበኞች ገጹን መክፈት እንዳልቻሉ ተገለጸ

ኤክስ በአሜሪካ እና በዩናይትድ ኪንግደም ባሉ ግዛቶች ሥራ አቋርጦ እንደነበር ተገለጸ፡፡ ከትናንት በስቲያ እንደታወቀው ከሆነ የማህበራዊ ሚዲያ ገጹ መሥራት አቁሞ እንደነበር ሲገለጽ ፤በዚህም በሺዎች የሚቆጠሩ ደንበኞቹ ኤክስን መክፈት እንዳልቻሉ ተገልጿል፡፡ በኤለን መስክ... Read more »

አሜሪካ በአልሞ ተኳሾች የሚፈጸም የሞት ቅጣትን ዳግም ጀመረች

የማህበራዊ ትስስር ገጾች ከዋናዎቹ መገናኛ ብዙኃን (ሜይንስትሪም ሚዲያዎች) ጋር ቦታ የተቀያየሩ ይመስላል:: ማህበራዊ ገጾች ሊሠሩት የሚገባውን እንቶ ፈንቶና ዋዛ ፈዛዛ የሆኑ ቀላል ነገሮችን ዋናዎቹ መገናኛ ብዙኃን ላይ፤ በተቃራኒው ደግሞ ጠንካራ የሆኑ ፖለቲካዊ፣... Read more »

 ዘለንስኪ ሀገራቸው በቀጣይ ከአሜሪካ ጋር ውጤታማ ውይይት እንደምታደርግ ተናገሩ

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ዘለንስኪ በመጪው ሳምንት በሳውዲ ዓረቢያ ሀገራቸው ዩክሬን ከአሜሪካ ጋር ልታደርገው ያቀደችውን ውይይት ‹ትርጉም ያለው› እንደሚሆን ተስፋ መሰነቃቸው ተገለጸ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሳውዲ ዓረቢያ ቢገኙም በውይይቱ የማይሳተፉ እንደሆነ ሲታወቅ ሀገራቸው ዩክሬን አስቸኳይ... Read more »