አይቀሬው የደቡብ እስያ ጦርነት

የአልጀዚራ ዘገባ እንደሚያሳየው እ.አ.አ የካቲት 14 ቀን 2019 በፓኪስታን ፓሉዋማ ግዛት ውስጥ ጃኢሽ ኢ መሀመድ ተብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን ባደረሰው ጥቃት 40 የህንድ ወታደሮች ተገድለዋል፡፡ ይህ ሁኔታ በህንድና በፓኪስታን መካከል የነበረውን ቁርሾ... Read more »

የአልጄሪያዊያንን ቁጣ የቀሰቀሰው የፕሬዚደንት ቡተፍሊካ ውሳኔ

እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2012 ለሁለት ዓመታት ከታየው መጠነኛ ተቃውሞ ውጪ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የአልጄሪያ መንግሥትና መሪ ይህ ነው የሚባል ከባድ ህዝባዊ ተቃውሞ አጋጥሟቸው አያውቅም፡፡ አብዛኞቹን የመካከለኛ ምስራቅና የሰሜን አፍሪቃ ሀገራትን ያፈራረሰውና... Read more »

አሜሪካ በዚምባብዌ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ለአንድ ዓመት አራዝማለች

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በዚምባብዌ ላይ ጥላው የነበረውን ማዕቀብ ለተጨማሪ አንድ ዓመት አራዝመውታል፡ ፡ የፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ አዲሱ መንግሥት በአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ ላይ አደጋየደቀኑ ርምጃዎችን እየወሰደ በመሆኑ ማዕቀቡ መራዘሙን ፕሬዚዳንት ትራምፕ ተናግረዋል፡፡... Read more »

የሳዑዲ አረቢያ የ‹‹ፀረ-ሽብር›› ሕግና የመንግሥታቱ ድርጅት ክስ

ሳዑዲ አረቢያ በአገሪቱ መንግሥት ላይ ትችትና ተቃውሞ የሚሰነዝሩ ግለሰቦችን በፀረሽብር ሕግ ሽፋን እያፈነችና መብታቸውንም እየጣሰች ነው፣ ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተቃውሞ አቅርቦባታል፡፡ የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ካውንስል (UN Human Rights Council) ሰሞኑን በጄኔቫ... Read more »

የእስራኤል ምርጫና የኔታኒያሁ ፈተና

የእስራኤል አገራዊ ምርጫ ሊካሄድ የአምስት ሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርተውታል። በአሁኑ ወቅትም የምርጫው ተፋላሚዎች በይፋ ታውቀዋል። ቀጣዩ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትርም ቤኒያሚን ኔታኒያሁ አሊያም ቤን ጋንቴዝ መሆናቸው እርግጥ ሆኗል። ከሁሉም በላይ የዘንድሮው ምርጫ ፍልሚያው... Read more »

የኬንያ ዜጎች የግል መረጃ በህግ የተጠበቀ አይደለም

እአአ 2017 በኬንያ በተካሄደው የፕሬዚዳንት ምርጫ ተጭበርብሯል በመባሉ የአገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የምርጫ ኮሚሽኑ ይፋ ያደረገውን ውጤት ባስገራሚ ሁኔታ መሻሩ ይታወሳል፡፡ በኬንያ በተካሄደው ምርጫ ውጤቱ ይፋ ከመሆኑ አስቀድሞ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በቀጥታ እያሰራጩ... Read more »

እልባት አልባው የዶናልድ ትራምፕና የኪም ጆንግ ውይይት

የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ዩን በኒውክለር ምክንያት የገቡበትን ፍጥጫ አስመልክቶ ሁለተኛውን ዙር ውይይት በቬትናም ዋና ከተማ ሀኖይ በፈረንጆቹ አቆጣጠር የካቲት 27 እና 28 2019  ያካሄዱ ቢሆንም፤ ትናንት... Read more »

የዓድዋ ድል በዓለም መገናኛ ብዙኃን

የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ኢትዮጵያ በኢጣሊያ ላይ የተቀዳጀችው የዓድዋ ድል እስከ ዛሬ ድረስ የበርካታ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበ ጉዳይ ሆኖ ዘልቋል፡፡ መገናኛ ብዙኃኑ ድሉ የተገኘበትን መንገድና ለኢትዮጵያ የነበረውን ፋይዳ... Read more »

ዶናልድ ትራምፕና ኪም ጆንግ በቬየትናም

የዩናይትድ ስቴት ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ዩን በኒውክለር ምክንያት የገቡበትን ፍጥጫ አስመልክቶ ሁለተኛውን ዙር ውይይት በቬትናም ዋና ከተማ ሀኖይ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ቢቢሲ አልጀዚራንና ሌሎች ዓለም አቀፍ የመገናኛ... Read more »

በናይጄሪያ ምርጫ ሙሀማዱ ቡሀሪ አሸነፉ

የናይጄሪያው ፕሬዚደንት ሙሀማዱ ቡሀሪ  ከፍተኛ ውዝግብ ሲያስነሳ የነበረውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን የሀገሪቱን የምርጫ ኮሚሽንን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ባለፈው ቅዳሜ  የተካሄደው የናይጄሪያ አጠቃላይ የምርጫ  ውጤት ቡሀሪን  ለሁለተኛ የአራት ዓመት የሥልጣን ዘመን የሚያቆያቸው  ሆኗል፡፡ ... Read more »