የሞተር ሳይክሎቹ ነገር…

ከቢሮዬ ብዙም በማይርቁ ህንፃዎች፣ በየፎቁ ማረፊያ ላይ ዘወትር የሚታየው የቡና አቀራረብ ይማርካል። እሱን ተከትሎ በወጉ ከሚቆላው ቡና ለአፍንጫ የሚደርሰው ልዩ መዓዛ ፣ የሻይ ቅመም ሽታ … ብቻ ምን አለፋችሁ ቦታውን አልፎ ለመሄድ... Read more »

‹‹መቀመጥ መቆመጥ››

ድርጅታችን ከጤና ተቋማት ጋር በመተባበር በየጊዜው ለሠራተኞቹ የጤና ምርምራ ዕድሎችን ያመቻቻል:: በቅርቡም ከአንድ የጤና ተቋም ጋር በመነጋገር የተለያየ አይነት የጤና ምርመራዎች ተደርገዋል:: ከዓመታት በፊትም የአካል ደህንነት (General Wellness) ላይ የሚያተኩር ሥልጠና ተሰጥቶ... Read more »

 የደብተር ሽፋን

ትምህርት በተጀመረበት ሳምንት ከአንድ የቤተሰብ አባል ጋር ሆነን ለዘመድ ልጆች ደብተር ለመግዛት በየሱቆች ዞር ዞር እያልን ነበር። ከአንደኛው ሱቅ ገዝቶ መጣ። የደብተሮችን ሽፋን እያየን እኛ ስንማር ከነበሩት ጋር እያነፃፀርን ነበር። እሱ የሒሳብ... Read more »

‹‹ እንኳንም ቀረብሽ … ››

መቼም ዘንድሮ ይህ ማኅበራዊ ሚዲያ ይሉት ጉዳይ አያሳየን የለም። ሰሞኑን ከአንዲት ወዳጄ ገጽ ደርሶ ያየሁት አንድ ወሬ በእጅጉ ሲያስደንቀኝ ከረመ። ነገሩ እንዲህ ነው። አንድ ከፍ ያለ ባለ ክሬም ኬክ ዙሪያው በቀለማት ደምቆ... Read more »

 ድንገተኛ ታዋቂነት ብቻውን ሲመጣ

‹‹አታሞ በሰው እጅ ያምር፤ ሲይዙት ያደናግር›› የሚባለው አባባል በየአጋጣሚዎች ልንጠቀመው የሚያስገድድ ገላጭ አባባል ነው። ‹‹ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው›› የሚለውም ይተካዋል። የእነዚህ ሁለት ምሳሌያዊ አነጋገሮች ትርጉም፤ እኛ ልናደርገው የማንችለውን ነገር፣ ሌላ ሰው ሲያደርገው... Read more »

 ምስቅልቅሏ አዲስ አበባ

‹‹አዲስ አበባ ሁሉም ነገር ብዙ ነው›› አለ ሰለሞን ደሬሳ የሚል ጽሑፍ ከአንድ መጽሔት ላይ አንብቤ ነበር:: በሄድኩባቸው የማህበራዊ አገልግሎት ማግኛ ቦታዎች ሁሉ ይህ የሰለሞን ደሬሳ አገላለጽ ትዝ ይለኛል:: አዲስ አበባ ሁሉም ነገር... Read more »

በአውቶቡሱ ጉዞ …

አንዳንዴ አንዳንድ ቀን ያስገርማል። ዕለቱን መለስ ብለው በቃኙት ጊዜ በአስገራሚ ገጠመኞች የተሞላ ነው። እንዲህ ሲሆን ደግሞ ማስደነቁን የምናስበው ቀኑ ካለፈ አልያም ሁኔታዎች ከተረሱ በኋላ ሊሆን ይችላል። አንዳንዴ ታዲያ በ‹‹ነበር›› እናወሳቸዋለን። ጥቂቶቹ እያስገረሙን፣... Read more »

 በዲጂታል ዓለም ወረቀት ለምን ተወደደ?

ብዙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በወረቀት ዋጋ ውድነት ምክንያት ከገበያ ውጭ ሆነዋል። ፀሐፊዎች በወረቀት ዋጋ ውድነት ምክንያት መጽሐፍ ማሳተም እየቻሉ አይደለም። የጋዜጣና መጽሔት መሸጫ ዋጋ ሲጨመር አንባቢው ለመግዛት ይቸገራል። መጽሐፍ አሳትሞ ለመሸጥ ከመሸጫ ዋጋው... Read more »

የማን ጀርባ ይጠናል?

በዘመነ ኢህአዴግ ይቺ ቃል በጣም ታዋቂ ነበረች። በቀልዱም በቁም ነገሩም ‹‹ጀርባው ይጠና›› የሚለው ቃል በተደጋጋሚ አገልግሎት ላይ ይውል ነበር። ቀልዶች የተፈጠሩት የየተቋማቱ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በውሃ ቀጠነ ምክንያት ሁሉ የዓይኑ ቀለም ያላማራቸውን... Read more »

ትኩረት ለሙያ ትምህርቶች

የመስከረም ወር የትምህርት መጀመሪያ ወር ነውና ትምህርታዊ አጀንዳዎች ይበዛሉ፡፡ በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የተለመደው የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ እንዲሁም የቅድመ ምረቃ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ብቻ አይደለም አጀንዳ የሆነው፡፡ የድህረ ምረቃ ትምህርትም... Read more »