ተፈጥሮን የሚቆጣጠሩ እና ተፈጥሮ የምትቆጣጠራቸው

በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበረ የጂኦግራፊ ፅንሰ ሀሳብ የአካባቢ ውሳኔ (Environmen­tal determinism) የሚባል ነበር፡፡ አካባቢ (ተፈጥሮ) የሰውን ልጅ ሕይወት ሲቆጣጠር ማለት ነው፡፡ የዚህ ተቃራኒ ደግሞ አካባቢን መቆጣጠር (Environmen­tal Possibilism) ይባል ነበር፡፡... Read more »

ተፈጥሮን የሚቆጣጠሩ እና ተፈጥሮ የምትቆጣጠራቸው

በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበረ የጂኦግራፊ ፅንሰ ሀሳብ የአካባቢ ውሳኔ (Environmental determinism) የሚባል ነበር፡፡ አካባቢ (ተፈጥሮ) የሰውን ልጅ ሕይወት ሲቆጣጠር ማለት ነው፡፡ የዚህ ተቃራኒ ደግሞ አካባቢን መቆጣጠር (Environmental Possibilism) ይባል ነበር፡፡... Read more »

ተሠርተው ካላለቁ ፈርሰው ቢያልቁ!

አንዳንድ ሙያዊ ነገሮች ለተራው ዜጋ ግልጽ አይሆኑም። ከእነዚህ ሙያዊ ነገሮች በተደጋጋሚ ጥያቄ የሚፈጥርብኝ የመንገዶች ግንባታ ነገር ነው። አንዳንድ መንገዶች ሲፈርሱ ሳይ በተሻለ ጥራት በአዲስ መልክ ሊሠሩ ነው ብዬ አስባለሁ። ከዛሬ ነገ የሚያልቁበትን... Read more »

 ሲያከብሩን እንከበር!

በዚህ ሳምንት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩት የቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ ስም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ሲታወስ ነበር:: በተለይም ‹‹ሲጂቲኤን›› የተባለው ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ሰፋ ያለ ሐተታ ሠርቶ ነበር:: ሌሎች ዓለም አቀፍ መገናኛ... Read more »

 የጥበበኛ ተብዬ ጥበበኞቹ ጥበብ እስከ ምን?

አንዳንዴ ነገሮች ከመስመር ባለፉ ጊዜ በእጅጉ ያስተዛዝባሉ፡፡ እንዲህ አይነት አጋጣሚዎች ደግሞ የሰውን ልክና ማንነት ጭምር የሚጠቁሙ ናቸው። ሁሌም ቢሆን ለአንድ ጉዳይ ልኬታ ሲበጅለት፣ መስመር ሲዘረጋለት አመኔታው ይጎላል፡፡ አንዳንዶች ግን አጋጣሚውን ባገኙ ጊዜ... Read more »

ጥምቀትን የሚያስታውሱኝ ሙስሊም አባት

ከሦስት ዓመታት በፊት የጥምቀት ዕለት ነው። ከወሰን ወደ ሲኤምሲ ሚካኤል የሚወርደው ሰፊ አስፋልት መንገድ ግራ ቀኝ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዓርማ ያለባቸው ባንዲራዎች ተሰቅለዋል፡፡ ከሰዓት፣ 8፡00 አካባቢ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ከሲኤምሲ ወደ ወሰን... Read more »

 ሁሉም ባህሎቻችን የሁላችንም ናቸው

የፊታችን ቅዳሜ ጥምቀት ነው፡፡ በጃን ሜዳ ኢትዮጵያን እናያለን፡፡ እርግጥ ነው በዓሉ ሃይማኖታዊ ነው፡፡ በጃን ሜዳ የሚታየው ግን ሁለቱም ነው፡፡ ከትሪቡኑ ጊቢ የዲያቆናትና ካህናት ዝማሬዎችና ሌሎች ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ይከወናሉ፡፡ ጃን ሜዳ ከመግቢያ በሮች... Read more »

ተንቀሳቃሽ ጭፈራ ቤቶች

የገባሁበት ታክሲ ከቦሌ ወደ ፒያሳ የሚያደርሰውን ነበር:: ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሊሆን የቀሩት ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ናቸው:: ወደ ታክሲው ስገባ ሠላም አልተሰማኝም:: በጣም ደመቅመቅ ያሉ መብራቶች (ዲምላይት) የታክሲውን ጥጋጥግ እንዲሁም መሐል ላይ ተለጥፈው... Read more »

 ትውልዱን ወደ ቀልቡ፤ አሁኑኑ!

 ኢትዮጵያ የራሷ ድንቅ ባህል፣ ትውፊት፣ ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ መንገዶች፣ ባህላዊ የዳኝነት ስርአቶች፣ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በአላት፣ ጥበባት፣ ቋንቋዎች፣ ታሪክ …. ወዘተ ያሏት ታላቅ ሀገር መሆኗ ከጥንት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ይነገራል። እነዚህ ከሀገር... Read more »

ሌባ ላ’መሉ …

ከሰሞኑ በአንድ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ አንድ ጽሑፍ ተለጥፎ አስተዋልኩ። ጽሑፉ ለዓይኖቼ አዲስ አልመስል ቢለኝ ጠጋ ብዬ አፈጠጥኩበት። አልተሳሳትኩም። ይህን ልጥፍ ከቀናት በፊት ከምንጩ በቀጥታ አንብቤዋለሁ። በነገሩ እየተገረምኩ ፊደላቱን አንድ በአንድ አነበብኳቸው። ‹‹እባክዎ!... Read more »