‹‹ ከአያያዝ ይቀደዳል፣ ከአነጋገር ይፈረዳል›› እንዲሉ አበው ማንኛውንም ጉዳይ በወጉ መጠቀም ካልቻልን ውጤቱ ሊከፋብን ይችላል። ይህን አባባል ያለ ምክንያት አላነሳሁም ። አሁን ላይ ተረቱን የሚጠቁሙ በርካታ እውነታዎች ቢያጋጥሙኝ እንጂ ። በዛሬው ትዝብቴ... Read more »
በብዙ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስለምግብ አዘገጃጀት የሚሠሩ ፕሮግራሞችን አያለሁ። አንዳንዶቹ ቋሚ የምግብ አዘገጃጀት ፕሮግራም ሲሆኑ አንዳንዶቹ ደግሞ ለሌላ ፕሮግራም ማድመቂያ የሚዘጋጁ ናቸው። መቼም የምግብ ነገር በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ያለ ነውና ምግብ ነክ ነገር... Read more »
ዕለተ- ቅዳሜ እንደተለመደው ማለዳውን ወደ ሥራ ልሄድ ከቤት ወጥቻለሁ። ቅዳሜ ለአብዛኞቹ የሥራ ቀን አይደለም። ይህ እውነት የትራንስፖርቱን ግርግር ጥቂትም ቢሆን ቀለል ያደርገዋል። አጋጣሚ ሆኖ እኔ ያለሁበት አካባቢ ከወትሮው ልማድ አይለይም። ገና በጠዋቱ... Read more »
ሰሞኑን በብዙ የአዲስ አበባ አካባቢዎች የመንገድ ማስፋፊያ ሥራዎች እየተሠሩ ስለሆነ መንገዶች ተቆፋፍረዋል። በዚህም ምክንያት የትራንስፖርት መጉላላት ተፈጥሯል። በእንዲህ አይነት አጋጣሚዎች የእኛ ሕዝብ ሕገ ወጥ ሥራ ለመሥራት ሰበብ ይፈልጋል። ‹‹የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል››... Read more »
5ኛ ክፍል እያለሁ የኅብረተሰብ መምህራችን ‹‹የሥልጣኔ ምንጩ ችግር ነው›› ብሎ የነገረን ዛሬም ድረስ በየአጋጣሚው ትዝ ይለኛል፡፡ ወዲህ ደግሞ ‹‹ችግር ብልሃትን ይወልዳል›› የሚል ሀገርኛ ብሂል አለ፡፡ የቅርብ ጊዜውን የኮቪድ-19 ክስተት ማስታወስ እንችላለን፡፡ ጭንቀት... Read more »
በአንድ አውቶብስ ውስጥ እያለሁ የተፈጠረ ክስተት ነው። እናት ልጇን አቅፋ የአውቶብሱ የመጀመሪያ ወንበር ላይ ተቀምጣለች። ልጇ እንቅልፉ መጥቷል። እያንቀላፋ በመሀል ብንን ብሎ ይነሳል። ‹‹ይኸውልህ ትተኛና አጋጭሃለሁ›› እያለች ታስፈራራዋለች። በዚህ መሀል እንቅልፍ ሸለብ... Read more »
ሰሞኑን አብዛኞቹ የከተማችን ማዕከላዊ ቦታዎች በመልሶ ግንባታ ላይ ናቸው። በየቀኑ መንገዶች ይቆፈራሉ፣ ሕንፃዎች ይፈርሳሉ፣ ዛፎች ይቆረጣሉ። ስራው ድንገት ከመጀመሩ ጋር አንዳንድ ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ይጠበቃል። ሰሞኑን በግልጽ እንደሚስተዋለውም በርካታው እግረኛና ተሽከርካሪ ባሰበው ጊዜ... Read more »
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው ሳምንት ከአዲስ አበባ ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ውይይት አድርገው ነበር፡፡ በውይይቱ ላይ ከተናገሩት አንዲት ነገር ቀልቤን ገዛችው፡፡ ለዓመታት ብሶቴን ስገልጽ የቆየሁበት ጉዳይ ነበር፡፡... Read more »
ባለፈው ማክሰኞ የካቲት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ‹‹ፌስቡክ›› የተባለው የማህበራዊ መገናኛ አውታር እና እነ ኢንስታግራም በድንገት ከአገልግሎት ውጪ ሆኑ። ብዙዎች አካውንታቸው ‹‹ሀክ›› የተደረገ መስሏቸው ግራ ተጋቡ። በድንገት ነው ‹‹ውጡ! ግቡ!›› የሚል ትዕዛዝ... Read more »
የእኛ ነገር በጣም አስገራሚ ነው። ብዙ ነገራችን የተቃረነ ነው። የምንፈልገው እና የምንሆነው ለየቅል ነው። ነገሩ ሰፊ ስለሆነ ዛሬ እሱን አንተነትንም። ብቻ ከሚያስገርሙ የእኛ ባሕሪዎች መካከል አንዱን ብቻ ዛሬ ላንሳ። እሱም ምንድን ነው... Read more »