“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

የሞተር ስፖርት አሶሴሽን በመንገድ ደኅንነት ዙሪያ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

ማርም ሲበዛ …

ጥንዶቹ የራሳቸውን ጊዜና ቦታ መርጠው ከአንድ ሆቴል ግቢ ተቀምጠዋል። ያዘዙትን ጥሬ ሥጋ ለመብላት እየተዘጋጁ ነው። አስተናጋጁ ከወዲያ ወዲህ ሲል ቆይቶ ትዕዛዛቸውን አደረሰ። ሥጋው ከትሪ ሆኖ በእንጀራ እንደተሸፈነ ከጠረጴዛቸው መሀል አረፈ። ለቁርጥ የተዘጋጀ፣... Read more »

ኑ! ጎመን ‘እናጠንዛ’

ከብሂሎቻችን መካከል ብስጭት የሚያደርገኝ ‘ሴት በዛ፣ ጎመን ጠነዛ’ የሚለው ነው። ሴቶች ሰብሰብ ሲሉ ጨዋታና ወግ ያበዛሉ ነው ነገሩ። ምንአልባት ያኔ…ማለቴ ይህ ብሂል ‘በተፈለሰፈበት’ ዘመን ሰብሰብ ብሎ ሃሳብን የመግለጥና የማውራት ልማድ ጥቅሙ አልታወቀም... Read more »

 ቅንነት ቅንነትን ይፈጥራል!

ባለፈው ሳምንት የትዝብት ዓምዳችን፤ ‹‹ቅንነት ጤና ነው›› በሚል ርዕስ ስለቅንነት የአንዳንድ አስቸጋሪ ሰዎችን ገጠመኞች እና በፈጠሩት ግርግር አገልግሎት ማግኘት አለመቻላቸውንም ጨምረን ማስነበባችን ይታወሳል:: ዛሬ ደግሞ በትህትና የተገኙ ገጠመኞችን ላስታውስ:: በ2008 ዓ.ም ነው::... Read more »

 ሞቴ ይሙት

አሮጌ መጽሐፍትን በቅናሽ ዋጋ ከሚያዞሩት “አዳፍኔን” ገዝቼ መግለጥ በጀመርኩበት አንድ ወቅት ነበር ቀልብና ጆሮዬን እንድሰጠው የሚያስገድድ ቃለ ምልልስ ላይ ትኩረቴ ያረፈው። ቃለምልልሱን በኢትዮጵያ ሬዲዮ እየሰጡ የነበሩት ደግሞ ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ነበሩ። ፕሮፌሰሩ... Read more »

የኅዳር በሽታ እንዳይለምድብን!

በተለምዶ ‹‹የሕዳር በሽታ›› እየተባለ የሚጠራ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት የተከሰተ ወረርሽኝ ነበር። ይህ የሆነው ከመቶ ምናምን ዓመታት በፊት ነው። በዘመኑ እንደ አሁኑ የረቀቀ የመመርመሪያ ቴክኖሎጂ የለም። ክስተቱ እንደ ቁጣ (መለኮታዊ ኃይል)... Read more »

 መረጃውን – በማስረጃ

የሰውልጅ ለኑሮው አመቺነት ሲል ‹‹ይበጀኛል›› ብሎ የሚመርጣቸው ወሳኝ ጉዳዮች ይኖራሉ። እነዚህ እውነታዎች ብዙ ጊዜ በሌሎች ዘንድ እንደቅንጦት ሊቆጠሩ ቢችሉም አንዳንዴ ደግሞ ከምርጫ በላይ ሆነው አስገዳጅ የሚሆኑበት አጋጣሚ ይፈጠራል፡፡ ብዙ ጊዜ በኑሮ ሂደት... Read more »

 ቅንነት ለጤና

‹‹ፍቅር ወጪ ቆጣቢ ነው›› ሲሉ ሰምቼ ነበር መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ከዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ባዘጋጀው አንድ መድረክ ላይ:: ‹‹ፍቅር ካለ አንድ እንጀራ ለዘጠኝ ይበቃል›› የሚል ሀገርኛ ብሂልም አለ:: የቁጥሩ ብዛትና የምግቡ... Read more »