በሆነ ወቅት ላይ ኢትዮጵያን ከመሩ ጠቅላይ ሚኒስትሮች አንዱ አዲስ አበባ ሰው እጅግ በጣም እየተበራከተባት ፍልሰቱ በርክቶ ተጨናንቃለች፣ ኑሮም በዚሁ ምክንያት እጅግ ተወዶዋልና ይህን ችግር ለመፍታት ምን አስባችኋል? ተብሎ ተጠየቀ አሉ። እናም ለጥያቄው... Read more »
ከነገራችን በፊት፤ ይሄ ‹‹የሥራ ትንሽ የለውም›› የሚባል ነገር ግን ምነው ባስበው ባስበው አልገባህ አለኝ? አተያየቱ እንዴት ቢሆን ነው ግን? እንደአባባሉ ከሆነ እኮ በወር የመቶ ምናምን ሺ ብር ደሞዝተኛ እና የማይሸጥ ዕቃ ይዞ... Read more »
የነፍሰ በላው ናዚ ጭፍጭፋ ካለፈ በኋላ በ1946 ማርቲን ኒሞለር የተሰኘ የሉተራን ቄስ የተናዘዘው ታዋቂ አባባል አለ:: ይህ አባባል ‹‹መጀመሪያ ወደ ሶሻሊስቶች መጡ፣ ሶሻሊስት ስላልሆንኩኝ ምንም አልተናገርኩም ነበር:: ቀጥሎ ወደ ንግድ ማኅበር መጡ፣... Read more »

ኢትዮጵያውያን ከሞላ ጎደል እምነት ወይም ሃይማኖት አለን። አማኝ ነን ብለንም በየእምነት ቦታችን እንገኛለን፣ እንመላለሳለንም። በየትኛውም እምነት ውስጥ እንገኝ እምነቶች ሁሉ የሚጋሩት ትዕዛዝ በጎ መሆንን፣ ለሰው ልጆች ምቹ ሁኔታን መፍጠር ብሎም ለሌሎች መኖር... Read more »
ስለልዕለ ኃያሏ አሜሪካ ብዙ ሰዎች የሚሉት አንድ ነገር አለ፤ በሆነ ድንገተኛ አጋጣሚ የአገሪቱ መሪ ባይኖር አገሪቱ ምንም አትሆንም። እንዲህ ዓይነት ትንታኔዎች የበዙት በተለይም ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ከመጡ በኋላ ነበር። ዶናልድ... Read more »

ባለፈው ማክሰኞ የህዝብ እንደራሴዎች ፊት ቀርበው የመንግስትን ወቅታዊ ሁኔታ ያስረዱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብዙ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጥያቄና መልሱ ከቃኟቸው ጉዳዮች መካከል ደግሞ አንዱ የሃይማኖት ተቋማትን የሚመለከት... Read more »

ሁሌም በሰዎች ተፅእኖ ጉዳዮችን የምንመለከት፣ ሌሎች አስበውና አልመው ባወጡት መርሀ የምንመራ፣ በሰዎች አስተሳሰብ እራሳችንን የምንመረምር፣ ከግል ስብዕናና አቋም የራቅን ብዙዎች አለን። እንዴት የራሳችንን ቀለም አደብዝዘን ሌላን ለመሆን እንጥራለን ጎበዝ? ስለምን ያልሆነውን የሌሎችን... Read more »

የፌዴራሉ መንግሥት ለቀጣይ ዓመት የያዘውን በጀት መጠን ይፋ አድርጓል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው ለ2015 በጀት ዓመት ለመደበኛ ወጪ ብር 347.12 ቢሊዮን፣ ለካፒታል ወጪ ብር 218.11 ቢሊዮን እንዲሁም ለክልል መንግሥታት ድጋፍ ብር 209.38... Read more »

እነዚህ ፍርደኞች እነሱ ጋር ያለ እውነት ፈጽሞ የማይታወቅ፤ ስለነሱ ተግባርና እውነት ፈፅሞ መረጃ የሌለው የሚፈርድባቸው ናቸው።እነዚህ ሚዛን አልባ ፈራጅ በመንጋ በመሆን በዘመቻ መልክ የሚበየንባቸው የማህበራዊ መገናኛ ብዙኃን ፍርደኞች ያሳስቡኛል። እነሱ አደረጉ ወይም... Read more »

አንድ አብሮ አደግ ጓደኛ አለኝ፤ ከዚህ ጓደኛዬ ጋር ብዙ ጊዜ ነው የምንጨቃጨቅ። የምንጨቃጨቅበትን ምክንያት ልንገራችሁና ማን ትክክል እንደሆነ ፍረዱ። ምግብ ለመብላት ወይም አንድ ሁለት ለማለት ስንገባ፤ አዲስ ቤት ከሆነ ዋጋ ይጠይቃል። እኔ... Read more »