በቅርቡ የታሰረ የቅርብ ጓደኛችንን ለመጠየቅ ከጓደኞቼ ጋር ወደ አንድ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ነበር፡፡ እስረኛው ሲታሰር ያስረከባቸውን የቤት ቁልፍ እና ሌሎች መሰል ዕቃዎች ለቤተሰቦቹ ለማስረከብ ተፈቅዶለት በፖሊስ ታጅቦ ዕቃው ወደ ተቀመጠበት ክፍል እየሄድን... Read more »
እንደ አዲስ አበባ ማስፋፊያ ባሉና በፊንፊኔ ዙሪያ በሚገኙ ከተሞች ወጣቶች በጫኝና አውራጅነት ሲሰሩ ይታያል፤ ስራው ለበርካታ ነዋሪዎች የስራ እድል የከፈተ ነው፤ ካለው የነዋሪዎች እንቅስቃሴ አኳያ ሲታይም በቀጣይም ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል ሊፈጥር... Read more »
ዓለም ሁሌም በክፋት ሀሳብ ውስጥ ናት። ቸር መስለው ሌሎችን የሚጎዱ፣ የሚሰጡ መስለው የሚነጥቁ በርካታ የጭቃ ውስጥ እሾኮች አሏት። ከነዚህ ውስጥ አንዷ ደግሞ አሜሪካ ናት። አሜሪካ ስትነሳ ከኢኮኖሚና ከቴክኖሎጂዋ በላይ ማንም የሌለው ክፋትና... Read more »
ከፊታችን ሁለት ኩነቶች ይጠብቁናል። ሕወሓትን የማሰናበትና ግብአተ መሬቱን የማጣደፍ፤ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን እውን ማድረግ። በነዚህ ሁለት ኩነቶች ውስጥ ሕወሓት ላይመለስ ጠፍቶ፣ ኢትዮጵያዊነት ላይደርቅ ይለመልማል፤ ሀሰተኛው ይዋረዳል፤ እውነተኛው በኩራት ይቆማል። ከፊታችን ያሉት ወሳኝ... Read more »
ባለፈው ሳምንት የተከበረውን የእጅ መታጠብ ሳምንት ምክንያት በማድረግ ሰይፉ ፋንታሁን በኢቢኤስ ቲቪ ላይ ከአርቲስት ሚካኤል ታምሬ ጋር አንዲት አጭር ጭውውት አሳይቷል።ሰይፉ የእጁን ንጹህነት አይቶ ሊበላ ሲል አርቲስት ሚካኤል ይከለክለዋል።የሰይፉ እጅ በባትሪ መሰል... Read more »
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማግስት እንደገና የተቋቋመው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከ75 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረ አንጋፋ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።የዓለም ሰላምና ደህንነት እንዲጠበቅ፣ አስፈላጊ በሆኑባቸው ስፍራዎች ሁሉ ሰብአዊ ድጋፎች እንዲደረጉ መስራት፣ ሰብአዊ መብቶችን... Read more »
ዛሬ ወቅታዊውን የኑሮ ውድነት በማስመልከት «ሀገርና ታማኝ ልቦች» ስል በአዲስ ሀሳብ መጥቻለሁ። ጽሁፌን በጥያቄ መጀመር እፈልጋለሁ። ለእናንተ ኢትዮጵያዊነት ምንድነው? በዚህ ታላቅ ጥያቄና መልስ ውስጥ ራሳችሁን አስቀምጣችሁ ተከተሉኝ ። ሀገር የታማኝ ልቦች ነጸብራቅ... Read more »
በቅርቡ ሽሮ ሜዳ ከወንድሜ ልጅ ጋር ሆነን ለዘመድ ልጆች ደብተር ለመግዛት በየሱቆች ዞር ዞር እያልን ነበር። እኔ በየሱቁ እየገባሁ ደብተር እያገላበጥኩ ስመለከት ብዙ ጊዜ ወስደኩ፤ እሱም የሒሳብ መምህር ስለሆነ ለምዶበት ነው መሰለኝ... Read more »
ጎበዝ ዘንድሮ የሚሰማው ሁሉ አጃይብ ያሰኛል፡፡ የዓለምን ሰላምና ጸጥታ ላስጠብቅ ተፈጥሪያለሁ የሚለው ተቋም የኢትዮጵያን ጸጥታና ሰላም ፈፅሞ የሚፈልገው አልመሰለም፡፡ ተቋሙ ለኢትዮጵያ ሰላም ያልቆመ ስለመሆኑ በርካታ መረጃዎችን መጥቀስ ቢቻልም፣ በቅርቡ የሆነው ደግሞ ዓላማው... Read more »
የሰው ልጅ ህልውናውን ካገኘባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ሀሳብ ነው። ህልውናውን ከሚያጣባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ደግሞ የሀይል የበላይነት ነው ይባላል። ሀሳብና ሀይል ሆድና ጀርባ ናቸው። ሀሳብ በሀይል ሲፈርስ፣ ሀይል በሀሳብ ይገነባል። ሀሳባችሁን... Read more »