
የሰኔ እና የመስከረም ወር ከትምህርት ጋር በጥብቅ ይቆራኛሉ። መስከረም የትምህርት መጀመሪያ ነው፤ ሰኔ ደግሞ መጨረሻ። በመስከረም ተማሪዎች ለመገናኘት ይነፋፈቃሉ፤ በሰኔ ደግሞ ከትምህርት እፎይ ብለው ትንሽ ዘና ለማለት የሚጓጓበት ነው። የሰኔ ወር አገር... Read more »

አዋጅና ሕግ፣ ደንብና መመሪያ ሲወጣ ያለአንዳች ሰበብና ምክንያት አይደለም።ጉዳዩ ትኩረት ተሰጥቶት በአስፈላጊነቱ ታምኖበት እንጂ ። ይህ በድንጋጌ ሰፍሮ አግባብ ባለው መመሪያ የሚዘጋጅ ህግ ደግሞ በአግባቡ ተፈጻሚ ይሆን ዘንድ የግድ ይላል፡፡ እንደ እኔ... Read more »

ከጠዋቱ 1:30 አካባቢ ይሆናል። ከሰርቪስ ወርጄ በፈጣን እርምጃ ወደ ቢሮ ልገባ እየገሰገስኩ ነበር። ከኋላየ ‹‹እህት›› የሚል ድምፅ ሰማሁ፣ ጥሪው እኔን የሚመለከት ስላልመሰለኝ ወደኋላ ሳልዞር መራመዴን ቀጠልኩኝ። ሁለተኛ ሲጠራኝ ግን እሱም ከኔ እኩል... Read more »

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከሰባት ዓመታት በፊት ያነበብኩት አንድ የአጀንዳ ርዕስ ዛሬ ድረስ ትዝ ይለኛል። ርዕሱ ‹‹ዘቅዝቃችሁ ትከሉት በሪፖርት ይፀድቃል›› የሚል ነበር፡፡ መልዕክቱ በዘመኑ ክረምት በመጣ ቁጥር የችግኝ ተከላ ዘመቻ ቢደረግም የሚተከለው... Read more »

አንዳንድ ሰዎች ለሆነ ጉዳይ ምክንያት መፍጠር ሲሹ በዘመንና ጊዜ ያሳብባሉ። ሁሌም እንዲህ ባሰቡ ጊዜ መነሻ መድረሻቸው ያው መከረኛ ጊዜና ዘመን ይሆናል። እነዚህ ሰዎች በየጨዋታቸው መሀል ‹‹አይ ጊዜ ! ›› ማለትን ያበዛሉ። ዘመኑን... Read more »

በየጊዜው የሚስተዋለው ፈጣን የከተሞች ዕድገት እሰየው ያስብላል። ቀድሞ በአሮጌ ገጽታቸው የሚታወቁ በርካታ አካባቢዎች ዛሬ በዘመናዊ ሕንጻዎች ተተክተዋል። ትናንት ያለአንዳች ፋይዳ ዓመታትን የዘለቁ ስፍራዎች አሁን ይበል በሚያስብል ተግባራት መታየት ጀምረዋል። እንደ እኔ ዕምነት... Read more »

ከማንም በፊት “ንባስል”ን ካለበት ፈልፍላ በማውጣት፣ ተገቢውን ኪነጥበባዊ ስፍራ በመስጠት ለዓለም አደባባይ ያበቃችው እውቋ ገጣሚት መቅደስ ጀንበሩ ናት። መቅደስ (ግን ምነው ድምፅዋ እንደዚህ ጠፋ??) የመጀመሪያ የሥነግጥም መድበሏን ከግጥሞቿ አንዱና ወካይ በሆነው ርእስ... Read more »

የዘንድሮ ዝናብ በጋው ከክረምቱ የገጠመ መስሏል:: ዝናቡ ጸሐይዋን እያሸነፈ፣ ጊዜውን እየረታ ትግል የገጠመው ገና በጠዋቱ ነው:: ዛሬ አያ ዝናቦ ላባብልህ፣ ላሳልፍህ ቢሉት መስሚያ ጆሮ የለውም:: ይኸው ወራትን በእምቢተኝነት ዘልቆ እንዳሻው ሲያደርግ ከርሟል::... Read more »

ጸሐፊው በአፍሪካ የሳይንስ ከዋክብት (African Science Stars) በሚዘጋጀው፣ ታዋቂውና ተነባቢው AFRICAN SCIENCE STARS (Issue 4፣ ኦክቶበር 17, 2022) መጽሔት ላይ “The African New Year starts in September” በሚል ርእስ ለንባብ ባበቁት ምርምራዊ... Read more »

ወይዘሮዋ በእጃቸው የያዙትን የማዳበሪያ ከረጢት ደጋግመው እያዩ በትካዜ ተውጠዋል። የሚያዩትን እውነት ፈጽመው ያመኑት አይመስልም። አንዴ የእጅ ቦርሳቸውን አንዴ ደግሞ ከአጠገባቸው ያለውን ወጣት ደጋግመው እያዩ በሀሳብ ነጎዱ። ከብረት ጋሪው በእኩል የተደረደሩት የከሰል ማዳበሪያዎች... Read more »