አዕምሮ በሥራ ሲጨናነቅ አልያም በሃሳብ ሲወጠር ለአፍታ ዘና የሚያደርገውን ቢያገኝ አይጠላም። እንዲህ በሆነ ጊዜ የምርጫው ጉዳይ እንደየ ሰው ፍላጎትና አቅም ሊለያይ ይችላል። አንዳንዱ ከከተማ ወጣ ብሎ ከባህር ዳርቻው አሸዋ ጋደም ማለት ፍላጎቱ... Read more »
የመስከረም ወር የትምህርት መጀመሪያ ወር ነውና ትምህርታዊ አጀንዳዎች ይበዛሉ፡፡ በተለይም በዚህ ዓመት ደግሞ የተለመደው የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ እንዲሁም የቅድመ ምረቃ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ብቻ አይደለም አጀንዳ የሆነው። የድህረ ምረቃ ትምህርትም በዚህ... Read more »
ጊዜው ሳብ ቢልም አብዛኛው ሰው ያስታውሰዋል ብዬ አስባለሁ። በአንድ ወቅት ድንገት ደርሶ በተዛመተ ጭምጭምታ ጨው ከሀገር ሊጠፋ ነው የሚል ወሬ ተወለደ። ይህ እንደዋዛ ሽው ያለ መረጃ ታዲያ ውሎ አድሮ እየገዘፈ ከአብዛኞች ጆሮ... Read more »
ጥሎብኝ ሚዲያ መከታተል በጣም እወዳለሁ። ከልጅነቴ ጀምሮ ሬዲዮ ተለይቶኝ አያውቅም፤ አሁን ደግሞ ዘመኑ ያመጣቸውን የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችና ቴሌቭዥን እከታተላለሁ። ይህን የምለው የኔን ታሪክ ለመናገር ሳይሆን ሚዲያ ለመከታተል የተገደድኩበትን ልማድ ለመናገር ነው፤ በዚህም... Read more »
ክፍል 2 ከሁለት ሳምንት በፊት መስከረም 2 ቀን 2016 ዓ.ም ‹‹ይቺ ናት ኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ ስለኢትዮጵያ የተፈጥሮ ብዝሃነት አስገራሚነት ማስነበባችን ይታወሳል። በአንድ ወር ውስጥ፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ፣ በአንድ ሰዓትና ደቂቃ ውስጥ፤ በአጠቃላይ... Read more »
ከዓመታት በፊት ለበዓል ወደ ቤተሰብ በሄድኩበት አጋጣሚ አንድ መምህር ጓደኛዬን አግኝቼው ያጫወተኝ ነገር በትምህርት አጋጣሚዎች ሁሉ ትዝ ይለኛል። ይህ ጓደኛዬ አብረን የተማርን ሲሆን እሱ እዚያ የተማርንበት ትምህርት ቤት ውስጥ መምህር ሆነ። በተገናኘን... Read more »
የአንዳንዱ ሰው ግዴለሽነት ከማስገረም አልፎ ያናድዳል። ነገ ሌላ ቀን አይመስለውም። ውሎ አድሮ ስለሚከተል ችግር ፣ ስለሚኖር ተጽዕኖ አንዳች አያስብም።፡ ባገኘው አጋጣሚ ያሻውን ይናገራል። ምስሉን ፣ ፎቶውን በፈለገው መልኩ አዘጋጅቶ ለሚፈልጋቸውና ለማይፈልጉት ጭምር... Read more »
እኛ እኮ ለዘመን ክንፎቹ አይደለንም ሰንኮፍ ነን ለገላው በታደሰ ቁጥር የምንቀር ከኋላው! ይቺ የበዕውቀቱ ሥዩም ሁለት ስንኝ ግጥም ብዙ ነገር ትነግረናለች፡፡ በአጭሩ ግን ስንፍናችንን ነው የምትነግረን። ዘመን ሲቀየር እኛ አንቀየርም፡፡ እኛ ለዘመን... Read more »
ባሳለፍነውና እየተጠናቀቀ ባለው የክረምት ወር ወንዞች በውሃ ሞልተው፤ ሰማዩ በደመና ተጋርዶ፣ መልክዓ ምድሩ በጉም ተሸፍኖ ከርሟል። ይሄ በመብረቅና በነጎድጓድ የታጀበው ክረምት ታዲያ የጊዜ ዑደቱን ጠብቆ አላፊ ሊባል፤ ጊዜውን ለአበባ፣ ለፍሬና ለልምላሜ ሊያስረክብ... Read more »
በአንድ ወቅት በአንድ ስፍራ ነዋሪውን በሁለት ጎራ ከፍሎ ያከራከረ ክስተት ተፈጠረ፡፡ ጉዳዩ እንዲህ ነው፤ በወቅቱ የተማሩ የሚባሉ ሰዎች ውሏቸው ከቤተመንግሥት አካባቢ፣ ከዳኝነት ስፍራ፣ ምክርና ውይይት ከሚያስፈልግበት ሆነና አርሰው፣ ነግደውና በእጅ ሥራ ከሚተዳደሩ... Read more »