
እንደ ማንኛውም ጊዜ፣ ዘንድሮም የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እዚህ፣ የአህጉሪቱ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ ይካሄዳል። በመሆኑም፣ መዲናዋ አዲስ አበባም እንደ ምንጊዜውም እንግዶቿን ለመቀበል፣ ተቀብላም በጥሩ ሁኔታ ለማቆየት፤ አቆይታም በኋላም ለመሸኘት አስፈላጊውን ቅድመ... Read more »

ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮና በትኩረት መስክ ተለይተው እንዲሰሩ ማድረግ ለትምህርት ጥራትና በአገራችን እንዲገነባ ለምንፈልገው ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ወሳኝ መሆናቸውን ሳይታክት ሲናገር የቆየው የትምህርት ሚኒስቴር በያዝነው ዓመት ቃሉን አክብሮ ወደ ስራ የገባ መሆኑን፤ ቃልን ወደ... Read more »

የትምህርት ነገር ሲነሳ ተያያዦቹ ብዙ ናቸው። ከጥቁር ሰሌዳና ነጭ ጠመኔ ጀምሮ ለትምህርት አስፈላጊ ያልሆነ ነገር የለም ማለት ይቻላል። በተለይ የመርጃ መሳሪያ (ቲቺንግ ኤይድ)ን ወሳኝነት እንመልከት ካልን ለትምህርት በግብአትነት የማያገለግል ምንም አለመኖሩን እንመለከታለን።... Read more »

በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ ያለ ጥናትና ምርምር ጋት እልፍ ማለት አይቻልም። በመሆኑም፣ ጥናትና ምርምር፣ የጥናትና ምርምሩ ግኝትና ምክረ ሀሳብ (ሀሳቦች) የሁሉም ነገር መሽከርክሪት እንዲሆኑ ዘመኑ ፈቅዶላቸዋል። እንደ መታደል ሆኖ፣ ዓለም... Read more »

ከአንዳንድ ጉዳዮች አኳያ ካየነው ሳምንቱም ሆነ ወሩ፤ ወይም እያንዳንዱ ወቅት፣ አንዱ ከአንዱ ጋር እኩል አይደለም። ወይም፣ አቻነት አይስተዋልበትም። በመሆኑም በዓመቱ ውስጥ ያሉት 52 ሳምንታት መንትያ ናቸው ማለት አይቻልም። ይበላለጣሉ፣ ይለያያሉም። ልዩነታቸው ደግሞ... Read more »

በሀገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የለውጡ አየር ከነፈሰባቸው ተቋማት መካከል ትምህርትና የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣንን የመሰሉት ይገኙበታል። የክልል ትምህርት ቢሮዎችና በሥራቸው የሚገኙትንም ለውጡ ዳሷቸዋል። ከእነዚህ የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ተቋማት መካከል የአዲስ አበባ ትምህርት... Read more »

መምህርት ጽጌ ገብሩ (ለዚህ ፀሁፍ ሥሟ የተቀየረ) ላለፉት አስር ዓመታት በመምህርነት አገልግላለች። መምህርነት የምትወደው ሙያዋ ነው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ አግኝታለች፡፡ ቋሚ መኖሪያዋን አዲስ አበባ ከማድረጓ በፊት በኢትዮጵያ የተለያዩ... Read more »

በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ሥልጠና መሰጠት የተጀመረው ከ1940ዎቹ አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ያመላክታሉ። ተቋማቱ ከተከፈቱባቸው ከተሞች መካከል ደግሞ አዲስ አበባ በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። ከዚህ ጋር ተያይዞም ተቋማቱ የገበያውን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ሥልጠና... Read more »

የትምህርት ሚኒስቴር ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ የተለያዩ ተግባራዊ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ ከነዚህም ውስጥ አንዱ የፈተና አሰጣጥ ሥረዓቱን ማሻሻልና መቀየር ነው፡፡ በዘንድሮው በጀት ዓመትም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የፈተና አሰጣጥ ሥርዓቱን... Read more »

ፈተና ዓይነቱ ብዙ እንደሆነ ሁሉ የአፈታተን ሁኔታውም ዘመኑን ተከትሎ እየበዛና እየተሻሻለ መጥቷል። ድሮ የነበረው የአፈታተን ሥርዓት አንድ ወጥ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ለቴክኖሎጂ እድገት ምስጋና ይግባውና የፈተና አማራጮች በዝተዋል። ዛሬ፣ የትም ሆኖ መማር... Read more »