«ላጋኬ» እና «ሳንጋኔና» የኩናማዎች የሰላም ተቋማት

የሰው ልጆች ያላቸውን ወሰን አልባ ፍላጎት ለማሟላት ሲሉ ህብረት የመፍጠራቸውን ያክል ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ አለመግባባቶችን ያስተናግዳሉ። ይሁን እንጂ ለህብረታቸውም ሆነ ለአለመግባባታቸው የየራሳቸው ህግና ስርዓትን አበጅተው ይጓዛሉ። ኢትዮጵያውያን ደግሞ ለዚህ ዓይነት ጉዳዮቻቸው እልባት... Read more »

የጎጃም በረንዳዎቹ የነድያን በጎ አድራጊዎች

ሰው ሲፈጠር በጎነትን ይዞ ነው። በሂደት ግን ከአካባቢው ክፋትን እየተላመደ ይሄዳል። ሆኖም የሚለምደው ክፋት በጎነቱን ይሸፍነው ይሆናል እንጂ ፈጽሞ አያጠፋውም። እናም አንድ አጋጣሚ ተፈጥሯዊ የሆነውን በጎነት ከተዳፈነበት ገለጥ ገለጥ አድርጎ ሊያወጣው ይችላል።... Read more »

የቶሎሳ ሰፈር ወጣቶችና እድሮች ምሳሌነት

አቶ አበራ ደበበ ይባላሉ። በሰባት ቤት ጉራጌ እነሞር ጉንችሌ አካባቢ ተወልደው አደጉ፤ በልጅነታቸውም የቀለም ትምህርታቸውን ጀምረው እስከ ስምንተኛ በዚሁ አካባቢ ተማሩ። ከዚህ በላይ ለመቀጠል ግን በወቅቱ ያስተምሯቸው የነበሩ አያታቸው በሁለት ነገር ተፈተኑ።... Read more »

የኩስሜዎች የ«ሞራ» ስር ዳኝነት

ግጭት በተለያዩ መዝገበ ቃላትም ሆነ በዘርፉ ጥናት ያካሄዱ ባለሙያዎች እንደየነባራዊው ተጨባጭ ሁኔታ የሚገለጽ ቢሆንም፤ የሁሉም ማጠንጠኛ ማዕከል ሆኖ የሚስተዋለው ግን በተለያየ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሌላም የፍላጎቶች አለመጣጣም ምክንያት ወይም የጥቅም ሽኩቻን ተከትሎ በግለሰቦች... Read more »

ዝቅ ብለው ሌሎችን ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ወጣቶች

አንዲት የ12 ዓመት ልጅ ኩላሊት፣ እጢ፣ ኤች.አይ.ቪ፣ የሳንባ ምችን ጨምሮ ወደ አምስት በሽታ ነበረባት። ይህች ልጅ ደግሞ በበሽታ መሰቃየቷ ሳያንስ በመንገድ ላይ ወድቃ አንድ ወጣት ታገኛትና ወደቤቷ ይዛት ትሄዳለች። የዚህች ወጣት ጓደኞችም... Read more »

አካባቢንም አዕምሮንም የማጽዳት ምሳሌነት

ከዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ወደ ጀርመን ኤምባሲ በምታወርደው ጠባብ አስፋልት መንገድ ላይ በተለይ በሆስፒታሉ አጥር አካባቢ አንድ ለዓይን የሚማርክ፤ ቀልብንም የሚገዛ ነገር ያያሉ፡፡ ስፍራው አረንጓዴ ከመሆኑም በላይ በቦታው ላይ ወጣቱም አዛውንቱም አረፍ ብሎ... Read more »

‹‹ኡቡንቱ›› – የነገ ፍሬዎችን ማዕከል ያደረገው የበጎነት ተግባር

ወይዘሮ ሚሚ ተስፋዬ፣ አቧራማ ከሆኑት የአምቦ ከተማ የጉልት ገበያዎች በአንዱ ድንች፣ ቲማቲም፣ ቃሪያ፣ ሽንኩርትና ሌሎችም አትክልቶችን ከሚሸጡ እናቶች መካከል አንዷ ናቸው። ከዚህ የጉልት ገበያ በሚያገኙት ገቢም ከራሳቸውና ከልጆቻቸው አልፈው፤ ታማሚ እናታቸውን፣ እህትና... Read more »

ፍትህን ከእውነት ያዋደደው የአባ ገዳዎች ችሎት

እለተ ቅዳሜ፣ ታህሣሥ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ማለዳ ከአራት ኪሎ የጀመረው ጉዞዬ፤ አራት ሰዓት ከሃያ ላይ ሰበታ ከተማ በሚገኘው የሰበታ ሃዋስ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ጊቢ አድርሶኛል። ገና ወደ ቅጥር ጊቢው... Read more »

ለበጐነት የተጠየቀ የ15 ቀን ዕድሜ

‹‹ከምን ይማራሉ ቢሉ፣ አንድም ‹‹ሀ›› ብሎ ከፊደል፤ አንድም ‹‹ዋ›› ብሎ ከመከራ›› ይባላል። ከደቡብ ጎንደር በአንድ ገጠር መንደር የተወለዱት አቶ ስንታየው አበጀ፣ ለትምህርት ያልታደለው የልጅነት እድሜያቸው እናታቸውን በህጻንነታቸው በሞት ማጣት ጋር ህመም ተደምሮ... Read more »