ሀገር ከምትጸናባቸው መንገዶች ውስጥ የተግባቦት ጽንሰ ሀሳብ ቀዳሚው ነው። ስልጣኔና የዘመናዊነት በትረ ጸዳሎች መነሻቸው ከሌላው ጋር እንዴት መኖር ይቻላል? የሚል ጽንሰ ሀሳብ ነው። በብዙ በርትተን ከሌሎች ጋር እንዴት መኖር እንዳለብን ካልገባን አላዋቂዎች... Read more »
የጥሬ ገንዘብ ዝውውር እየወረደ የዲጂታል ባንክ አገልግሎት ማደጉ የተለያዩ ጥቅሞችን እንደሚያስገኝ እየተገለፀ ነው። የመጀመሪያው ጠቀሜታ በጥሬ ገንዘብ ለመላክ ሰፋ ያለ ጊዜ የሚጠይቅ ሲሆን፤ ገንዘብ አንቀሳቃሹ ባንክ ከመሔድ ጀምሮ የባንክ አገልግሎት ሰጪው ገንዘቡን... Read more »
ሀገር የምትገነባው በትውልዶች ቅብብሎሽ ነው። አንዱ ትውልድ ካለፈው ትውልድ የተረከበውን በማሳደግ የራሱን ዕሴቶች እየጨመረ አሻራውን እያሳረፈ ይሄዳል። ኢትዮጵያ በዚህ መልኩ ከአንዱ ትውልድ ወደ ሌላው ትውልድ እየተሸጋገረችና ሉዓላዊነቷንና አንድነቷን እያስጠበቀች ዛሬ ላይ ደርሳለች።... Read more »
ኢትዮጵያ የዓለም ቱሪስትን ቀልብ ከሚስቡ ሀገራት መካከል አንዷናት። ከዓለም የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባሕል ተቋም (ዩኔስኮ) የቱሪስት ማዕከላት መካከል ስሟ ደጋግሞ የሰፈረው በሚዳሰሱና በማይዳሰሱ ቅርሶቿ ተጠቃሽ የሆነች ሀገር ነች። በዩኔስኮ የተመዘገቡ የቱሪዝም ሃብቶቿ... Read more »
በዚሁ አምድ ህገ ወጥ ንግድን ወይም ኮንትሮባንድን በተመለከተ ለመጫጫር ሳወጣ ሳወርድ፣ ችግሩ እንዲህ ሊስፋፋ የቻለው በተለያዩ ምክንያቶች ቢሆንም ዋናው ግን የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ አለመረጋገጡ ነው ብዬ አሰብሁ።እንደ ሀገር ያለንበት አጠቃላይ ማህበራዊ... Read more »
አስራት ፈጠነ የተባለ ግለሰብ ’’ ከአንተ ሌላ ለአንተ ሰላም የሚሰጥህ የለም’’ በሚል ርዕስ በፃፈው መጣጥፍ፤ሰላም ምትክ የማይገኝለት በህይወት የመኖር፣ ሰርቶ የመለወጥ፣ ወጥቶ የመግባት፣ ተኝቶ የመነሳት ምስጢር መገለጫና በገንዘብ የማይተመን ስጦታን በውስጡ የያዘ... Read more »
መስማማት፣ መነጋገር፣ መወያየት፣ መመካከርና መሰል ቃላት፤ አንዳንድ አካላትን የሚያስቆጣቸው ለምን እንደሆነ አይገባኝም፡፡ በመስማማት ውስጥ እኩልነት፤ በመነጋገር ውስጥ መደማመጥ፤ በመወያየት ውስጥ መግባባት፣ በመመካከር ውስጥም መተዛዘን አለ፡፡ የእነዚህ ቃላት ተግባራዊ መሆን ሰላምን የማጽናት ያህል... Read more »
በሚገርም፣ በሚያናድድና በሚያስቆጭ ሁኔታ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሆና ከሦስት አሥርተ ዓመታት በላይ ቆይታለች። ይሄ የኢትዮጵያ ወደብ ጉዳይ በሀገር ቤትም ሆነ በውጭው ዓለም ማኅበረሰብ እሳቤ ግብዓተ መሬቱ የተፈፀመና ያለቀለት ይመስል ነበር። በዚህ ጭጋግ... Read more »
ወቅታዊና ሰሞነኛ ከሆኑ ኢትዮጵያዊ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ የባሕር በር ነው፡፡ እንደ አንድ ሰፊና ነፃ ሀገር የባሕር በር ጥያቄን ስናነሳ በብዙ ሀገራዊና አፍሪካዊ ምክንያቶች ታጅበን ነው፡፡ ከምክንያቶቻችን ጥቂቶቹን ብንገልጽ እንኳን ከቀጣናዊ ጉርብትና ጀምሮ... Read more »
የሕገ ወጥ ንግድ ወይም የኮንትሮባንድ ዜናዎች የመንግሥትም ሆኑ የግል ብዙኃን መገናኛዎች የየዕለት የዜና ማሟሻ ከሆኑ ሰነባበቱ። ወርቅ፣ ቡና፣ ሳፋየር፣ የውጭ ምንዛሬ፣ የቅባት እህል፣ ጫት፣ መጠጥ፣ እህልና ጥራጥሬ፣ የቁም እንስሳት፣ ዓሣ፣ ነዳጅ፣ ወዘተረፈ... Read more »