የአፍሪካ ሕብረት እ.ኤ.አ በ1963 መገባደጃ ላይ 32 በሚሆኑ የወቅቱ የአፍሪካ ነጻ መንግስታት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሚል ስያሜ ተመሰረተ። ከአራት አስርት ዓመታት በኋላ ደግሞ የአሁኑን መጠሪያ ሊይዝ ቻለ። እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2002 የመጀመሪያውን... Read more »
አፍሪካውያን በቀደሙት ዘመናትም ሆነ አሁን ከፍ ያለ የሃሳብ ልዕልና ያላቸው መሪዎችን ማፍራት ችለዋል። እነዚህ መሪዎች ከፍ ያሉ ሃሳቦችን በማንሳት ለአህጉሪቱ እና ለሕዝቦቿ ብሩህ ነገዎችን ለመፍጠር በቁርጠኝነት ተንቀሳቅሰዋል። ሕይወታቸውን የጠየቀ መስዋእትነትም ከፍለዋል። ለእነዚህ... Read more »
እ.ኤ.አ ከ1884-1885 በጀርመኑ ቻንስለር ኦተቨን ቢስማርክ መሪ ተዋናይነት በበርሊን ከተማ አንድ ጉባዔ ተካሄደ፡፡ “ተመሳሳይ ክንፍ ያላቸው ወፎች በአንድ ላይ ይበራሉ” እንዲሉ ጉባኤውን ያካሄዱት የአውሮፓ ኢምፔሪያሊስቶች ነበሩ፡፡ በጉባኤውም ቅኝ ገዥ አውሮፓውያን “በመካከላችን ምንም... Read more »
ዴሞክራሲ በሰፈነበት ሀገር ሕዝብ መብቱ መከበሩን የሚያረጋግጥበት ዓይነተኛ ዘዴ ሕጋዊ ምርጫ ነው። ማንኛውም ምርጫ የሕዝብን ፍላጎት መጠየቂያ ነፃ የሆነ የዴሞክራሲ መንገድ እንጂ የመርሀ ግብር ማሟያ አይደለም፡፡ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ ደግሞ በተለይም በሁነቱ... Read more »
የካቲት 23 1888 የዛሬ መቶ ሀያ ስምንት ዓመት በኢትዮጵያ የታሪክ ድርሳን ላይ አንድ ታሪክ ተመዘገበ፣ አድዋ የሚል የስሞች ሁሉ፣ የክብሮች ሁሉ፣ የነጻነቶች ሁሉ በኩር፡፡ ሁለት በታሪክ፣ በባህል፣ በስልጣኔ፣ በአይዶሎጂ የተራራቁ ሀገራት ኢትዮጵያና... Read more »
እንደ አውሮፓውያኑ የጊዜ ቀመር በ1812 በምዕራብ ቨርጂኒያ ግዛት ቻርለስ እንደተወለደ ታሪክ የሚያወሳን ማርቲን ሮቢን ሰን ዴላኒ፤ አባቱ በቅኝ አገዛዝ ዘመን ከአፍሪካ አኅጉር በባርነት የተወሰደ ነው፤ የግለሰቡ ልዩ መታወሻው ጥቁር አሜሪካዊያን ወደ አኅጉራቸው... Read more »
በሀገራችን በ1955 ዓ.ም አንድ ኩነት ሆነ። ይህ ኩነት ማንም ይሆናል ብሎ ያላሰበው ከመሆኑም በላይ አስደናቂም አስደማሚም ነበር። ወቅቱ አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት በቅኝ ግዛት እሳት ውስጥ የነበሩበት፤ አፍሪካዊ እንደ ሙሉ ሰው ተቆጥሮ ሃሳቡ... Read more »
የአፍሪካ ሕብረት ለ37ኛ የመሪዎች ጉባኤው እየተንደረደረ ነው። ባለፉት 36 ጉባኤዎቹ ሲያደርግ እንደ ነበረው ሁሉ በዚህኛውም በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። የተወሰኑትን ውሳኔዎች ወደ መሬት ማውረዱ ላይ አባል አገራቱም ተመሳሳይ... Read more »
አሁን ባለንበት ክፍለ ዘመን ያደጉ አገሮች ከአፍሪካ አገራት ጋር የመሪዎች ስብሰባ ለማድረግ 55 የአፍሪካ አገር መሪዎችን ወደ አገራቸው የመጥራት አሰራር እየተካሄደ ይገኛል:: ለአብነት ያክል የቻይናና የአፍሪካ መሪዎች፣ የአሜሪካና የአፍሪካ መሪዎች፣ የሩስያና የአፍሪካ... Read more »
አዲስ አበባ ከተማ በዓለም ሦስተኛዋ የዲፕሎማቲክ መቀመጫ ናት። ይህ ደግሞ እንዲሁ ሳይሆን በከፍተኛ የዲፕሎማሲ ጥረት የመጣ ነው። አፍሪካ አንድነት ከመመስረቱ ዋዜማ ጀምሮ የነበሩ የኢትዮጵያ መሪዎች የአፍሪካ መቀመጫነቷን ለማስከበር መጠነ ሰፊ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን... Read more »