ከ1969 እስከ 1971 ዓ.ምን ነጥለን ያወጣነው የዘመን ክፋይ ኢትዮጵያ በተለያዩ እጅግ አደገኛ፣ ወሳኝና ከምንም የከፋ በወቅቱ የተሰነዱ የታሪክ መዛግባት እንደሚያስረዱት የአለም አቀፉን በበላይነት የምታስተባብረው አሜሪካ ስትሆን፤ ሰበቧም “ኢትዮጵያ ከሶሻሊስትና ተራማጅ አገራት ጎራ... Read more »

የአፍሪካ ህብረት ራሳቸውን “ንጉሠ ነገሥት” ብለው በሚጠሩት የቀድሞው የሊቢያ ገዥ ኮሎኔል ሙአመር አል ጋዳፊ ሃሳብ አመንጭነት እ.አ.አ መስከረም 9 ቀን 1999 በትውልድ ቀያቸው ሲርጥ ከተማ በተደረሰ ስምምነት መሰረት 55 አባል ሀገራትን በማካተት... Read more »

ርዕሱ በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ መቀመጡን ልብ ይሏል። የጥያቄው ምልክትም ሆነ በግራና በቀኝ ርዕሱን ያቀፉት ትምህርተ ጥቅሶች አገልግሎት ላይ የዋሉበት ዋና ምክንያት የርዕሱ ይዘት አወዛጋቢና አጠያያቂ ባህርይ ስለሚስተዋልበት ነው። ሌሎች እህትና ወንድም የአህጉራችን... Read more »

አንዳንድ ወገኖች ሃሳብን በነፃ የመግለጽ ነፃነትን ሊገድብ ይችላል በሚል ሲሟገቱበት ከርመዋል። ሌሎች የሥጋት ደረጃቸውን ከፍ አድርገው አሁን በሥራ ላይ ካለውና እንደአፋኝ ከሚታየው የጸረ ሽብር አዋጅ ጋር መሳ ለመሳ ያስቀምጡታል፤ የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ... Read more »
“ቲፕ” የኛ ቃል አይደለም። “መጤ” ነው። በእንግሊዝኛውም ቢሆን ከየት እንደመጡ (“etymology” ያቸው) ከማይታወቁት ቃላት ስር ሲሆን ምድቡም ከ”የአራዳ ቋንቋ” ነው። የ”ቲፕ” መነሻ ዘመኑ 17ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን፤ በሀገረ እንግሊዝ በ18ኛው ክፍለ ዘመን... Read more »

መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን ከሁሉም የሚበልጥ የሰለሞን መዝሙር ማለት ነው። የሁለት ፍቅረኛሞች ንግግር ተደርጎም ይወሰዳል። የፍቅረኞች ንግግር በግጥም ነውና ምት፣ ዜማ አለው። ሰለሞን ስለ ሙሽራውና ሙሽሪት፣ ስለፈጣሪና ስለ ቤተ ክርስቲያን የዘመራቸውን 1 ሺህ... Read more »

አናርኪዝም እና ዴሞክራሲ የሚሉትን ሁለት ቃላት ባሰብኩ ቁጥር በውስጤ የሚፈጥሩብኝ ጨፍጋጋ ስዕላዊ ገለጻዎች አንዱ የፍርሃት አንዱ የጥርጣሬ መንፈስ እያረበቡ ነው። “ዴሞክራሲ” የሚለው ቃል ነጋ ጠባ የፖለቲከኞቻችን የአፍ ማሟሻ መሆኑ ብቻ ሳይሆን በሰማሁት... Read more »

ማክሰኞ ጥር 26 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል አካባቢ 24 ቀበሌ ልዩ ስፍራው ሰቦቃ ሜዳ በሚገኝ ክፍት ቦታ ላይ ቤተክርስቲያን ለመሥራት ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ የአካባቢው ምእመናን ጋር በተፈጠረ ግጭት... Read more »

( ክፍል ሁለት ) ስለ እውነትና እርቅ በተወሳ ቁጥር ከልዑል ፈጣሪ ለጥቆ መቼም ወደ አይነ ፣ እዝነ ህሊናችን ግዘፍ ነስቶ የሚመጣው ፣ በግርማ ጮሆ የሚሰማን ኔልሰን ማንዴላ / ማዲባ/ ነው ።የአፍሪካ ናሽናል... Read more »
እንደ ግለሰብ ሁሉ ቡድንም፣ ማሕበረሰብም፣ ኅብረተሰብም ሆነ ሀገር በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች በመፋዘዝ ውስጥ የሚዘፈቁባቸው አጋጣሚዎችና ምክንያቶች በርካታ ሲሆኑ የድብርቶቹ ዓይነትም ዥንጉርጉር ናቸው። በውጤቱም የተነቃቃ መንፈስ በቅዝቃዜ በረዶ ይርዳል፣ የነቃ ህሊናም ያሸልባል። የመፋዘዙ... Read more »