የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ይቅደም…!?

በጎሳ፣ በማንነትና በጎጥ የተጠናገረው ዕይታችን ፤ ከአመክንዮ ፣ ከተጠየቅና ከተዋስኦው ከፍታ አውርዶ እንደ እምቧይ ስላፈረጠን ሀገራችን የምትገኝበትን ተጨባጭና ነባራዊ ሁኔታ ሆን ብለን እየዘነጋን ጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅማችንን እያሳደድን አንድነታችን ንፋስ እየገባው መተኪያና ልዋጭ... Read more »

”ለአህያ ማር አይጥማትም‘ – ሀገራዊ ብሂል

የሰው ልጆችን በታማኝነት የምታገለግለውን የቤት እንስሳ በመጠቀም የተዋቀረው ይህ ሕዝባዊ ብሂል እንስሳዋ የምታበረክተውን ግዙፍ አስተዋጽኦ ለማንኳሰስ ታስቦ የተፈጠረ ሳይሆን ለሞራል ትምህርታችን እንዲጠቅምና ምናባዊ አቅሙም ከፍ ማለቱ ከግምት ውስጥ ገብቶ ይሁንታ በማግኘቱ ይመስለኛል።... Read more »

በጽናት ሁሉም ያልፋል

የሰብዓዊ መብት ጠበቃ ነን ይላሉ። ለዓለም የሰብዓዊ መብት መከበር አበክረው እንሰራለን ብለው ይመጻደቃሉ። በእነሱ እሳቤና ጥቅማዊ አተያይ እምብዛም አይጠቅሙንም፤ አያስፈልጉንምና የጥቅማችን ተጻራሪ ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን አገራት ሰብዓዊ መብት አላከበሩም እያሉ ውሃ ቀጠነ... Read more »

ኢትዮጵያን እናልብሳት

ኢትዮጵያን እናልብሳት “ በሚል መሪ ቃል 3ኛው የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት እጅን በአፍ በሚያስጭን ልምላሜና አበባ ያጌጠውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት አዳራሽን ወደ ምድራዊ ገነትነት የቀየረውን ትንግርተ ውበት ስመለከት፤ ሁለት ነገሮች... Read more »

ምርጫ በሀሳብ ብልጫ …ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ

ምርጫ በአንድ ሀገር ላይ የዘመናዊነትና የስልጣኔ ምልክት ነው፡፡ በተለይ በሀሳብ ብልጫ ሲሆን በዛች ሀገር ላይ ያሉ ማህበረሰቦች ይበልጥ ተጠቃሚ የመሆን እድላቸው የሰፋ ይሆናል፡፡ ምርጫ የራስንም የሀገርንም መጻኢ እድል የምንወስንበት እድላችን ነው፡፡ አስተዋይና... Read more »

የአነስተኛዎቹ ዕድገት የብዙኃን ብልፅግና እንዲሆን እንትጋ!!

በአገራችን ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት ቀላል የማይባል ድርሻና ዘላቂነት ያለውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ ካሉ የፋይናንስ ዘርፎች አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት ግንባር ቀደም ተጠቃሾ ናቸው፡፡ እነዚህም ተቋማት አብዛኛዎቹ በሚያስብል ደረጃ የደርግን መንግሥት መገርሰስ ተከትለው የተቋቋሙና... Read more »

የውጭ ጣልቃ-ገብነትና አንበረከክም ባይነታችን

ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ የኖረች አገር ብትሆንም ብዙ የእርስ በእርስና ከውጭ ወራሪዎች ጋር ጦርቶችን አካሂዳለች። ይህም ሆኖ ሉዓላዊነቷን አስከብራ እስካሁን ዘልቃለች። ቀደምት አባቶችና እናቶች በቻሉት አቅም የአገሪቱን ሀብትና ክብር አስጠብቀው ለትውልድ ሲያስተላልፉ ኖረዋል።... Read more »

የኢትዮጵያን አሸናፊነት እንደ ግብ ያነገበ ምርጫ

 (ክፍል ሁለት) በአርትስ ቲቪ እሁድ 8:00 “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” በሚያቀርበው ፓለቲካዊ አስቂኝ ምጸቱ ከሳምንት ሳምንት ተወዳጅና በጉጉት ተጠባቂ እየሆነ የመጣው ተስፋሁን ከበደ (ፍራሽ አዳሽ) በዚያ ሰሞኑ እንደተለመደው በምጸት አርጩሜው ያለ ርህራሄ እንዲህ... Read more »

ነጻ አእምሮ ለነጻ ሀገርና ህዝብ

ነጻ አእምሮ ሀገር ከምትገነባባቸው መሰረታዊ እሴቶች ውስጥ አንዱ እንደሆነ ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ? ነጻ አእምሮ አቅምንና ኃይልን እውቀትን በበቂ ሁኔታ መጠቀም የሚያስችል ጉልበት እንደሆነስ? ነጻ አእምሮ ከነጻ አስተሳሰብ ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ነው:: ነጻ አእምሮ... Read more »

አስተዋይ ከሌላው ይማራል!

 “አስተዋይ ከሌላው ይማራል ሞኝ ደግሞ ከራሱ” ይላል አገርኛው ብሂላችን:: አዎ ትክክል ነው :: ምክንያቱም የህይወትንም ፤የሥራንም አልያም የትኛውንም መጥፎም ክስተት ይሁን ጥሩ አጋጣሚ ልንማር የሚገባን ከሌሎች ስኬትና ውድቀት ነው:: በተለይ ከመጥፎ ክስተቶች... Read more »